ጤና ይስጥልን የሸገር ስፖርት ቤተሰቦች!!!
ዛሬ በዕለተ ማክሰኞ የካቲት 11 የሬድዮ ፕሮግራማችን:-
👉ባርሴሎና የላሊጋው መሪ ሆኗል።በስፔን ትኩረት የሳቡ ሰሞንኛ ጉዳዮችን እንመለከታለን።
👉አትሌቲክስ
የኢትዮጰያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ያከናወነውን ምርጫ፣
በፓሪስ ኤሎምፒክ ወቅት የነበሩ ጉዳዮችን ተከትሎ ክስ በኦሎምፒክ ኮሚቴው ላይ መመስረቱ ይታወሳል።
👉ይህ የፍርድ ቤት ጉዳይ ከምን ደረሰ ስንል እንጠይቃለን።አዳዲስ መረጃዎችንም እናቀርባለን።
4:00-6:00 በእናንተው ሬድዮ ሸገር 102.1
Telegram-
https://t.me/ShegerSport_Officialhttps://www.youtube.com/@ShegerSportWithAbebeGidey