Shewa press


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


ማንቻውንም አይነት ጥቆማ እና አስተያየቶችን ለማድረስ 👉 @Natuu8

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


የአማራ ፋኖ በጎጃም የ3ኛ ክፍለ ጦር ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ከስድስት ወራት በላይ ያሰለጠናቸውን የኮማንዶ አባላት አስመርቋል።

@Showapress


ገዳይዋን ተሸክማ ሀኪሟን የምትቀብር ሀገር
ነፍስ ይማር ወንድማችን💔😭

@showapress


የሐዘን መግለጫ
============
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በተወለዱ በ37 አመታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ ሞት የተሰማንን መሪር ሃዘን እየገለፅን ለሟች ቤተሰቦች፣ ጓደኞች፣ የሥራ ባልደረቦች እና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንመኛለን።

ዶ/ር አንዷለም በዩኒቨርሲቲያችን፣ ብሎም በአገራችን አሉን ከምንላቸው በቁጥር ትንሽ የዘርፉ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻችን ውስጥ አንዱ የነበሩ ሲሆን ከስራ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ በአጋጠማቸው ግድያ ህይወታቸውን አጥተዋል። በሐኪማችን ላይ ያጋጠመውን ግድያ እና በተደጋጋሚ በዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ተደጋጋሚ ያልተገባ መሰል ድርጊት ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በጥብቅ ያወግዛል። በየትኛውም አካል ሊሰነዘር የሚችል ይሄን አይነት መሰል ድርጊትም ለአገርም ሆነ ለወገን አጉዳይ እንጅ አንዳች የሚጨምር ነገር እንደሌለ ሁሉም ሊገነዘበው የሚገባ ጉዳይ ነው።

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

@Showapress


ዶክተሩ ተገደለ‼️

የጉበት ፣ የቆሽትና የሀሞት ከረጢት ከፍተኛ እስፔሻሊስት ሀኪም ፣ መምህር፣በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በጥበበጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር እና ተመራማሪ የሆነው ዶ/ር አንዷለም ዳኜ በባህርዳር ጥበበ ጊዮን እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሲሰራ አምሽቶ ወደ ፈለገ ህይወት ሆ/ል ሌላ የሚሰራው ኬዝ ኑሮት እየሄደ ባለበት ሰአት ከምሽቱ 1:00 አካባቢ ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች ከመኪናው አስወርደው ገድለውታል።

ዶ/ር አንዷለም ዳኜ 37 አመቱ ሲሆን በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ብሎም በአገራችን  አሉን ከምንላቸው በቁጥር ትንሽ የዘርፉ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻች ውስጥ አንዱ ነበሩ።

@Showapress


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
አፄ አምደ ፂዎን ኮር
ራንቦ ክፍለጦር 1ኛ ሞገሴ ሻለቃ!

@showapress


በጥምቀት በዓል በታቦተ ሕጉ ላይ የተሳለቁ በማኅበራዊ ሚዲያ አላስፈላጊ መልእክት ያሠራጩ ግለሰቦች እና ቡድኖች በሕግ እንደሚጠየቁ ተገለጸ!

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰሞኑን ግለሰቦችና ቡድኖች ሃይማኖታዊ ቅራኔ እና ጥላቻ ሊፈጥሩ የሚችሉ በቪዲዮ የለቀቁትን አሉታዊ መልእክቶችን እና ተግባራትን በፍጥነት ለማረም በጽሕፈት ቤቱ ጋዜጣዊ መግለጫ እና ማብራሪያ ለሚዲያ አካላት ሰጥቷል፡፡

በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳብራራው ከእምነቱ ሥርዐት ባፈነገጠ መንገድ አንዳንድ ኃላፊነት የማይሰማቸው ግለሰቦችና ቡድኖች የሌላውን

* እምነትና ሥርዐት በማንቋሸሽ
* ክብረ ነክ ተግባራትን በመፈጸም
* በተለይም በጥምቀት በዓል ታቦተ ሕጉ ላይ በመሳለቅ

የኢስላማዊ አለባበስ መገለጫ የሆነውን ጀለቢያ በመልበስ ሙስሊሞች በመምሰል የትንኮሳ ስብከቶችና ዝማሬዎች በማቅረብ፣

የትንኮሳ አለባበሶች ጭምር በመጠቀም በማኅበራዊ ድረገጽ የለቀቁት አጫጭር ቪዲዮችዎች የእምነቱ ተከታዮችን ማስቆጣቱን ያብራራል፡፡

ይህ ዓይነቱ ተግባር በሀገራችን ለዘመናት የዘለቀውን የመከባበር፣ በሰላም አብሮ የመኖር እሴትን የሚሸረሽር ድርጊት መሆኑን የገለጸው መግለጫው፤ በሁሉም ሃይማኖቶች የሚወገዝ የድፍረት ድርጊት በመሆኑ ይህን የፈጸሙ ግለሰቦችና ቡድኖች በሕግ ሊጠየቁ እንደሚገባ

መጠየቅም መጀመሩን መግለጫው ያስረዳል፡፡ ማንኛውም ግለሰብም ይሁን ቡድን ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የሌሎችን መብትና ጥቅም በሚጻረር አግባብነት የሌለውና ግጭት ቀስቃሽ ተግባራት የሚፈጽም ማንኛውም ሕገ ወጥ ተግባር በዝምታና ሊታለፍ እንደማይገባው ይገልጻል፡፡

በመጨረሻም ማኅበራዊ ድረገጾችን እና ሚዲያዎችን በመጠቀም የጥላቻ ንግግሮች፣ ትንኮሳዎችና ክብረ ነክ ድርጊቶች የሚፈጽሙ ግለሰቦችና ቡድኖች ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት፡- ከመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ ከፍትሕ የጸጥታ አካላት ጋር በቅርበት እየሠሩ እንደሆነ የወጣው መግለጫ ያስረዳል፡፡ አያይዞም ይህ ዓይነቱን ተግባር ለመከላከል የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ሥርዐት ላይ በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ ያስረዳል፡፡

Via EOTC TV

@showapress




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
እኛም ከእንግዲህ ህዝባችንም እንዲበጠበጥ፣ ሰላሙም እንዲደፈርስ፣ እኛም እንድንሰዋ አንፈልግም። ይህ የሰራዊቱ ሁሉ ድምፅ ነው ። ቁጭ ብላችሁ ተወያዩ።”

አንድ የመከላከያ አዛዥ የተናገረው…,

@showapress


ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫ
ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !!

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ።

የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ ለመቀልበስ ያለ እረፍት ከአባልነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት ግንባር ቀደም ትግል ሲያደርግ የነበረው ጀግናው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ጥር 12 ቀን ሌሊት ለጥር 13 አጥቢያ ዋሸራ በተባለ ቦታ ከጠላት ጋር ፊት ለፊት ተናንቆ የክብር መስዕዋትነትን ተቀብሏል ።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በጎንጅ ቆለላ ወረዳ ጎንጅ ወ እንዘግድም በተባለ ቦታ የተወለደ ሲሆን የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ከማጠናቀቁ በፊት "በአማራ ተማሪዎች ማህበር አተማ " ከፍተኛ አመራር በመሆን ወቅቱ የጠየቀውን ትግል አድርጓል ።
ከዚያም አብይ አህመድ አማራን መውረሩን ተከትሎ ወደ ትውልድ ቀዬው እንዘግድም በመሔድ ቀደም ሲል የነበረውን " ጎንጅ ወ እንዘግድም ብርጌድን" የአሁኑን "ንስር ብርጌድን" ከሌሎች ጓዶቹ ጋር በመመስረት አይተኬ የትግል አሻራ ያሳረፈ ጀግና ነበር።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በሞጣ : በአዴት : በምላጭበር : በፈረስ ቤት በቋሪት ከትግል ጓዶቹ ጋር በመሆን ከባድ ውጊያ ያደረገ ልበ ቆራጥ አርዓያ ፋኖ ነበር።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ከተመሰረተ ዕለት ጀምሮ በአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኘነት ሀላፊ በመሆን ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይል ያገለገለ ሲሆን ከቅንነት የመነጨ ልበ ቆራጥነትን ያስመሰከረ እና ታታሪነትን እና ለህዝብ ዋጋ መክፈልን መርህ ያደረገ ጀግና የፋኖ አመራር ነበር።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ በነበረበት ጊዜ ያለፈውን ፈታኝ ጊዜ በመረዳት የመምራት እና ችግርን የመፍታት ትልቅ አቅሙ ታምኖበት የሁለተኛ ( ተፈራ) ክፍለጦር ሰብሳቢ በመሆን ትልቅ የመንፈስ መነቃቃትን የፈጠረ ታጋያችን ነበር።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ.ም ሌሊት ለጥር 13 አጥቢያ ጠላት ወደ ዋሸራ ከተማ ለመግባት በመገስገስ ላይ እያለ ባደረገው የፊት ለፊት ውጊያ አብሪ የጠላት ሐይሎችን በመደምሰስ የክብር መስዕዋትነትን ተቀብሏል ።

ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ ፅናትን : መታመንን : ቁርጠኝነትን እና መስዕዋትነትን ከታላላቅ ሰማዕታት ፋኖዎች በመውረስ ለቀሪው የአማራ ትውልድ ዕውነትን አስተምሮ ያለፈ ጀግና ነው።

ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም የፋኖ ዮሐንስ አለማየሁን ክብር የሚመጥን ዝግጅት እንደሚያደርግ እየገለፀ ለትግል ጓዶቹ እና ለቤተሰቦቹ መፅናናትን ይመኛል ።

@showapress




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የትላንቱ የ ቋሪት ጭፍጨፋ😭

@showapress


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ይሄን ሽማግሌ ሊበሉት ነው ፋኖ እንደማይነካው እርግጠኛ ነኝ ነገር ግን እራሳቸው እረሽነው ፋኖ እረሸነው እንደሚሉ አያጠራጥርም ለማንቻውም አርፎ ቢቀመጥ ይሻለው ነበር።

@showapress


ዶ/ር ገዱ አንዳርጋቸው በ ትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ ተጋብዘው ተገኝተዋል።

@showapress


በደርባ ከተማ ከታቦት ማደርያ ላይ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎች ተወስደው ተገደሉ

(መሠረት ሚድያ)- በትናንትናው እለት በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ከተማ 20 ኪ/ሜ ገደማ ርቀት ላይ በሚገኘው በተለምዶ 'ደርባ ሲሚንቶ' ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ታጣቂዎች ከታቦት ማደርያ ላይ አንድ የደብር አስተዳዳሪ እና ሁለት ሚሊሺያዎችን ወስደው መግደላቸው ታውቋል።

መሠረት ሚድያ ዛሬ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው ታጣቂዎቹ ከግድያው በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎችንም አግተው ይዘው ሄደዋል።

"ግድያ የተፈፀመባቸው የደርባ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ናቸው" ብለው ለሚድያችን የተናገሩት አንድ የአካባቢው ነዋሪ ሁኔታው የፈጠረው ድንጋጤ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።

መሠረት ሚድያ በስልክ ያናገራቸው አንድ ስሜ አይጠቀስ ያሉ የአካባቢው ባለስልጣን "ድርጊቱን የፈፀመው ሸኔ ነው፣ ሶስት ሰው ገድሎ ስምንት ሌላ ሰው ይዞ ጫካ ገብቷል" በማለት ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ ዙርያ ባለው የሸገር ከተማ እንዲሁም በሰሜን ሸዋ (ሰላሌ) አካባቢዎች ታጣቂዎች በርካታ ጥቃቶችን እየፈፀሙ እንደሚገኙ ይታወቃል፣ በዚህ መሀል በርካታ ንፁሀን ዜጎችም ሰለባ እየሆኑ ይገኛሉ።

የመንግስት ሚድያዎች በተለይ የመንግስት አመራሮች ላይ በታጣቂዎች የሚፈፀሙ ጥቃቶች እንዳይዘግቡ ጥብቅ መመርያ እንደተላለፈላቸው ከሰሞኑ የደረሰን ተጨማሪ መረጃ ያሳያል።


©መሰረት ሚድያ

@showapress


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ጥምቀት ከወንዶቹ ሜዳ ከ ሸዋ ምድር ላይ ✊✊💪

@showapress


ወንድሞቸ ❤️

@showapress


ለኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወገኖቻችን በሙሉ መልካም የከተራ እና የጥምቀት በዓል ይሁንላችሁ!

@Showapress


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የ ግፍ ግፍ ወላጅ በተገኘበት ልጅን መረሸን😭

@showapress


በ ብልፅግና ዘመን ምን ያልሆነ ነገር አለ😭

ይህ የሆነው በሀገራችን ነው። በወላጆቹ ፊት ልጅ በጥይት ተመቶ ሲገደል። 😢
የ ብልፅግና ወታደሮች አንድ የሲቪል ልብስ የለበሰ ወጣትን እጁን ወደኋላ አስረው በጭካኔ በቤተሰቡ ፊት ሲረሽኑ የሚያሳይ ቪድዮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ እየተዘዋወረ ይገኛል😭

@showapress


በ ጀግናው ኢንጅነር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ የሚመራው የአመራ ፋኖ በሸዋ አፄ ይኩኖአምላክ ክፍለጦር እና በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የ አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት  ዕዝ 7ለ70 ክፍለጦር በጋራ ከትናንት ጥር 7/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከዘ ዛሬ ጥር 8/2017 ዓ/ም ምሽት ድረስ በ አጣዬ አካባቢ በተደረገ ተጋድሎ ታላቅ ጀብድ ተቀናጅተዋል።

Unity is power💪💪✊

@showapress

Показано 20 последних публикаций.