Фильтр публикаций


#ExitExamSchedule

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

የፈተናው ሙሉ መርሐግብር (የሚሰጡ ፈተናዎች ዝርዝር፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣ የመፈተኛ ማዕከላት እንዲሁም የተፈታኞች ዝርዝር) ከላይ ተያይዟል፡፡

እሑድ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ጠዋት የኢኮኖሚክስ ትምህርት የመውጫ ፈተና በአምቦ እና በወለጋ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥም መርሐግብሩ ያሳያል፡፡

@tikvahuniversity

29.6k 1 125 77 127


33k 1 611 21 52

በሦስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮ እና ጀሞ) እና በኦንላይን በምንሰጣቸው ስልጠናዎች በ Advanced Level እና 90% Practical በሆነ ካሪኩለምና ዘመኑ ያፈራቸውን የስቱዲዮ እቃዎች በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለውጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕውቅና ካለው ሰርተፊኬት ጋር! የብዙ ዓመት ልምድ እና ብቃት ባላቸው አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe Photoshop
🎯 Full-stack Web App Development
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ፦
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303
2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛውን ሊፍት) ☎️ 0991929304
3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️ 0991926707

Telegram: https://t.me/topinstitutes


#ExitExamSchedule #AAU

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከሰኞ ጥር 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ለመፈተን የተመዘገባችሁ የፈተናው የመጀመሪያ ሁለት ቀናት መርሐግብር (ጥር 26 እና 27/2017 ዓ.ም) ከላይ ተያይዟል።

@tikvahuniversity


Management Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
308.8Кб
Management Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Tuesday February 04, 2025 (ጥር 27/2017 ዓ.ም)

28.8k 0 132 14 15

Accounting Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
301.5Кб
Accounting Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Monday February 03, 2025 (ጥር 26/2017 ዓ.ም)


Artificial Intelligence and Data Science ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን!

👉 ከፍተኛ ልምድ ባላቸው መምህራን የሚሰጥ ስልጠና
👉 ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዛመድ የሚሰጥ ስልጠና

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#ጥቆማ

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው "የጀማሪ መርሐግብር የቅድመ ምህንድስና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ" ተማሪዎች መካከል በዘርፉ የተሻለ ክህሎትና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች #በዝውውር ተቀብሎ #በመጀመሪያ_ዲግሪ ማስተማር ይፈልጋል።

በዝውውር ቅበላ የሚደረግባቸው የትምህርት መስኮች፦

1. ፋሽን ኢንጂነሪንግ (Fashion Engineering)
2. ቴክስታይል ኢንጂነሪንግ (Textile Engineering)
3. ቆዳ ውጤቶች ኢንጂነሪንግ (Leather Products Engineering)
4. ቴክስታይል ኬሚካል ፕሮሰስ ኢንጂነሪንግ (Textile Chemical Processing Engineering )

የትምህርት ካምፓስ፦
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

ለማመልከት፦
https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746

ለተጨማሪ መረጃ:-
0938882020 / 0918187249

@tikvahuniversity

41.3k 0 50 28 155

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ M-PESA ዋሌታችን ገንዘብ በመላክ፥ በየትኛውም ሁኔታ በቀላሉ እንክፈል! እንገበያይ! በM-PESA ሁሉም ቀላል ነው!

#MPESASafaricom #FurtherAheadTogether


5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ኢንሼቲቭ ነጻ ስልጠናን ይከታተሉ!

በሀገር አቀፍ ደረጃ 460 ሺህ ሰዎች የኢትዮጵያን ኮደርስ ስልጠና እየወሰዱ ሲሆን፤ 130 ሺህ ሰዎች ስልጠናውን በማጠናቀቅ ሰርትፍኬት መውሰዳቸውን የኢኖቬሽና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

የስልጠና ኮርሶች፦

► ዳታ ሳይንስ
► ፕሮግራሚንግ ፋንዳሜንታል
► አንድሮይድ ፕሮግራሚንግ

ስልጠናው የሚሰጠው ዓለም አቀፍ የዲጂታል ክህሎቶችን በኦንላይን በማስተማር ከሚታወቀው ዩዳሲቲ ተቋም ጋር በመተባበር ነው፡፡

ስልጠናውን በስምንት ሳምንት ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይሰጣቸዋል።

ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/

@tikvahuniversity

41k 0 241 15 98

2ኛ ዙር መሰረታዊ የኮምፒውተር (Basic Computer) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን።

👉 Microsoft Word, Excel, Access, Powerpoint, Publisher እና ሌሎች የኮምፒውተር አጠቃቀሞችን አካቶ የሚሰጥ ስልጠና
👉 ለሁለት ወር የሚቆይ ስልጠና

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


"በዳግም ምዝገባው ሒደት በራሳቸው ፈቃድ ሳይመዘገቡ የቀሩ እንጂ እኔ ሔጄ የዘጋሁት ተቋም የለም።" - የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን

ባለሥልጣኑ ባወጣው “አዲስ ስታንዳርድ” መሰረት ዳግም ምዝገባ እንዲያደርጉ ባለፈው መስከረም ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።

በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ሰነዶቻቸውን ያልላኩ ተቋማት ከዘርፉ በራሳቸው ፈቃድ እንደወጡ ይቆጠራል መባሉ ይታወሳል፡፡

በዚህ ሒደት 84 ተቋማት ለዳግም ምዝገባው ሰነዶቻቸውን ሳይልኩ በመቅረታቸው እንደተሰረዙ ተነግሯል፡፡

273 ተቋማት ደግሞ ሰነዶቻቸው ወደ ባለሥልጣኑ ቢልኩም የሚፈለጉትን ሰነዶች በሙሉ ያሟላ አንድም ተቋም አለመገኘቱን በባለሥልጣኑ የፈቃድ አሰጣጥ እና የጥራት ኦዲት ም/ዋና ዳይሬክተር ውብሸት ታደለ ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል።

እነዚህ ሰነድ ያጓደሉ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትም ሰነዶቻቸውን እንዲያሟሉ ተጨማሪ 45 ቀን የጊዜ ገደብ እደተሰጣቸውም ገልፀዋል፡፡

ሰነዶቻቸውን ካልላኩ 84 ተቋማት ውጪ ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ያገደውም ሆነ የሰረዘው ተቋም እንደሌለ አንስተዋል፡፡

ከእነዚህ መካካል የተለያየ ምክንያት በማቅረብ ድጋሚ ዕድል እንዲሰጣቸው የጠየቁ ተቋማት መኖራቸውንና ጥያቄያቸውም እየታየ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

የዳግም ምዝገባ ሥራው በሒደት ላይ ሲሆን፤ በአሁን ሰዓት የሰነድ ማጣራት ሥራ እየተከወነ እንደሚገኝና በመጪዎቹ ሳምንታት ሰነድ ያሟሉ ተቋማት የመስክ ምልከታ በአዲስ አበባ እና በክልል እንደሚደረግ ጠቅሰዋል፡፡ ከመስክ ምልከታው በኋላ የተቋማቱ የመዘጋት ወይም የመቀጠል ዕጣ ፈንታ ይወሰናል ተብሏል፡፡ #ShegerFM

@tikvahuniversity

46.7k 0 34 23 178

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደቡለትን ተማሪዎች እየተቀበለ ነው።

ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደቡለት ሦስት ሺህ ለሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።

@tikvahuniversity

42k 0 15 20 80

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደቡለትን ተማሪዎች እየተቀበለ ነው።

ዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 21 እና 22/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።

@tikvahuniversity


🎁 ለሁላችን የሚሆን አዲስ ቅመም!

💨⚡️ እንደ ዋይፋይ 6 እና 3000 mah የባትሪ አቅም የመሳሰሉ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ትሩፋቶችን ይዞ የመጣውን ልዩ ቅመም MIFIን ገዝተን ፈጣን 4G ኢንተርኔት እንጠቀም! ለ30 ቀን ከሚቆይ ነጻ 30ጊባ ዳታ ጉርሻ ጋር! በአንድ ግዜ እስከ 8 ሰው ድረስ ያስጠቅማል። 😋 ከሳፋሪኮም ጋር አንድ ወደፊት⚡️

🔗 የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

#MPESASafaricom #SafaricomEthiopia #1Wedefit #Furtheraheadtogether


#DebreMarkosUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-H የሆነ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ የስማችሁ የመጀመሪያ ፊደል ከA-E የሆነ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ
➭ ሌሎቻችሁ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ካምፓስ

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ፡፡

@tikvahuniversity

43.2k 0 167 39 124

#ጥቆማ

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት (School of Humanity) በመደበኛ መርሐግብር በሰብዓዊነት ትምህርት በዲፕሎማ ፕሮግራም ለአንድ ዓመት ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

መስፈርቶች
➭ በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
➭ በሰብዓዊነት መስክ ለማገልገል ጥልቅ ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➭ ዕድሜያቸው ከ20-40 ዓመት የሆኑ አመልካቾች ይበረታታሉ፣
➭ አመልካቾች ትምህርት ቤቱ የሚሰጠውን የፅሑፍ ፈተና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል

የማመልከቻ ቦታ፦
ሳሪስ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ግቢ

የማመልከቻ ጊዜ፦
ከጥር 22-30/2017 ዓ.ም


ለማመልከት ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ ስቱድንት ኮፒ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ 2x3 የሆነ ሁለት ፎቶግራፍ፣

ክፍያን በተመለከተ ሳሪስ፣ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ካምፓስ ሲገኙ መረጃ የሚያገኙ ይሆናል፡፡

@tikvahuniversity


2ኛ ዙር የኮምፒውተር ጥገና እና ኔትዎርኪንግ (Computer Maintenance and Networking) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን።

👉 ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዛመድ የሚሰጥ ስልጠና
👉 የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#DebreBerhanUniversity

በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 6 እና 7/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

https://tinyurl.com/dbu-rcp-2017 ሊንክ ላይ በመግባትና የአድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት የተመደባችሁበትን ግቢ ማወቅ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➭ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት ፓስፖርት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።

@tikvahuniversity

49k 0 328 87 210

"የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ ይገባል።" - ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት አድርገዋል።

በዚህም ዩኒቨርሲቲው የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን በጥናት ላይ የተመሰረተ ድጋፍ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተትም ጠቁመዋል። #ENA

@tikvahuniversity

42.8k 0 103 48 215
Показано 20 последних публикаций.