ተጨማሪ መረጃ በetv ከአዳማ፦
በአዳማ ከተማ ሦስት (3) በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸውን ተከትሎ የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ እንዲቋረጥ መደረጉን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።
በከተማዋ ውስጥ የሚደረግ የሰዎች እንቅስቃሴም በከፊል እንዲቋረጥ መደረጉን የቢሮው ምክትል ሀላፊ አቶ ግዛቸው ገቢሳ ገልፀዋል።
በአዳማ ከተማ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባጃጅ እና ታክሲዎች ስራ እንዲያቆሙ ቢደረግም ከተማውን አቋርጦ የሚያልፍ የትራንስፖርት አገልግሎት ግን እንደቀጠለ መሆኑም ተገልጿል።
@YETBEB_BET
በአዳማ ከተማ ሦስት (3) በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸውን ተከትሎ የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ እንዲቋረጥ መደረጉን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።
በከተማዋ ውስጥ የሚደረግ የሰዎች እንቅስቃሴም በከፊል እንዲቋረጥ መደረጉን የቢሮው ምክትል ሀላፊ አቶ ግዛቸው ገቢሳ ገልፀዋል።
በአዳማ ከተማ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባጃጅ እና ታክሲዎች ስራ እንዲያቆሙ ቢደረግም ከተማውን አቋርጦ የሚያልፍ የትራንስፖርት አገልግሎት ግን እንደቀጠለ መሆኑም ተገልጿል።
@YETBEB_BET