የኛ ታሪኮች


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ፈጣሪ ባደለው የእጆቹ ጥበብ
እምነቴን አክብሮ መስቀሉን የሚስል
ሙስሊም ወገን ያለኝ
ኩሩ ኢትዮጵያዊ ነኝ !
🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱
🔵
📕📒

መልካም ንባብ፡፡ ስለተቀላቀላችሁን ከልብ እናመሰግናለን
✍ #ኢዮብ_የማርያም_ልጅ

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


🔵 ሰበር ዜና
..............
በደቡብ ጎንደር ዞን በኣንዳቤት ወረዳ የጅሃድ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ ኣክራሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በኣክራሪነት መሥፈርት ተመልምለው ሥልጠና ሲወስዱ ከቆዩት 42 ኣክራሪዎች መካከል ሁለቱ በ16/05/13 ቤተ ክርስቲያን ሊያቃጥሉ ሲሉ በምእመናን ጥረት ተይዘዋል። ኣክራሪ እስልምናን የሚያቀነቅኑትና ኦርቶዶክሳዊነትን ለማጥፋት ኅቡዕ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩት እነዚህ ኣክራሪዎች፣ ከባድ ጥፋት ከማድረሳቸው በፊት በሕዝቡ ጥረት በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
ሁሉም ሕዝበ ክርስቲያን ኣካባቢውን በንቃት መመልከት እንዳለበት መልእክታችንን እናስተላልፋለን።

🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱

📕 ሼር ያርጉት 📒

@Yegna_Tarikoch

🔵 ለኣስተያየትዎ

@ARAPSIMA6


🔵
በኣንድ ወቅት ኃይለ ሥላሴ ከልጅ ልጃቸው ጋር ሲጨዋወቱ እንዲህ ኣሉት ፦
ልጄ ለወደፊት ምን ማጥናት ነው ምፈልገው ኣሉት?
ልዑሉም ጂኦሎጂ ማጥናት እፈልጋለሁ ይላቸዋል።
ጃንሆይም ተደንቀው " በዚህ መስክ ላይ የምታጠና ከሆነ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትህን እንደጨረስክ ለኔ ኣሳውቀኝ። እኔ ወደ ፈለከው ሀገር ልኬ በገዛ ገንዘቤ ኣስተምርሀለሁ " ይሉታል
ልዑሉም ተደልቆ "ለምን እንደዚ ኣልክ አባባ??" ይላቸዋል
"ትሰማኛለህ ልጄ ነፃነታችንን በጦረኝነታችን ጠበቅን ዛሬ ደግሞ መሬታችንን ውስጥ ምን እንዳለ ኣናውቅም። "ኑ እና ከርሰ ምድር ፈትሹልን ያልን እንደሆን የእውቀት ባርያ ያረጉናል። ስለዚህ መሬታች ውስጥ ምንም ይኑር ምን ደህንነቱን እየጠበቅን ልጆቻችንን ኣስተምረን ካበቃን በኋላ ምርምሩን እንደርስበታለን" አሉ።

©ኋይለሚካኤል
🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱

ሼር ያርጉት

@Yegna_Tarikoch

ለኣስተያየትዎ

@ARAPSIMA6


🔵
እግዚአብሔር ይድረስላችሁ
እመቤቴ ማርያም ኣለሁ ትበላችሁ

🇲🇱 የኢቶዮጵያ ኣምላክ ይፈርዳል 🇲🇱

ሼር ያርጉት

@Yegna_Tarikoch

ለኣስተያየትዎ

@ARAPSIMA6


ኣንድ ፀሐይ በጋራ እየሞቅን
ባለንበት ኣገር ላይ ሁለት ወገን ኣለ!
ኣንዱ በቀን ሶስቴ የሚመገብ ሌላው ደግሞ በሶስት ቀንም ኣንዴም ለመመገብ የቸገረው........!

በየትኛው ክፉ ስራቸው ህፃናት ይራቡ!!!
ሼር ያርጉት
@Yegna_Tarikoch

ለኣስተያየትዎ

@ARAPSIMA6


*በርሃብ ኣለንጋ በግፍ ጥይት እየገረፈው ላለው ለትግራይ ሕዝብ ድምፅ የማታሰማ ኣንደበት ለዘለኣለም የተዘጋች ትሁን።
.
.
.
ሁሉም ያልፋል ወገኔ 🙏🙏
🔵ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch


#ትግራውነት 😘


*በርሃብ ኣለንጋ በግፍ ጥይት እየገረፈው ላለው ለትግራይ ሕዝብ ድምፅ የማታሰማ ኣንደበት ለዘለኣለም የተዘጋች ትሁን።
.
.
.
ሁሉም ያልፋል ወገኔ 🙏🙏
🔵ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch


#ትግራውነት 😘




በ#ትግራይ ክልል ከተማ ይሁን በገጠር ውስጥ ጦርነት በመካሄዱ የሰብዓዊ ችግሩ ሁሉንም ኣካባቢ እንዳካለለ ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ተናግረዋል።

በኣሁኑ ጊዜ ትግራይ የገጠማት ችግር በዘመኗ ገጥሟት የማያውቅ ችግር ነውም ብለዋል። ቢሯቸው ባደረገው ዳሰሰ ከ4.5 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ገልፀዋል።

ኣቶ ኣብርሃ ፥ "..የትግራይ ህዝብ ተፈናቅሏል፤ አብዛኛው ንብረቱ ተዘርፏል፤ ተወስዷል፤ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፤ አብዛኛው ሰው የአስቸኳይ እርዳታ ያስፈልገዋል፤ በተደረገው ዳሰሳ 4.5 ሚሊዮን ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልገዋል፤ ከዚህም 2.2 ሚሊዮን ህዝብ ምግብ ብቻ ሳይሆን የምግብ መስሪያም የሌለው ሆኗል፤ ስለዚህ አስቸኳይ እርዳታው ሁለንተናዊ ነው" ብለዋል።

እንደ ኣቶ ኣብርሃ ገለፀ በክልሉ አስፈላጊ የእርዳታ ምግብ አለ ነገር ግን ለማጓጓዝ የፀጥታ ስጋት አለ ፤ አሽከርካሪዎች ይሰጋሉ፤ መንግስታዊ መዋቅርም በመፍረሱ እርዳታውን ለማድረስ ኣስቸጋሪ ሆኗል።

"በጦርነቱ ሁሉም ነገር ስለተነካ ረሃብ ተከስቷል፤ ሰው እያለቀ ነው፤ በእኛ በኩል እህል አለ ለማጓጓዝ መንግስታዊ መዋቅር ያስፈልጋል፤ እሱም ፈርሷል፤ እርዳታው ወደ ህዝቡ እንዲደርስ አልቻለም ተቸግረናል" ብለዋል አቶ ኣብርሃ።

አቶ ኣብርሃ ፤ የሰላም ሁኔታው አስተማማኝ ባለመሆኑ የትራንስፖርት ችግር እንዳለ በማንሳት አሽከርካሪዎች መኪናችን ይወሰድብናል፣ ይጠፋሉ ፣ ለህይወታችንም አደጋ ነው በማለት ለመሄድ ፍላጎት እንደሌላቸው ይገልፃሉ ለዚህም መፍትሄ በእጀባ እንዲደርስ የማድረግ ስራ እየሰራን ነበር የእጀባ ስራው በሚገባው ሁኔታ አልተፈፀመም ብለዋል። አሁን ላይ ሁሉም መስሪያ ቤቶች ስራቸውን ትተው የሰብዓዊ እርዳታ ስራ እንዲሰሩ እያደረግን እንገኛለን ሲሉ ገልፀዋል።

ኣቶ ኣብርሃ ፥ ወደ ምስራቃዊ እና ሰሜን ምዕራባዊ ዞኖች የተወሰነ እርዳታ መላኩን ገልፀው የስልክ ግንኙነት ባለመኖሩ እርዳታው ወደ ህዝብ መደረሱ ገና አልተረጋገጠም ፤ ለስንት ሰው እርዳታ እንዳደረሰ አልታወቀም ብለዋል።

በመቐለ ከተማ ከ50 ሺ በላይ እርዳታ ተሰጥቷል፤ ለ10 ሺህ ተፈናቃዮችም እርዳታ ተሰጥቷል፤ አሁን ላይ ለ300 ሺህ ህዝብ እርዳታ ለመሥጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።

ወደ ትግራይ ለመግባት የሰብዓዊ ድጋፍ መስመር አለመከፈቱን በተመለከተ በዓለም አቀፍ ተቋማት ለሚነሳውን ቅሬታ በተመለከተ ኣቶ ኣብርሃ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል ፦ "እንዲያግዙን ነው የምንፈልገው በተደጋጋሚ መቐለ መጥተው እርዳታ ሲሰጡ በመቐለ ከተማ ብቻ አይደለም ሰው ያለው ወደ ዓዶግራት አክሱም፣ ሽራ፣ ዓድዋ ሂዱ እንላቸዋለን፤ እነሱም የፀጥታ ችግር ያነሳሉ በዚህ በእጀባ እንዲሄዱ ለማድረግ ሞክረን ነበር ነገር ግን እየተሳካልን አይደለም" ብለዋል።

እርዳታ እስካሁን ኣብዛኛው ኣካባቢ ለማድረስ ተሞክሯል ፤ ወደ ምዕራባዊ ዞን እርዳታ አልደረሰም የጊዜያዊ አስተዳደር ስላልተቋቋመ እርዳታ ማድረስ አለመቻሉን ኣቶ ኣብርሃ ተናግረዋል። ጊዜያዊ አስተዳደር ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን አክለው ገልፀዋል።

ከሰሞኑን የኢትዮጵያ ስጋት አደጋ አመራር ኮሚሽን በትግራይ ረሃብ እንደሌለና የሞተ ሰው እንደሌለ መግለፁ ይታወቃል ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ግን በረሃብ ሰው እየሞተ ነው የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

የተጠቃለለ ሪፖርት ባይደርስም፤ እስካሁን ባለው ሁኔታ በግሎምህዳ ወረዳ 10 ሰው፣ በዓድዋ 3 ህፃናት እንደሞቱ ሪፖርት እንደደረሳቸው የትግራይ ክልል የጊዜያዊ አስተዳደር የማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ኣቶ ኣብርሃ ደስታ ተናግረዋል።

ይቀላቀሉን @Yegna_Tarikoch
ይቀላቀሉን
@Yegna_Tarikoch


''ወደ ምድር የመጣነው በፍላጎታችን ኣይደለም ወደ ሰማይ ለመጓዝ ግን ፍቃዳችን የኛና የኛ ብቻ ነው ይሄም እውነት እውነት ሀሰትንም ሀሰትብለን ስንመሰክር ወይም በማስረጃ እውነታ ስንኖር ብቻ ነው''


''እኛ ሰዎች ስለተወለድን ብቻ ሰው ኣንሆንም''


ኢቶዮጵያ ታሪክሽን እወቂ ለዓለም ኣሳውቂ !!
ኣፄ ራማናልኬ (ናልክ) ፵፯ (47) ዓመት በንግስና ቆይቶ ሲሞት ልጁ አፄ ሉዚ ቤዛ (ባዜን) ነገሰ ባዜንም በነገሰ በ ፰ (8) ተኛው ዓመት ድንቅ መካር ፣ሀያል ኣምላክ ፣የሰላም አለቃ፣ መምህራችን ጌታችን መድኀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ እነሆ ተወለደ ።

እነሆም ጊዜው ዘመን ከተቆጠረ እንደ ሱባውያን እና ኣዜባውያን ኣቆጣጠር ፯፻፹፭ (785) ሱባኤ ከ ፭ (5) ዓመት ወይም 5500 ዓመት ነበር ።

ኢየሱስም፡በይሁዳ፡ቤተ፡ልሔም፡በንጉሡ፡በሄሮድስ፡ዘመን፡በተወለደ፡ጊዜ፥እንሆ፥ሰብአ፡
ሰገል፦የተወለደው፡የኣይሁድ፡ንጉሥ፡ወዴት፡ነው፧ኮከቡን፡በምሥራቅ፡አይተን፡ልንሰግድለት፡
መጥተናልና፥እያሉ፡ከምሥራቅ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡መጡ ። (ማቴ ፪:፩)

እንግዲህ ዋናውና ትልቁ ነገር እንዲህ የተነገረላቸው የምትመለከቷቸው ሰብአሰገል ኢትዮጵያዊያን ነበሩ እንደሚከተለው አስቀምጬላችኋለሁ ።

፩. በደሸት ከተማ ጎንጅ ጎጃም የሚቀመጠው በተስፋ ሲጠባበቅ የኖረው የጋፋት ንጉስ የእግዚአብሔር ሰው ንጉስ "አጎጃ ጃቦን" ዮጵ የሚባለውን የግዮን ቢጫ ወርቅ ፣ እንቁዮጳዝዮን፣ ሱል ድንጋይ የወርቅ ሐመልማል ይዞ በስሩ ሶስት ነገስታቶችን "አጊጃ" ፣ "ጃቦ" ፣ "አማናቱ" አስከትሎ ከጣና ደሴት ተነስተው ኮከቡ ወደሚያመራበት ምድር ጉዞአቸውን ቀጠሉ ።

፪. ከፋና ወለጋን ሲገዛ የነበረው ከመደባይ ጎሳ ከአናርያ ዙባ ከተማ የሚቀመጠው የደንጊና የሰገል የማጂና የአርመን ንጉስ "መጋል" ከኤውላጥ ንጉስ "መካድሺ" ከአቢል ንጉስ "አውር" ከአፋር ንጉስ አፍሪካ ንጉስ "ሙርኖ" ጋር ሆኖ ከወርቅ ሐመልማል የተሰራ መጎናፀፊያ ፣ እጀ ጠባብ የሰንደል እንጨት፣ እጣን ፣ ከርቤ፣ የከበረ ሉል ፣ ወርቅ ይዘው ኮከቡ ወደሚያመለክተው ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም በጥናቱ ናግራ ኤደን በዛሬው የመን አድርገው ጉዟቸውን ቀጠሉ ።

፫. ከዋይዝ ከተማ በተርሴስ ደሴት በዛሬው አፋር የሚቀመጠው የአዜባውያን አዛል-አዳል የአፍርሴካውያን ንጉሥ "አጋቦን" በኢንኤ ጌዘር ከአውባው ንጉሥ "ሳዱንያ ሀጂሶን" ባል "ሜሌኩ ኢቡል ሰላም" ከሳባ ከተማ የሚቀመጠው "አርስጣ" ጋር ሆነው ወርቅ፣ እጣን ፣ ከርቤ ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም ቀይ ባህርን ተሻግረው ኮከቡ ወደሚያመለክተው ሀገር አመሩ ።

እነዚህ ነገስታቶች ሁሉም ዘውድ የደፉ ንጉሶች ናቸው (ነበሩ) የሄዱት ነገስታቶች በዋናነት ሶስቱ ይሁኑ እንጂ በስራቸው ከነበሩት ነገስታቶች ጋር እስከ አስራ ሁለት እንደሚደርሱና እያንዳንዳቸውም ብዙ ሺህ ሠራዊቶች አስከትለው ነበር ነገር ግን በጉዞ ላይ ሳሉ ድንገት ጦርነት ተነሥቶ አብዛኞቹ ሲያልቁ ገሚሶቹ ደግሞ ወደ የመጡበት ተመልሰዋል በመጨረሻም 3ቱ ነገስታት ቤተልሔም ደርሰዋል የሚሉ ፀሐፍትም አሉ ።

እነዚህ ንገስታቶች በግመሎቻቸውና በፈረሶቻቸው ከምድራቸው የእህልና የወርቅ የከርቤ ፣ የእጣን አይነቶች፣ ልዩ ልዩ ልብሶች፣ ገፀ በረከቶች የንጋቱ ኮከብ ብርሃኑን ለሚያመለክታቸው የሰላም ንጉስ "ጋዳ" ገፀ-በረከት ለማቅረብ ጉዟቸውን አድርገዋል ።
የሁሉም የበላያቸው በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አክሱም የሚቀመጠው ንጉሠ ነገሥት አፄ ሉዚ ቤዛ (ባዜን) ነው ።

ዓለም በእነዚህ የሰብአሰገል ታሪክ በጣም ሀያል እና ጠንካራ ክርክሮችን አስተናግዳለች የኢትዮጵያ ትንታግ ሊቀውንትም እውነታውን በመያዝ ጠንካራ ማስረጃ አቅርበዋል እውነቱም ከላይ እንዳነበባችሁት ኢትዮጵያዊ እንደሆኑ መስክሯል ዋናው እና ማንም ሊክደው የማይችለው ትልቁ ማስረጃ ግን የመፅሐፍ ቅዱስ ምስክርነት ነው ።

"በፊቱም፡ኢትዮጵያ፡ይሰግዳሉ፥ጠላቶቹም፡ዐፈር፡ይልሳሉ። ፤የተርሴስና፡የደሴቶች፡ነገሥታት፡ስጦታን፡ያመጣሉ፤የዐረብና፡የሳባ፡ነገሥታት፡እጅ፡መንሻን፡ያቀርባሉ ። " (መዝ ፸፩:፱-፲)

፤የግመሎች፡ብዛት፥የምድያምና፡የጌፌር፡ግመሎች፥ይሸፍኑሻል፤ዅሉ፡ከሳባ ይመጣሉ፥ወርቅንና፡ ዕጣንን፡ያመጣሉ የእግዚአብሔርንም፡ምስጋና፡ያወራሉ።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ ፷: ፮)

እውነት አሁን ላይ ያለነው ትውልዶች ታዲያ የነዚህ ጠቢብ ልጆች ነን ራሲችሁን ጠይቁ ?
የአባቶቻችን የሰብአሰገል በረከታቸው ይድረሰን !!

ምንጭ :-
-በመጀመሪያ መለኮታዊ ስልጣን ያለው መተማመኛችን "መፅሐፍ ቅዱስ" ።
-ሊቀ ጠበብት አለቃ አያሌው ታምሩ የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕገጋት መጽሐፋቸው ።
-ሊቁ መጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ ።
-ክብረ ነገስት ።
-መራሪስ አማን በላይ የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ ።
-መራሪስ አማን በላይ ጉግሣ መጽሔት 3ኛ ዓመት ቁጥር 1 ሐምሌ 1993 ዓ/ም ገፅ 29 ።
-ከጋምቤላ እስከ ሑመራ!
ለሱዳን መሬት ከተሰጠ ይመጣል መከራ!
ገፅ 22-23 እትም 2001 በአማረ አፈለ ብሻው ።
-መሰረተ ስብሀት ለአብ ትውፊታዊ ሐሳብ ዘመንና ታሪክ ገፅ 36 ።
-ገብረ ዮሐንስ ገብረማርያም ክርስትና በኢትየጵያ ገፅ 52 ።
-ቃለ አዋዲ መፅሔት ቁጥር 2 ሚያዚያ 1990 ገፅ 5 ።
- William Leo Hansbery E and Harper Johnson "Africa’s Golden Past Historical facts challenging notion that Christianity isn’t religion of West" በሚለው ጽሁፋቸወው ላይ እንዲህ ሲሉ ያትታሉ ".....But it is in general agreed that the reverent visitors were members’ of the order of the Magi and they are usually identified as Caspar king of Ethiopia; Melchior king of Nubia (Ethiopia); and Balthazar king of Saba which was for a thousand years the capital city of the African Kingdom......."
-ታላቁ ተመራማሪ ጆን ጃክሰን "ethiopian and the origin of civilization" በሚለው ድንቅ መጽሐፉ ገፅ 28

ተፃፈ በሐብተስላሤ አባተ
ከ"ኢዛና ወ ሳይዛና" ነገስታት ከንጉስ "አርማህ" እንዲሁም ከጃንደረባ "ባኮስ" ቅድስት ሐገር ሰማይ ስር ።

🔵
ሼር ኣድርጉት @Yegna_Tarikoch


🔵 ሲመለከቱህ ሁሉም ነገርህ ይስባል ።ኣትዝረከረክም።ለነገሮች ሚዛናዊ ነህ።የመምራት ብቃትህ ተፈጥሮኣዊ ነው ።ኣይኖችህ ውስጥ የሚነበበው ቀናነት ብቻ ነው ።ፅድት ያልክ ሰው ነህ

🔵

ምን ለማለት ፈልጌ መሰለህ???


ከላይ የጠቀስኩልህን ኣይነት ውስጣዊ እና ውጫዊ መንፈስ ለማዳበር ሆነ ብለህ ተነሳሳ!!

የተረጋጋ እና ንቁ ሰው ሁን!


ራስህን ጠብቅ


ይመርብህ



ኣንገትህን ቀና ትከሻህን ቀጥ ኣድርግ


እያንዳንዱ እርምጃህ ኣላማ ይኑረው ለማለት ፈልጌ ነው ።

ሼር ኣድርጉት 🔵 @Yegna_Tarikoch?


🔵 ለመላው የኢቶዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዬች እና ምዕመኖቿ እንኳን ለብርሃነ የጥምቀቱ(ከተራ) በዓል በሰላምና በፍቅር ኣደረሰን ኣደረሳቹ በዓሉ የፍቅር እና የሰላም በዓል ይሁንልን ይሁንላችሁ።

ሰላም ለሁላችሁም ይሁን ውድ ቤተሰቦች ሰሞኑን ፅሁፎችን ወደናንተ ማድረስ ባለመቻሌ ይቅርታ እየጠየኩ ሁላችንም ያው በማይመቹ ጊዜና በግል ህይወታችን ላይ ተወጥረን መባከናችን ግልፅ ነውና ኣሁንም በቻልኩት መጠን በውስጥ መስመር ለምትጠይቁኝ ጥያቄዎች በሙሉ ለመመለስና ማወቅ ኣለባችሁ ብዬ የማስባቸውንና እንደመነሻ ሃሳቦች ለመጠቆም እንዲሁም ለመቀስቀስ ከእግዚአብሔር ጋር እሞክራለሁ ለኣብሮነታችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።

ሃሳብ ኣስተያየትዎን @ARAPSIMA6 ይላኩልን








Utopia Thomas more.pdf
1.7Мб
ℹ️የ #Thomas_More 👉#utopia የተሰኘው መፅሃፍ📚

ℹ️የመፅሃፉ መጠን:- 2.6 M.B

✔️ Language :- English

🔵🔵🔵🔵🔵🔵 ይቀላቀሉን
https://t.me/joinchat/AAAAAFD8gSiA9mOjeKcjJQ


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ይህ👆#በባህርዳር ላይ ሊገነቡ አስበው የነበረውና አሁን ያለበት ሁኔታ ግልፅ ያልሆነው #በፒራሚድ_ያሸበረቀው በባህርዳር ከተማ ሊገነባ የታሰበው የWakanda ከተማ Designን ይህንን ይመስላል

ℹ️የቪድዮው መጠን:- 2.6 M.B

🔵🔵🔵🔵🔵🔵 ይቀላቀሉን
https://t.me/joinchat/AAAAAFD8gSiA9mOjeKcjJQ


ብዙዎቻችሁ #UTOPIA_ምንድን_ነው? ከኛይቱ ቅድስት ምድር #ኢትዮጵያ ጋርስ ምንድን ነው የሚያያይዛት ብላችሁ ትጠይቃላችሁ? እናም እኔ ከማውቀው ካነበብኩትና ጠይቄ ካገኘኋቸው መረጃዎች ውስጥ እንደመነሻነት አጠር ያለች ፅሁፍ አዘጋጀሁላችሁ...መልካም ንባብ።

#UTOPIA ማለት ቃሉ የግሪክ ሲሆን ትርጉሙም የምናብ ሀገር እውነት ሊሆን የማይችል ነው #በአእምሮአችን እንደስዕል የምንስለው ከተማ/ቦታ እንደማለት ነው::
🔵
ስለ UTOPIA ሲነሳ EUTOPIA የሚለውም የግሪክ ቃል ይነሳል የሄኛው ደሞ "መልካም ምድር" እንደማለት ነው:: UTOPIA የሚለውን ርዕስ ያነሳው በ1516 ዐ.ም የነበረው እንግሊዛዊ SIR THOMAS MORE የተባለ ሰው ሲሆን UTOPIA በተባለው በጥንታዊ መፅሀፋም ያስቀመጠው በምናቡ ያለመውን እጅግ በረቀቀና በስልጣኔ የመጠቀች ፍትሕ ያለባት እጅግ ሀያላን የሆኑ እርስበርስ በጦርነትም ሆነ በተለያዩ ጉዳዩች የሚተባበሩ ህዝቦች ያሉበትን ገነት የመሰለች ቦታ ብሎ ሲሆን ያስቀመጠው ከቃሉ መቀራረብ ጋር እንዲሁም ደግሞ የዛች የምናብ ሀገር ህዝቦች እንዲሁም አኗኗራቸው በእጅጉ እርሱ ከፃፈው ጋር ስለሚመሳሰል እውነታው ግን ቶማስ በምናቤ ያየኋት ብሎ የፃፋት ያች ረቂቅ ከተማ ምናልባትም በምናቡ ሳይሆን በአይኑ አይቶ ያጠናት ሀገሬ ኢ ት ዮ ጵ ያ ብትሆንስ:: ይህንን የመትገምቱ ብዙዎቻችሁ ናችሁ ማስረጃ የማጣት ጉዳይ ይመስለኛል....እና
በዚህ ጉዳይ በዋናነት እንድፅፍ ያነሳሳኝ የሆነ ጊዜ በአንድሮሜዳ የቲቪ ፕሮግራም ላይ እንግዳ ሆነ የቀረበችው በዚህ መፅሀፍ ዙሪያ በጥልቀት ጥናት ያረገችው መፅሀፋንም ወደ አማርኛ ተርጉማ ያሳተመችል የዶ/ር መስከረም ለቺሳ ትንተና እና የብዙዎቻችሁ ጥያቄን ለመመለስ ሲሆን የ ዶ/ር መስከረም ለቺሳ መፅሀፍ ስለዚህ ሁኔታ ስትጠየቅም በዚህ መልኩ መልስ ሰታለች::
በመጀመሪያ መፅሀፋን እንዳወረደችውና ማንበብ እንደጀመረች ጥንታዊ ኢንግሊዝኛ/OLD ENGLISH በመሆኑ ትኩረቷን ለማንበብ አለመሳቡንና ወደ መሀል ገፅ ከፍታ ስታነብ እጅጉን መሰጣት ቶማስ በምናቤ የሳልኳት ረቂቅ ሀገር ብሎ ያሰፈራት በእጅጉን ከጥንታውያን ስልጡን ORIGINAL ኢትዮጵያውያን አኗኗር አወቃቀር ባህሪይ ጋር እንደተመሳሰለባትና ይህንን መፅሀፍ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ማንበብ እንዳለበት በማሰብ መፅሀፋን ወደ አማርኛ በመተርጎም ለአንባብያን አድርሳለች::
ቶማስ በመፅሀፋ ስለዛች ሀገር ሲናገር ግዛቷም ሆነ ህዝቦቿ የቴክኖሎጂ የመጠቀች የምድር ገነት የመሰለች ህዝቦቿ ከደግነታቸው የተነሳ በገንዘብ የማይገበያዩ በነፃ ሁሉን የሚያደርጉ ታዛዥ እንጂ አዛዥ የሌለበት በጭራሽ ፍርድ የማይስተጓጎልበት ፍትሕ የሰፈነበት የሰላም ምድር..ፀሀፊው ሲናገርም በወቅቱ ምዕራባውያን ከነበሩበት በእጥፍ እጥፍ በስልጣኔ የመጠቁ እንዲሁም መፅሀፍቶቻቸው ሁሉ ጥበብን የስልጣኔ ቁልፍን ያዘሉ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን የያዙ እንደሆኑ ያትታል እንዲሁም በጦርነትም ጊዜ እጅግ የሚተባበሩ ሀገር ወዳዶች ካህኖቻቸው ሳይቀር ለጦርነት የሚሳተፉ ትጉሀን እንዲሁም ሁሌም ባለድል ስለመሆናቸው ያትታል....ልብ አርጉ እዚህጋ ቶማስ ምንአልባት መፅሀፋን የምናብ በእውነተኛ የሌለች ብሎ አላሰፈረበትም ምንአልባትም ያች ሀገር ኢትዮጵያ ስለመሆኗ ገልፆ ይሆናል ተቆርጦ እንዲወጣ ስለተፈለገ እንጅ.. በአድዋም ግዜ ራሱ ካህናቱም አብረው እንደዘመቱ ይታወቃል እንዲሁም ድል አድራጊ ስለመሆናቸው ታዲያ እንዴት ይኸን ያክል እንዴት የምናብ ሀገር ከጥንት ኢትዮጵያውያን አኗኗር ጋር ሊመሳሰል ይችላል??
በመፅሀፋ የተጠቀሰውን ረቂቅ ገነት የመሰለች በስልጣኔ የመጠቀች ሀገር በተለያዩ HOLLYWOOD ፊልሞቻቸው ያሳዩን ምናልባትም በቴክኖሎጂ የመጠቀችው FREEMASONS ያለሙለት የህዋ ላይ ከተማ አዲሱ የአለም መንግስት/ስርዐት ኢትዮጵያ ላይ የሚገነቧት #UTOPIAን ነው፡፡እንደምታውቁት በቅርቡ ጊዜ እንኳን ባህር ዳር ላይ ያቀዱት የWAKANDA HUBCITY የቴክኖሎጂ ከተማ ይህን አላማቸውን ከግብ ለማድረግ እንቅስቃሴያቸውን ያመላክተናል::

#ሲገርም_በምናውቃት_ኢትዮጵያ_ብዙ_የማናውቀው_ጉዶች_አሉ..!


እና ለማንኛውም ይህ ፅሁፍ በሰፊው በማስረጃ የተደገፉ ፅሁፎችንም አካትቼ እመለስበታለሁ። ለዛሬ በዙሁ እነሰነባበት

ስሰናበታችሁ ሁለት ነገሮችን ወደናንተ አድርሻችሁ ብንለያይ መልካም ነው።
📌 #1 የ #Thomas_More 👉#utopia የተሰኘው ከላይ ያወራሁላችሁን መፅሃፍ በ #pdf እና

📌 #2 ባህርዳር ላይ ሊገነቡ አስበው የነበረውን #በፒራሚድ_ያሸበረቀው በባህርዳር ከተማ ሊገነባ የታሰበው የWakanda ከተማ Designን ይሆናል።

ቻናላችንን በእውነት ወደውትና እየተማሩበት ከሆነ ላሎት ግሩፕና ወዳጅ ዘመድ ሁሉ #Forward& #Share በማድረግ ቻናላችንን ይጋብዙ።

አብሮነታችሁ አይለየኝ እንደተለመደው መልእክታችን ዘመኑን ዋጅተን! ነቅተን የምናነቃበትን አይነልቦናችንን ያብራልን🙏 ተከብረን ተዋደን ተሳስበንና አንዳችን ላንዳችን ከእውነት ተዛዝነን የምጡን ዘመን የምናልፍበትን ጥበብ ያላብሰን ስለ ቅዱሳን ብሎ ክምሩን ቀሊል ያድርግልን...እንላችኋለን

🔵🔵🔵🔵🔵🔵
https://t.me/joinchat/AAAAAFD8gSiA9mOjeKcjJQ


እስኪ ከጉዳያችን ወጣ ብለን እቺን ነገር ተካፈሏት የኔ ምርጫ ነው

#ሀሳብህን_ቀይረው
.
ኣንድ ነገር ላይ ድርቅ ብለህ በቆየህ ቁጥር ብዙ የምታጣቸው
ነገሮች ይኖራሉ። በእርግጥ የያዝከው ኣቋም ትክክል እስከሆነና
የምታምንበት እስከሆነ ድረስ ሀሳብህን መቀትየር ኣለመፍቀድህ
ትክክል ሊሆን ይችላል። ግን ደሞ ኣንዳንዴ ለኛ ትክክል
የመሰለንና የታየን በሌሎች ዐይን ሲታይ ሥህተት ሊሆን
ይችላልና ነገሩን በጥልቀት መመርመርና ሀሳባችንን
ሊያስቀይረን
የሚችልም ከሆነ ከግትርነት በመውጣት ሀሳቡን ማጤን
ያስፈልጋል።
ኣንዳንድ ጊዜ ሀሳቤን ብቀይረው ሰዎች ምን ይሉኛል ብለህ
ሀሳብህን መቀየር እየፈለክ ግን በፍርሀት ሳትቀይር የቆየኸውም
ነገር ካለ፤የሰዎቹ ሁካታ ትክክል ነው ካልከው ሀሳብ ኣይግታህ ።
በግትርነት ለረጅም ጊዜ የያዝከው ኣካሄድ ካለም አካሄድህን
ለማስተካከል ዝግጁ ሁን። ለመቀየር ፈቃደኛ ሁን።
አንተ በሂወት እስካለህ ድረስ ትናንት የነበረህን አመለካከት ወደ
ተሻለ አመለካከት የመቀየሩ መብት አለህ። ዛሬ በሂወት መኖርህ
ይህንን መብት አጎናጽፎሀል! ዛሬ በሂወት በመቆየትህ
የተሻለውን መንገድ እንድትመርጥ እድሉን አጊንተሀል!
ይቺን ቀንህን የተሻለውን ምርጫ መርጠህ የተሻለውን አንተን
የምትፈጥርበት ይሁን!

🔵🔵🔵🔵🔵🔵
@Yegna_Tarikoch
@Yegna_Tarikoch

Показано 20 последних публикаций.

6 298

подписчиков
Статистика канала