የአሐዱ ፡ባንክ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት÷የባንኩ ሥራ አመራሮችና ሥራ አስኪያጆች በታደሙበት ጥር 15/2017 ዓ.ም በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ተካሔደ:: በዕለቱም ፍሬያማ ውይይት የተደረገ ሲሆን÷ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አንተነህ ሰብስቤ በቀጣይ ለባንካችን የተሻለ እድገት ለማምጣት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ እና የቀድሞውን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰፊዓለም ሊበንን በክብር በመሸኘት ተጠናቋል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
👉
https://linktr.ee/Ahadu_Bank