Фильтр публикаций


🔥#መረጃ_ቋሪት_ቀጠና‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ ገረመው ወንዳወክ ብርጌድ 4ተኛ ቀኑን የያዘው ውጊያ ከፍኖተሰላምና ከጅጋ እንዲሁም ከአዴት ወደ ቋሪት ተሰባስቦ ከመጣ አሸባሪው (ወሮ በላው) የአብይ ሰራዊት ጋር ሲተናነቅ የዎለ ሲሆን ይህ ሀይል ከፍኖተሰላም ብረትለበስ ተሽከርካሪ ( ፔኤምፒ) በማስመጣትና ከባድ መሳሪያ በመጠቀም ሙት*ና ቁስለ*ኛውን እያመላለሰ ይገኛል፣ ተርቦቹ አስደማሚ ጀብድ ፈፅመዎል፣ እየፈፀሙም ይገኛሉ💪

ይህ ፀረ አማራ ሀይል ከጅጋ-ገበዘማርያም- ብርአዳማ-ግሽአባይ-ቲሊሊ የሚያገናኝ ሀገር አቀፍ አስፓልት መንገድ ግምባታ ላይ አገልግሎት እየሰጠ የነበረ የዩቴክ ድርጅት ከባድ ማሽን ኦፕሬተር አቶ ይታያል ምስጋናው የተባለ ወጣት የረሸ*ኑት ሲሆን የቀሩትን ሰራተኞች ላይ ከባድ ድብደባ እየፈፀሙ ይገኛሉ ሲል የነበልባሉ ገረመው ወንዳወክ ብርጌድ የህዝብ ግንኙነት ክፍል አድርሶናል።

አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
©የአፋጎ 5ኛ ክ/ር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

መጋቢት 01/2017 ዓ.ም


የጠላትን ጉረሮ ለማነቅ ተዘጋጁ!!!

መቶ አለቃ ለአለም ጌታነህ!!!

ከ73 በላይ የጠላት ሰራዊት ገዘኸራ መሬት ላይ ወደ አፈርነት በተቀየረበት የትላንት ይካቲት 30//2017 ዓ/ም አዉደ ዉጊያ አካል የነበረዉን የአዲስ ቅዳም ከተማ ልዩ ኦፕሬሽን ተከትሎ ምሽጉ አድጓሚ ተራራ ላይ ተቀብሮ የእዉር ድንብር ተኩስ ይተኩስ የነበረዉ ፀረ አማራ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ይተኩሳቸዉ የነበሩ አብዛኛዉን ከባድ መሳሪያዎች ንፁሀንን ኢላማ ያደረጉ እንደነበረ'ና  በዚህም በማህበረሰባችን ላይ ጉዳት መድረሱን ትላንት መረጃ ማካፈላችን ይታወቃል።

በዚህ መሰረት ይህ ፀረ አማራ የሆነ የብልፅግና ታጣቂ ቡድን አድጓሚ ተራራ ላይ ሁኖ በወረወረዉ የሞርተር ቅንቡላ የወላጆቿ ቤት ሲጎዳ በቀላሉ ማምለጥ ባለመቻሏ በቤቱ ፍርስራሽ ጉዳት የደረሰባት ታዳጊ ቀረብሽ አዲሱ አንዷ ናት።

ይህ ቡድን  በትላንትናዉ እለት ብቻ 3 ንፁሃን ወገኖቻችንን ሆን ተብሎ በተፈፀመ ጥቃት በግፍ የረሸናቸዉ ሲሆን ህፃን ቀረብሽን ጨምሮ ብዙ ንፀሀንን አቁስሏል።

ይህንን ግፈኞች በንፁሀን ወገኖቻችን ላይ እያደረሱት ያለዉን የዘር ማጥፋት የወንጀል ድርጊት አስመልክቶ ዛሬ በቀን 01/07/2017 ዓ/ም ለሚመሩት የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ሰራዊት መልዕክት ያስተላለፉት የብርጌዷ ዋና ጦር መሪ የመቶ አለቃ ለአለም ጌታነህ አፅንዎት ሰጥተዉ እንደተናገሩት

በዚህ አንድ አመት ከሰባት ወር ጊዜ ዉስጥ ብቻ በወረዳችን ፋ/ለ/ወ  ላይ 142 በላይ ንፁሀን ወገኖቻችን በዚህ ጥላቻ ባሳበደዉ ፀረ አማራ የብልፅግና ቡድን በግፍ መጨፍጨፋቸዉን'ና አብዛኞቹ ለከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መዳረጋቸዉን አስታዉሰዉ ይህ መንግስት መር የሆነ ሰይጣናዊ  የርካሾች እርካሽ ተግባር ሊቆም የሚችለዉ በድርጅታችን የአማራ ፋኖ መሪነት እያደረግን ያለነዉን የህልዉና ተጋድሎ በተባበረ ክንድ  በማጠንከር'ና በማዘመን  የጠላትን ጉረሮ ማነቅ ስንችል ብቻ እና ብቻ መሆኑን በአግባቡ ተረድተን ይህንን ቁመና ለማምጣት ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ ብለዋል።

በመጨረሻም
ትላንት ይካቲት 30/2017 ዓ/ም ፀረ አማራዉ የብልፅግና ገዳይ ቡድን በግፍ የረሸናቸዉን ንፁሀን ወገኖቻችን ነፍስ ፈጣሪ በገነት ያኑርልን!! ለቆሰሉ ወገኖቻችንም ምህረትን ይላክላቸዉ!!!

የተጎዱ ወገኖቻችን ደም በትግላችን የሚመለስ ይሆናል!! በሚል ንግግር የእለቱን ዉይይት ከፍተዉታል ።

አዲስ ትዉልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!!!
ድል ለአማራ ፋኖ!!!


ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት
መጋቢት 1/2017 ዓ/ም


ከ142 በላይ ንፁሃን በፋግታ ለኮማ ወረዳ ተጨፍጭፏል።

የብልፅግና አሸባሪ ሃይል ወደ አማራ ክልል ከገባ ጀምሮ በአንድ ወረዳ ብቻ ከ142 በላይ ንፁሃንን መጨፍጨፉን አረጋግጠናል።

በትናንትናው ለት ብቻ ህፃናትን ጨምሮ ከ4 በላይ ንፁሃንን በአዊ ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ የተጨፈጨፉ መሆኑን በአካል በመገኘት አረጋግጠናል ።
አማራን ሊያጠፋ የመጣን አሸባሪ ሃይ መደምሰስና ማሸነፍ ግድታ ነው።

አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
[የአማራ ፋኖ በጎጃም!]

(የአገው ህዝብ እንዲህ ዋጋ እየከፈለ እንደሆነ ለአንዳንድ ክፍት አፎች ንገሯቸው)


ቋሪት❗️❗️

በነገራችን ላይ ጥዋት ብረት ለበስ ታንክ ከጅጋ ገነት አቦ ገብታለች ።ገነት አቦ ከቋሪት ዋና ከተማ ገበዘማሪያም 20 ኪሜ  ላይ ትገኛለች።

ቋሪት ለመግባት ከአዴትና ከፍ/ሰላም የመጣው ሃይል ብረአዳማ እና ገነት አቦ ሰፍሯል።

ከሰሞኑ ማክሰኝት በነበረው ውጊያ ለማክሰኝቶች ተጨማሪ ሃይል ሲመጣ የገረመው ወንዳውክ ብረጌድ ከጅጋ ወጣ ብሎ ካለ ቦታ የመጣውን ሃይል ይይዘዋል።ነገረ ግን ፒምፒዋ ወለል ካለ ሜዳ ላይ ከገረመው ወንዳወ ብረጌድ ሰራዊት መሃል እየገባች :አልፋ ከፊታቸው እየቆመች መከራቸውን ታበላቸዋለች።

ጭራሽ መሃከላቸው ገብታ እጅ ስጡ እያለች ዙሪያቸውን እየዞረች አስቸገረች።አንድ የፋኖ አባልም ገጭታ ገደለች።
ሌሎች ባህረዛፍ ባይኖረ ሁሉንም በጨረሰቻቸው ነበር።

የሆነው ሆኖ በታምረ ተረፈው እግረኛውን ጠብጥበው ይወጣሉ።እነሱ በጎን ሲወጡ ፒምፒዋ ብዙ ኪሎሜትረ አቋረጣ ዝንድብ ገባች።እነሱን ቀድማ ማለት ነው።

ይህኔ ነበር የጎጃም ፋኖ ራሱን አያሻሽልም ብየ ጎ ያልሁት።ጎ ብየም አልቀረሁ።

ፋኖዎች ላይ ደውየም ወረድሁባቸው ።የአንድ ሰው ህይወት በከንቱ አታባክኑ ።ለምን ራሳችሁን አታሻሽሉም?መፍትሄውንም ጠቆም አደረግኋቸው።

ዛሬ ያልኋቸውን በፍጥነት አሟልተው ጠበቋት ።ፒምፒዋ ይህን ስተውቅ ፈረጥጣ ፋኖተሰላም ገብታለች።

ከባህረዳረ የተነሳ የኮማንዶ ሃይልም ብረአዳማ ደርሶ አዘቅዝቆ ቋሪትን ሲያይ ግደሉኝ  እንጅ አልገባም ብሎ ፈረጥጧል።

አሁን ብረአዳማ እና ገነት አቦ ለእረድ የተዘጋጁ ትቂት በጎች አሉ።

ሲታረዱ የማበስራችሁ ይሆናል።

አቅዳቸው ዛሬ መግባት ነበር ።ግን አልተሳካም።አንደውስጥ መረጃ ምንጮች ከሆነ ብንገባም አንወጣም ነው አሉ  የሚሉት።

ከዚህ በፊትም ዙሪያዋን ሲክረተረት ከረሞ ንፁሃንን ጨፍጭፎ  መሄዱን ታስታውሳላችሁ።

አሁን አራተኛ ቀኑ ነው።ሶስቱን ቀን በሚገባ እየተጨፈጨፉ አሳልፈዋል።


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በምዕራብ በለሳ ወራህላ ከተማ ዙሪያ ልዩ ቦታው ፈንጣ ሀዋሪያት ከሚባል ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ/ም ከጥዋቱ  አራት ስዓት ጀምሮ የብልፀግናን ጥምር ወንበር  አስጠባቂ ሀይል ማለትም መከላከያ፣ አድማ በታኝ እና ሚኒሻን በተለመደው  የውጊያ ምት  ቁም ስቅሉን አያበሉት ለእነሱ ቀኑ ወር ያህል እረዝሞባቸው መውጫ ቀዳዳ አሳጥቷቸው ውሏል።

ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በለሳን  ሙሉ ለሙሉ ከአገዛዙ ለማፅዳት ዘመቻ  ከጀመረበት የካቲት 20 ጀምሮ ገጠሮችን ሙሉ ለሙሉ አስለቅቀን  አርባያ ከተማ እና ከመኪና መንገድ ብቻ ተወስኖ እንዲቀመጥ አድርገናል ሲል የክፍለጦሩ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ታድሎ ደሴ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ተናግሯል።

የአገዛዙ ሀይል በማንኛውም ስአትና ሁኔታ ፣ ቀንም ሆነ ለሊት ከጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር  የሚገጥመነን እርምጃ  አናውቅም በማለት እንቅስቃሴአቸውን ሁሉ በዙ 23 የታጀበ ቢያደርጉም ከጀግኖች ምት እና ሞት መዳን አልቻሉም ማንም እንደ ማያድናቸውም እያሳየናቸው እንገኛለን፣ በዛሬው ውጊያ ጠላት ዳግመኛ ከፍተኛ ሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበት  በሽንፈትና በውርደት ተመልሷል ብሏል።

ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ሰሞኑን በበለሳ ከመከላከያ፣ከአድማ ብተና፣ እንዲሁም የተለያየ ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ከአገዛዙ በግፍ የተባረሩ  በርካታ አዲስ ሀይሎች ወደ ክፍለ ጦራችን እየተቀላቀሉ ጉልበት እየሆኑን እንዲሁም ለአማራ ህዝብ ተጨማሪ ጥንካሬ በመሆን ከነባሩ ሀይል ጋር በቅንጅት እየተዋጉ ይገኛሉ።

የበለሳ ህዝብ ከጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ጎን  በመሆን የብልፅግናን ስርዓት ከስሩ ነቅሎ ለመጣል ቆርጦ ተነስቶ አብሮ ተሰልፎ የህይወት ዋጋ እየከፈለ ይገኛል። መንግስትን ጎትተን ቤተ መንግስት አስገብተነው ዋጋችን እረስቶ አመድ አፋሽ አድርጎን በለሳን በማንኛውም ልማት ወደ ኋላ አስቀርቶን የሚኖረውን ስርዓት ከዚህ በላይ እንዲቀጥል አንፈቅድለትም በማለት ከፋኖ ጋር እየታገሉ  ያሉ አርሶ አደሮች እና ልጆቻቸው ቁጥር እጅግ ብዙ ናቸው። የደጃች ዳኛው ተሰማ ልጆች እንደ አያቶቻቸው  የህልውና ፣ የነፃነት  እና የፍትህ ተጋድሎ እያደረጉ ዳግመኛ  ታሪክ እየሰሩ ይገኛሉ።

ጠላት በአሁኑ ስአት ሀይሉን ተራራ ላይ እንደ ዝንጀሮ መንጋ ሰብስቦ በሞርተር እና ዲሽቃ ነብሱን ለማትረፍ እየጣረ በከፍተኛ የድረሱልን ጥሪ እየጮኸ ይገኛል።

ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ጥቁር አስፓልትና ከተማ ዙሪያ  የማይለቀውን የአንባገነኑን ስርዓት እግር በእግር እየተከታተለ  እግሩን እያሳጠረለት፣ ቁጥሩን እየቀነሰለት፣ ሞራሉን እየሰበረው እንደሚገኝ ፋኖ ታድሎ ደሴ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

ከጎንደር ሰማይ ሰር ውጊያ እና ግዳጅ ላይ የሚገኘው ክፍለ ጦራችን በቅርቡ የጥይት ድምፃችን አባይ ማዶ አራት ኪሎ ጥግ   ለማድረግ ድርሻችን እና ግዴታችን እየተወጣን  እንገኛለን ሲል የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ህ/ግ/ሀላፊ አርበኛ ታድሎ ደሴ  (ካስትሮ ) ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

© ኢትዮ 251 ሚዲያ


ልማደኛዉ ዘንገና ብርጌድ ቲሊሊ‼

በጠዋቱ ቲሊሊ ከተማ በተሰራው ሰርጅካል ኦፕሬሽን ጠላትን 10 ሙት 13 ቁስለኛ በሞድረግ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅቷል።
ከዚህ በመቀጠል ያጎጠጎጡ  ልቅምቃሚ፣ ሆዳም የደሞዝ ጡረተኞችን ሰዉ መሳይ ካድሬዎችን ወደ ዘመዶቻቸው የምንሸኛቸዉ ይሆናል።
እንደሚታወቀው ዘንገና ብርጌድ የከርሳሞች መድሃኒት ነዉ።
#ንገረዉ ንገረዉ መከራ ይምከረው 💪
ለማይቀረዉ ድል ወጠህ አግዝ መልእክታችን ነዉ።

መረጃው የዘንገና ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት አለበል አወቀ ነው

ይበልጣል የውነቱ


🔥#ለደምበጫና_አካባቢው_ማህበረሰብ_በሙሉ‼️

የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ መላው ህዝባችን ሁሉን አቀፍ ተጋድሎ በማድረግ ላይ ይገኛል።ይሁን እንጅ የጨፍጫፊውን የብልፅግና ስርዓት ለማስቀጠል ሀገሪቱን በብድር ለትውልድ እዳ ማስገባቱ ሳያንሰው የነጠበፈትን የበጀት ቋት ለመሙላት በከተማችን ውስጥ ያለውን የህዝብ መሬት ለመሸጥ በዝግጅት ላይ እንደሆነ ተደርሶበታል። ስለሆነም ለመላው ህዝባችን የሚከተለውን መልዕክት እናስተላልፋለን።

1ኛ. በዚህ የተጋድሎ ወቅት ጨፍጫፊው ስርዓት በሚያወጣው ማንኛውም የመሬት ሽያጭ ጫራታ መሳተፍ ፈፅሞ የተከለከለ ነው።

2ኛ. ይህንን ስራ እንድትሰሩ ተገዳችሁም ሆነ በፈቃደኝነት እየተሳተፋችሁ ያላችሁ ሰራተኞች ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እናስጠነቅቃለን።

3ኛ. ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ወዲህ በምሪት ሆነ በጫራታ የተያዘ የትኛውም መሬት ከህዝብ እንደተዘረፈ ተቆጥሮ ለባለቤቱ የሚመለስ ይሆናል።

ይህንን ማስጠንቀቂያ ተላልፎ ያጫረተና የተጫረተ አካል ላይ የማያዳግም እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ሲል ብርጌዱ ደምበጫ ከተማ በበተነው በራሪ ወረቀትና በንስር አማራ ባስተላለፈው መልዕክት ገልጿል።

ክብርና ሞገስ ለአማራ ህዝብ ነፃነት ሲዋደቁ ለተሰው ጀግኖች!

አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!

©የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር የኢ/ር ክበር ተመስገን ብርጌድ

01/07/2017 ዓ.ም


የአማራ ፋኖ በጎጃም አደረጃጅቱን እያጠነከረ ይገኛል።

በአማራ ፋኖ ጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሥር የሚገኘው ሶማ ብርጌድ ከቀን 29/6/2017 - 01/07/2017 ዓ.ም ድረስ ልዩ ጉባኤ አድርጓል።

በጉባኤው የሶማ ብርጌድ አመራርና የሁሉም ሻለቃ ተወካይ አባላት፣የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አመራሮች እንዲሁም የአማራ ፋኖ በጎጃም የፖለቲካ መኮንኖች ተሳታፊ ሆነዋል።

ሦስት(3) ተከታታይ ቀናትን በፈጀው ጉባኤ አጠቃላይ የብርጌዱ የሥራ አፈፃፀም በጥልቀት የተገመገመ ሲሆን ወቅታዊ የሕዝብ ጥያቄዎችና ፍላጎቶች በልኩ ተዳሰው ተለይተውበታል።

በመጨረሻም የብርጌድ አመራር እንደገና የማዋቀር (Reform) ሥራ በመሥራት እና ቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎችን በማሥቀመጥ ጉባኤው ተጠናቋል።

አዲስ የብርጌድ አመራሮች ዝርዝር፦
1. ሰብሳቢ - ፋኖ እርቂሁን ጫኔ
1.1. ም/ሰብሳቢ - ፋኖ አብርሃም አበበ
2. ጽ/ቤት ኃላፊ - ፋኖ ወንዴ የሺዋስ
3. ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ አሳምነው አንዳርጌ
3.1. ም/ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ ፋንታሁን አለማየሁ
4. ዘመቻ መሪ - ፋኖ ይከበር ኃይሉ
4.1. ም/ዘመቻ መሪ - ፋኖ ምናለ ተሜ
5. የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ - ዋና ሳጅን ይልቃል አስሬ
6. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ መንበረ ልዑል
7. ሕዝብ ግንኙነት - ፋኖ ሙሉቀን ካሣ
8. የፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ ስማቸው ዘሩ
9. የሎጀስቲክስ ኃላፊ - ፋኒት ትዕግስት ጫንያለው
10. የሰው ሀብት - ፋኖ ሙሉቀን ግዛቸው
11. ኦርዲናንስ - ፋኖ ልየው ይበልጥ
12. መረጃና ደህንነት ........
13. ጤና ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ አስናቀ ደምሴ
14. ወታደራዊ አስተዳደር - ፋኖ መንበሩ ሹማቸው
15. ቀጠናዊ ትስስር ኃላፊ - ፋኖ አሳምነው በላይነህ
16. የሥልጠና ዘርፍ ኃላፊ - ኮማንዶ አቡሽ ባንቲ
17. የሕግ ክፍል - ዋና ሳጅን ደምመላሽ
- ፋኖ መኩ ጌትነት ሆነው ተመረጠዋል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም!!!


ሰበር ዜና
ጀግኖቹ በሸዋ ቀጠና የሚንቀሳቀሱት የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር የነበልባል ብርጌድ  በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ዋና ጦር አዛዥነት በምክትል ለኦፕሬሽናል ምክትል ጦር አዛዥ አስር አለቃ ሸዋቀና ኦርጌሳ የሚመሩት የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ ከሺ አለቃ ሁለት በጋራ በመሆን በባለገድሎቹ በሃምሳ አለቃ መክት ዋና ሺአለቃ መሪና በምክትል የሺአለቃዋ መሪ እምሽ በጋሻው በተጠና መልኩ ከሺ አለቃ ሁለት እና የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ በጥምረት ለልዩ ኦፕሬሽን ወደ አረርቲ ከተማ የተላኩት ክንደ ብርቶቹ እንደ ረመጥ እሳት ጠላትን የሚገላምጡት የሸዋዎቹ ቆንጅዬዎች የአባቶቻችን የእምዬ ሚኒሊክ ግርፎች የካቲት ወር መሰናበቻ በቀን 30/6/2017ዓ.ም ከምሽቱ 3:20 ገደማ መሀል አረርቲ ከተማ አዲሱ ከብት ተራ አካባቢ ለቅኝት የወጣው የአብይ ወንበዴ አማራ ጠሉ ስመ መከላከያ ሰራዊት ላይ እሳቶቹ የነበልባል ብርጌድ አራት ፋኖች በከፈቱት ተኩስ የአገዛዙ ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው በነፍጣቸው ጠላትን በሚያበራዩት የሸዋ ፈርጦች እስከወዲያኛው ተሸኝተዋል።

ቀጫጭኖቹ ፋኖች እስከወዲያኛው ከዚህ ምድር ከሸኟቸው የአብይ ወንበር ጠባቂዎች ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው አምስት ክላሽ ኮቭ እና አንድ መገናኛ ሬድዮ ማርከው ግዳጃቸውን በተገቢ መንገድ ፈፅመው ወደ ሰላም ቀጠና እየተገማሸሩ የወጡ መሆኑን የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አሳውቋል።

  ድል ለአማራ ፋኖ!!!
  ነፃነታችንን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን።

ዘላለማዊ ክብር ስለነፃነት ለተሰው ሰማዕታት።

መረጃው/የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ነው።

      መጋቢት 1/7/2017ዓ.ም
         ነበልባሎቹ።




 በህዝብ ደምና መሰዋዕትነት ወደ ዙፋን ከመጣ  ጀምሮ  ኢትዮጵያን የደም ምድር ያደረገው የብልጽግናው ቡድን ዛሬም በአማራ መቃብር ላይ ህልውናውን ለማረጋገጥ በአማራ ህዝብ ላይ ግልጽ የዘር ማጥፋት ጦርነት አውጇል።
ይህ ቡድን ጅምላ የዘር ፍጅት ከማካሄድ ጀምሮ በዓለም ይፈጸማሉ ተብሎ የማይታሰቡ እጅግ አደገኛና አሰቃቂ ጸረ አማራ ጥቃቶችን አካሄዷል። ደካሞችና አርቆ ማሰብ የተሳናቸው ድኩማን ግለሰቦች አክሲዮን  ማህበር የሆነው ይህ ደካማ የብልጽግና ቡድን በሰይጣናዊ መንፈስ የሚመራና ለከንቱ አምልኮቱ የሰው ደም ግብር በመገበር ስልጣኑን ለማስቀጠል ደፋቀና የሚልና ገና ከጅምሩ ደም በማፍሰስ የደም ግብሩን አሃዱ ብሎ የጀመረ ቡድን ነው። ይህ ቡድን የንጹሃንን ደም ማፍሰሰ በዙፋን ላይ ለመቀጠል የሚግደረደር  እጅግ ደካማ ቡድን ነው።
የሰው ልጆች በዘራቸው ተነጥለው እንደ ፋሲካ በግ ታርደው የተበሉት፡  በግፍ በዘራቸው ተነጥለው በአደባባይ ተዘቅዝቀው  በስቅላት እንዲገደሉ የተደረገው፡  ዘርና ብሄራቸውን መሰረት አድርጎ  በግፍ በደንጋይ ተወግረው የተገደሉት፡ የሰው ልጆች ብሄርን መሰረት ባደረገ ሁኔታ በግፍ በእሳት ተቃጥለው እንዲገደሉ የተደረገው፡  ከነነፍሳቸው በፈላ ውሃ ተቀቅለው እንዲገደሉ የተደረገው፡  በዘረኝነት በካራና ሜንጫ በግፍ እንዲቀሉ የተደረገው፡ ዜጎች በገንዛ ሃገራቸው በፍርሃትና በጭንቀት ታጎረው በቁም ግዞት እንዲኖሩና በነጻነት ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዳይችሉ የሆነውና ዜጎችን ማንነትንና ብሄርን  መሰረት ያደረገውን አደገኛ ማዋቅራዊ የማግለል ስርዓት ያስቀጠለና ይህን አግላይና ከፋፋይ ስርዓት ከምን ጊዜው በላይ አጠናክሮ  በመቀጠል ዜጎች በምጣኔ ሃብት እንዲደቁ ያደረገ ብሎም ሃገርን እርቃኗን እንድትቀር የሆነው በዚህ የብልጽግና ተልካሻ ቡድን የስልጣን ዘመን ነው።
የማገነዘብ አቅም የሌለው ይህ ደካማ ቡድን ወደ ዙፋን ከመጣ ጀምሮ ለዘመናት የተገነቡ  ከተሞችን ሳይቀር በሴራ በእሳት እንዲወድሙ  የተደረገውና ዜጎች ማንነትን መሰረት ባደረገ ሁኔታ ንብረታቸው ወድሞና እርቃናቸውን እንዲቀሩ የሆነው  በዚህ በብልጽግናው ቡድን ዘመን ነው።ይህ የብልጽግና ቡድን ምንም ዓይነት የፓርቲነት አቋም የሌለው ተስፋ በቆርጡና ከሆዳቸው በላይ የማሰብ ራዕይ በሌላቸው ተስፋ ቢስ ግለሰቦች የተሞላ ቡድን በመሆኑ አሁንም ጸረ ህዝብ የጦርነት ዘመቻውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ከህዝብ ጋር ጦርነት ገጥሞ ማሸንፈ ፈጽሞ እንደማይቻል ያልተረዳው የጎስቋሎች ስብስብ የሆነው ብልጽግና ዛሬም አጠናክሮ በቀጠለው ጦርነት በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በከፍተኛ ደረጃ እየተደመሰሰና  እየፈራረሰ ይገኛል።በአማራ ህዝብ ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለመቀልበስ በታጠቁት በጀግኖች የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ብሎም በመላ አማራ ህዝብ አይበገሬ የነጻነት ተጋድሎ የተመታው የብልጽግና ቡድን ዛሬ ላይ የአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ በጦር  ኃይል የተነጠቀና መዋቅሩ ሽባ እንዲሆን የተደረገበት ደረጃ ላይ ተደርሷል።
ይህ ኃላቀር የብልጽግና ቡድን የአማራን ህዝብ ከተለያዩ አካባቢዎች ከማፈናቀልና ከማጥፋት ባለፈ  ዘመናትን በሚሻገር አደገኛ ጥፋት የአማራን ህዝብ እስከመጨረሻው ለመበቀል ሲል አስቀድሞ ትምህርት እንዲቋረጥና ትምህርት ቤቶችና ጤና ጣቢያዎች የብልጽግና ወታድር ካምፖች እንዲሆኑና እንዲዘረፉና እንዲወድሙ ካደረገ በኋላ በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በጦር ተመቶና  ተሸንፎ በወጣባቸው አካባቢዎችም ህዝብን ለመበቀል ሆነ ብሎ ፡ የጤና አገልግሎትና የግብርና ሥራ እንዲቋረጥ በማድረግ ትውልድ እንዲቋረጥ እየሰራ ያለውን መሰሪ ተንኮል ለመደበቅና ሽንፈቱን ለማካካስ ብሎም  በታሪክ ከተጠያቂነት ለማምለጥ  እና ከአለም አቀፍ ውግዘት ለመዳን ሲል   ነዉ።በዚህ ውሸትና ክህደት ያላበቃው ኃላቀር ቡድን የእራሱን ስውር ቡድን በማደራጀት በአገር አቋራጭ መንገዶች፥በከተሞችና በተለያዩ ቦታዎች ንጹሃንን በማገትና የአማራ ባለሃብቶች በማፈን  ገንዘብ በመጠየቅና በማስገደድ፡ ገንዘብ አንሰጥም ያሉ ንጹሃን ወገኖቻችንን ደግሞ በድብቅ በመግደልና በማስገደል ይሄን ድርጊት የፈጸመው ፋኖ ነው በሚል የአማራ ፋኖን ስም ለማጠልሸት ሲጋጋጥ ማየት በእውነትም ምን ያህል እንደተሸነፈና ባዶ ቀፎው እንደቀረ ለመረዳት ማሳያ ነው።
ወዲያ ዘላበደም ወዲ በአማራ ህዝብ በላይ ሲካሄድ የነበረውን እጅግ አደገኛ የዘመናት ጸረ-አማራ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እጅግ በከፋ መልኩ በማጠናከር እና ከምን ጊዜውም በላይ ጸረ አማራ ጥቃቶችን በአዲስ መልክ ማዋቅራዊ በማድረግ የአማራን ህዝብ ከምድረ ግጽ ለማጥፋት ታጥቆ የተነሳው ይህ ኃላ ቀር ቡድን በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በከፍተኛ ደረጃ እየተደቆሰና እየተደመሰሰ ይገኛል። በጦርነት የማይንበረከከው ጀግናው  አይበገሬውና ቆራጡ የአማራ ህዝብ ምንም ተግባራዊ ስራ የመስራት አቅም በሌለው እንቶፈንቶውና ፎርጅዱ ዶክተር አብይ አህመድ ባዶነትና ተንኮል፡ አቅመቢስነትና ባዶ ወሬኛነት የሚመራውን የድውያኑን የብልጽግና ቡድን ምንነትና ማንነት በሚገባ በመረዳት ያዘመተውን ኮስማናና ወኔ ቢስ ፈርጣጭ የብልጽግና ሰራዊት እየደመሰሰና በድል ወደፊት እየገሰገሰ የሚገኝ ከመሆኑ ባለፈ ፋኖ ከቀን ቀን በሰው ኃይል፡ በጦር መሳሪያና በሎጀስቲክስ፡ በደህንነት፡  በውጭ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ እየጠነከረና እጅግ ውሳኝ ግዛቶችን  ሙሉ በሙሉ እየተቆጣጠረ ይገኛል።
ስለሆነም ይህ ትግል ግፍና የዘር ፍጅት፡ የዘር መፈናቀልና መሳደድ ፣ብሶት የወለድው እስከሆነ ድረስ የሁሉም የአማራ ህዝብ ትግል ሆኗል።ገና ከጅምሩ የአማራ ህዝብ የሚደርስበት ግፍ እንዲቆም በተደጋጋሚ በሰላማዊ ሰልፎች የጠየቀ ቢሆንም የአማራን ህዝብ ጥያቄ እንደመዘባበቻ በመቁጠርና ጭራሽ በአማራ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ግፍ በእጅ አዙር በማጠናከር የአማራን ህዝብ ጅምላ በመጨፍጨፍና እንደ አውሬ በማሳደድ የቀጠለ በመሆኑ ትንታጉ የአማራ ፋኖ ዳግም እንዲፈጠርና የብልጽግናን ፈርጣጭ ሰራዊት ድባቅ እየመታ ጉዞውን በድልና በስኬት እንዲቀጥል አድርጓል።
የብልጽግናውን ጦር ደባቅ በመምታትና በመድምሰሰ የሚታወቀው ጀግናውና አይበገሬው የአማራ ፋኖ በጎጃም አሁንም ይሄን ኃላቀር ሰይጣን አምላኪ የብልጽግና ቡድን ከስር ነቀሎ ለመጣል የሚያካሄዳቸውን ውጊያዎች እንደተለመደው በድል ለማጠናቀቅ ይቻለው ዘንድ የአማራ ህዝብ ከአማራ ፋኖ በጎጃም ጎን በመሰለፍ የተለመደ የጀግንነት ታሪክን እንዲሰራ ጥሪ እናቀርባለን።
ማሳሰቢያ @ 
ሞጣ ዙሪያ ከሁለተኛ ክፍለጦር  መብረቁ ተፈራ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ታጋይ ይበልጣል ወርቄ

ድል ለአማራ ህዝብ ድል ለአማራ ፋኖ
አዲስ ትዉልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ


እነዚህ ከዚህ በታች ሰማቸው የተዘረዘሩት ግለሰቦች በትላትናው ዕለት ማለትም የካቲት 30/2017ዓ.ም በደጋዳሞት ወረዳ ዝቋላ ወገም ቀበሌ ወገም ጊወርጊስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተለመደውን ሀይማኖታዊ ክዋኔ በመፈፀም ላይ ያሉ አርሶአደሮችን የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በማፈስ ወደ ፈረስ ቤት ከተማ የወሰዷቸው ሲሆን ለከተማው ማህበረሰብም የፋኖ ታጣቂዎችን ማርከን መጣን የሚል ተራ ፕሮፓጋንዳ እየነዙ ይገኛሉ።
1ኛ ዋለ ሞላ
2ኛ ደሜ መኮነን
3ኛ ጊዜዉ ከበደ
4ኛ አለሙ ገበየሁ
5ኛ ልየዉ አንዷአለም
6ኛ ተከታይ አሰፋ
7ኛ ደሴ ወርቄ
8ኛ በላይነህ ካሣሁን
9ኛ አዳነ ሞላ
10ኛ አልኸኝ ባይሌ
11ኛ ብሬ ነጋ

© ዳሞት አለኸኝ
የደጋዳሞት ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት


ሰበር !

ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ደፈጣ በመያዝ የአገዛዙ ሎሌዎችን አመድ አድርጋለች ከአዲስቅዳ ወደ አሸዋ ጉዞ ሴረግ የነበረ ዲሽቃ የጫነ 1 ፓትሮል በኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ልጆች አሸዋ ላይ በደፈጣ ሲመታ መኪናዋ ተገልብጣ 6 ሰዎች ወደ ላይኛዉ ሲላኩ ዲሽቃዉ ከጥቅም ዉጭ ሁኗል ሲል የብርጌዱ ጦር አዛዥ መቶ አለቃ ለአለም ገልፀዋል

ይቀጥላል ገና

ይበልጣል የዉነቱ ጀግናዉ የጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ


ዜና ቋሪት!

ከ20 በላይ የአገዛዙ ጭፍራ ወደሰማይ ተሸኝተዋል፣ ቁስለኞችን ለመቁጠር አዳጋች መሆኑ ታውቋል።

መጋቢት 01/2017 ዓ.ም፣ ነበልባሉ የገረመው ወንዳውክ ብርጌድ የሕዝብ ግንኙነት መረጃ፦

✍️የዐማራ ፋኖ በጎጃም ፭ኛ ክፍለ ጦር  የነበልባሉ ገረመው ወንዳውክ ብርጌድ የካቲት 29 እና 30/2017 ዓ.ም በወሰደው ድንገተኛ እርምጃ ከ20 በላይ የአገዛዙ ሠራዊት አባላት ሲሸኙ በርካቶቹ ቁስለኛ ሁነዋል።

✍️አራት ሚሊሻ እስከ ወዲያኛው የተሸኙ ሲሆን፤

የሻለቃ የኔዓለም ድንቅ የመምራት ጥበብ በታየበት ዐውደ-ውጊያ ያለምንም የወገን ጉዳት በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
ነበልባሎችን መመከት አልችል ብለው እግሬ አውጭኝ ወደ ገነት አቦ ከተማ የፈረጠጡት ጨፍጫፊዎቹ፣ በገነት አቦ ከተማ የሚገኙ ንፁሃንን ገድለዋል፤ ሀብት ንብረትም አውድመዋል።

በጨፍጫፊው ሥርዓት ጉዳት ከደረሰባቸው የገነት አቦ እና አካባቢው ነዋሪዎች መካከል፦

1.ወ/ሮ ዓለሙሽ በሪሁን የምትባል እናት በተኩስ ልውውጥ መሃል ተገኝታ ተሰውታለች።
2. አቶ ዋለ አድገህ የሚባሉ የሮቢት አካባቢ አባት የግል መሣሪያህን አምጣ ተብለው ተገድለዋል።
3. ወጣት ይዘንጋው በላይ የሰሞኝ ሰሎላ አርሶ አደር ከደብር ሲመለስ በጨፍጫፊው ሥርዓት ተሰውቷል
4. ወርቅነህ ኀይሌ ጫማ ቤት ተዘርፏል።
5. ሀብታሙ ቢያድግልኝ የግል ክሊኒክ መድኀኒቱ ተዘርፏል።
6. ፈረደ ካሳ የሚባል የግል ክሊኒክ መድኀኒት ቤቱ ተዘርፏል።
7. አንዳንድ የመኖሪያ ቤቶች ተቃጥለዋል።
8. ደጁ ኤሌክትሮኒክስን ጨምሮ በርካታ ሞባይል ቤቶች
9. አንድ ሞተር ሳይክል ተቃጥሏል።
10. የዘለቀ ካፌ እና ሬስቶራንት ዝርፊያ እና ውድመት ተፈፅሞበታል።
11. አየለ ሞላ ጫማ ቤት ተዘርፏል።
12. ፲ አለቃ ያረጋል ከበደ ጫማ ቤት ተዘርፏል።
13. መኮንን ይርሳው ሞባይል ሴንተር ተዘርፏል።
14. ዘላለም መኩሪያው ቡቲክ ቤት ተዘርፏል።
15. አዲሱ አያልነህ ልብስ ስፌት ተዘርፏል።
16. አበጀ ሆቴል ዘረፋ እና ውድመት ደርሶበታል።
17. አበበ ዳኛው ሆቴል ቃጠሎና ዘረፋ ተፈፅሞበታል።
18. የሞተረኛው መኩሪያው ሻይ ቤት  ተቃጥሏል።
19. የተመስገን ነግሬው ሸቀጣሽቀጥ ተዘርፏል።
20. ልንገሬ የደሜ  ሸቀጣሽቀጥ ተዘርፏል።
በዐማራ ሁለንተናዊ ጥቃት ለመፈፀም የመጣው የሥርዓቱ ጠባቂ ሠራዊት የማውደምና የመዝረፍ ሥራውን አሁንም አላቋረጠም።

አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
                  [አማራ ፋኖ በጎጃም]
        

የካቲት 01/2017 ዓ.ም
 


27 የአገዛዙ ሚኒሻዎች ፋኖን ተቀላቅለዋል

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ከሚያስተዳድራቸው ወረዳዎች ደጀን ወረዳ አንዱ ሲሆን በደጀን ወረዳ የሚገኜው ዛምበርሃ ብርጌድ በጠላት ሀይል ላይ እየፈፀሙት ያለዉን መጠነ ሰፊ ጥቃት ተከትሎ በደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ ከሚገኘዉ የጠላት ካምፕ ከሞት የተረፋት 27 ሚሊሻዎች የአገዛዙ ስርዓት በአማራ ህዝብ ላይ እያካሄደ ያለው ዘር ተኮር ጭፍጫፋ በመረዳት መጥፋታቸው ተርጋግጠዋል።ኅ

ከጠፉት ሚሊሻወች ውስጥ የተወሰኑት ዛምበርሃ ብርጌድን የተቀላቀሉ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ አካባቢያቸዉን ለቀዉ ኮብልለዋል።

ከደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ ካምፕ ውስጥ የአገዛዙ ስርዓት በመክዳት ፋኖን የተቀላቀሉ ሚኒሻዎች መካከል:-
1 ይርመድ አበበ                          
2 ጥበቡ ያለዉ
3 መሰረት በላይ
4 ለወየ ቢተዉ
5 አማረ በልስቲ
6 መሰል ስንሻዉ
7 ሞሱ ጓንቸ
8 ሽሜ ጓዴ
9 ደመቀ አልመዉ
10 ሻንበል አማረ
11 አሸዋ ታደሰ 
12 ንጉሴ ቁሜ
13 ንጉሴ አባትፈንታ
14 ጓንቼ ዳምጤ
15 ደምሴ እጅጉ
16 ትልቅሰዉ አልማዉ
17 ጌትነት ግሩም
18 አንለይ አስናቀ
19 ትልቅ አሻግሬ
20  አንለይ አለሙ
21 ጥላሁን መላኩ
22 አሻግሬ ብዙነህ
23 ብርሌው ሞላ
24 አንለይ ታለማ
25 ብርቁ ዋለ
26 መሰንበት የተባሉ የሚኒሻ አባሎች የአገዛዙ ስረዓት በግደታ አስገድዶ እንዳስገባቸው ለፋኖ አባላቱ በማስረዳት የአማራን ህዝብ አንወጋም በማለት ጠላት ያለበትን ቀጠና ለቀዉ መውጣታቸው ተናግረዋል።

ዛምበርሀ ብርጌድ በደጀን ወረዳ አባይ ማዶ በፌደራል ፖሊስ ላይ  የፈፀሙትን ገድል ይዘን እንመለሳለን።


ዐቢይና ድሮናቸው

ዐቢይ አህመድ “ለማይቀረው ጦርነት ድሮን በማምረት ዝግጅት አድርጌያለሁ” አሉ
ከሰሞኑ ዐቢይ አህመድ አሊ በተለያዩ ተቋማት እየተንቀሳቀሱ አዲስ ጦርነት አይቀሬ መሆኑን የሚጠቁሙ ንግግሮችን እያደረጉ ነው፡፡
ከአራት አመታት በፊት የሰሜኑ ጦርነት ከመቀስቀሱ አስቀድሞ ዛሬ ጦር ሊገጥሙ ከሚዝቱባቸው ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ከሳዋ እስከ ደብረዘይት ተጉዘው የጦር መሳሪያ አቅማቸውን ሲፈትሹና ዛቻ ሲያስተላልፉ ነበር፡፡
እንዳሰቡትም መሳሪያቸውን ከፈተሹና ከተመለከቱ በኋላ በሚዲያዎቻቸው በኩል የመሳሪያ አቅም እንዳላቸውና የሰው ሃይላቸውም ዝግጁ መሆኑን አሳውቀው በይፋ ወደ ጦርነት ገብተዋል፡፡
እንዲሁም በአማራ ክልል ከፋኖ ጋር የሚያደርጉት ጦርነት ጠንከር ሲል በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ እያሉ ወታደራዊ አቅም ያላቸው በማስመሰል ይዝታሉ፡፡
ከሰሞኑ ግን የሚይዙትን የሚጨብጡትን ያሳጣቸው ጭንቀት ውስጥ ገብተዋል፡፡ ከፋኖ እና ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር የጀመሩትን ውጊያ ማሸነፍ ያቃታቸው ዐቢይ ፣ ከህወሃት ጋር ለሌላ ዙር ጦርነት የተፋጠጡት የበሻሻው ሰው ፣ አሁን ደግሞ በባሰ መልኩ ከኤርትራ ጋር አዲስ ጦርነት ውስጥ ለመግባት ተዘጋጅተዋል፡፡
ይህን ዝግጅታቸውንም በሚያረጋግጥ መልኩ የኮሪደር ልማት ላይ ሳይክል የመንዳት ትርኢታቸውን ገታ አድርገው የጦር መሳሪያ ማከማቻ መጋዘኖቻቸውን ቅኝት ላይ ተጠምደዋል፡፡
ከሰሞኑ ሞርታር ፣ ታንክና መድፍን ጨምሮ ተተኳሾችንም ማምረት ጀምሬያለሁ ሲሉ መሬት ያልረገጠ ውሸት አስምተው ነበር፡፡
ሳምንት እንኳን ሳይሞላው በትናንትናው እለት የጦር ድሮን እያመረትኩ ነው ብለዋል፡፡ እነዚህን ድሮኖች የማመርተው ደግሞ ጦርነት ስለሚያጋጥምና ዝግጅት ስለሚያስፈልገኝ ነው ሲሉ የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት አይቀሬ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ሰውዬው ይህን የሚሉት ታንክና መድፍም ይሁን ድሮን እውን እያመረቱ ሳይሆን ፣ የጠላቶቼን ስነልቦና ይቆጣጠርልኛል በሚል ነው የሚል አስተያየትም እያሰጠ ነው።

ሮሃ ቲቪ

መጋቢት /07/2017 ዓ.ም
  አሻራ ሚዲያ

# አዲሱን የአሻራ ፌስቡክ ገፅ ይወዳጁ 👇👇

https://www.facebook.com/profile.php?id=61554383356900

ይሕ አዲሱ የአሻራ ሚዲያ የዩቱዩብ ቻናል ነው
በጠየቃችሁን መሰረት  በዩቱዩብ መረጃወችን ለማድረስ ቻናሉን ከፍተናል አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

ትኩስና አዳዲስ ሁነቶችን ለማግኘት አዲሱን የአሻራ ዩትዩብ ቻነል Subscribe ያድርጉ‼

👇👇👇👇👇👇

https://youtu.be/UH4zZz1lxmc

የተከበራችሁ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች ነባሩ የአሻራ ዩትዩብ ቻነል ስለተዘጋ አዲሱን ቻነል

ሰብስክራይብ በማድረግ መረጃዎችን ይከታተላሉ ‼
👇👇👇

https://www.youtube.com/@asharaPress-s7b4n


#መረጃ_ገነት_አቦ_ቋሪት_ቀጠና‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ ገረመው ወንዳወክ ብርጌድ ዛሬ ከጠላት ጋር ሲተናነቅ የዎለ ሲሆን በዚህም አቦ ቤተክርስቲያን አካባቢ በነበረው ው*ጊያ እንደሻው ልየው የሚባል አጥቦ አይለብስ ሚ*ሊሻ ጨምሮ ከ20 በላይ የአገዛዙ ሀይል ተደም*ስሷል።

በፋኖ ምት የተበሳጨው የአገዛዙ ሀይል ንፁሀንን እረ*ሽኗል፣ ገነት አቦ ከተማ ላይ ፋርማሲ ፣ የጫማ መሸጫ ሱቆቹንና ፋኖ ይመገብባቸዎል በሚል ተልካሻ ምክንያት ከ10 በላይ ምግብ ቤት በእሳት አውድሟል (አቃጥሏል) ፣ መድሃኒቶቹንም ከፋርማሲ እያወጣ አቃጥሏል‼️

አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!
©የአፋጎ 5ኛ ክ/ር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

የካቲት 30/2017 ዓ.ም


የአማራ ፋኖ በሸዋ ዋና አዛዥ በኢንጅነር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ የተመራው ልዑክ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ የነበረውን ድጋፍና ምልከታ ሲያጠቃልል የታላቁን አርበኛ ሀይለማርያም ማሞ እና የፕሮፌሰር አስራት ወልደየስን ፎቶ በትልቁ በማሳተም ለብርጌዱ ስራ አስፈፃሚ የካቲት 30/2017 ዓ.ም በክብር አበርክቷል።




።።።። ነበልባሎቹ ከግዳጅ መልስ!!!

ዛሬ በቀን 30/06/2017 ዓ/ም በብርጌዳ ዋና ጦር መሪ የመቶ አለቃ ለአለም ጌታነህ እየተመራች ከሳትማ ዳንጊያዉ ቀኛዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ ግስሎች ጋር ተናባ አዲስ ቅዳም ከተማን ሙሉ በሙሉ ቀለበት ዉስጥ በማስገባት  ከአዲስ ቅዳም ከተማ ተነስቶ ወደ ገዘኸራ ሊንቀሳቀስ የነበረዉን እንኩቶ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ቅንድብ ቅንድቡን ብላ  በአለበት አድጓሚ ተራራ ላይ ተቀብሮ ቀኑን ሙሉ እንዲተኩስ በማድረግ ስታርበደብደዉ ከዋለችዉ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ሻለቃ ፩ ነበልባል ጦር ዉስጥ የምድብ 1 ዲሽቃ ምድብተኛ አባላት ከግዳጅ መልስ እና አጠቃላይ የአለቱን አዉደ ዉጊያ የመራዉ መቶ አለቃ ለአለም ጌታነህ እለታዊ ፎቶ!!!!

አዲስ ትዉልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!!

ትግሉ በአዲስ ፍጥነት ወደ መዳረሻው ቀጥሏል!!!

ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙ

Показано 20 последних публикаций.