Brook News ብሩክ ኒዉስ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


Breaking News from all over the world about our beloved country Ethiopia.

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ሃዲድ ላይ ተኝቶ ባቡር በላዩ ላይ ከሄደበት በኋላ በተአምራዊ ሁኔታ የተረፈው ግለሰብ።

በፔሩ ዋና ከተማ ሊማ ውስጥ አንድ ግለሰብ ሰክሮ በከተማዋ ውስጥ በሚያቋርጥ የባቡር ሃዲድ ላይ ተኝቶ ሳለ ባቡሩ በላዩ ላይ ሄዶበታል። ነገር ግን ግለሰቡ ከባድ ጉዳት ሳይደርስበት ከአሰቃቂው አደጋ ለመትረፍ ችሏል። የአካባቢው አስተዳደር ግለሰቡ በተአምራዊ ሁኔታ የተረፈበትን አሰቃቂ አደጋ የሚያሳይ ቪዲዮን አጋርቷል።

Brook News


የመከላከያ አቅሞችን የምናጎለብተው “ለመዋጋት አይደለም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ

ኢትዮጵያ የመከላከያ አቅሟን የምታገጎለብተው “ትናንሽ አቅም ይዘው ለሚሳሳቱ ኃይሎች ብዙ ጊዜ እንዲያስቡ ለማስቻል” እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እነዚህን አቅሞች የምናጎለብተው ለመዋጋት አይደለም። ውጊያን ለማስቀረት ነው” ብለዋል።

አብይ ይህን ያሉት “ስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪ” የተባለ የሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ማምረቻ ትላንት ቅዳሜ የካቲት 29፤ 2017 በመረቁበት ወቅት በሰጡት ገለጻ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለወታደራዊ አገልግሎት የሚውሉ ምርቶችን በሚያመርቱ ፋብሪካዎች ተገኝተው ማብራሪያ ሲሰጡ፤ የትላንቱ በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜያቸው ነው።

ባለፈው ረቡዕ በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካ የጎበኙት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፤ ኢትዮጵያ ከወታደራዊ ግብዓት አንጻር የነበረባትን “ውስንነት ከሞላ ጎደል ፈትታለች” ብለው ነበር። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፋብሪካ ጉብኝትም ሆነ ያቀረቡት ገለጻ፤ ኢትዮጵያ “ከኤርትራ ጋር ወደ ሌላ ዙር ጦርነት ለመግባት በዝግጅት ላይ ለመሆኗ ማሳያ” አድርገው የቆጠሩ ወገኖች አሉ።

ይህን አመለካከት የተረዱ የሚመስሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በትላንቱ ገለጻቸው፤ “እነዚህን አቅሞች የምናጎለብተው ለመዋጋት አይደለም። ውጊያን ለማስቀረት ነው። ትናንሽ አቅም ይዘው ለሚሳሳቱ ኃይሎች፤ ብዙ ጊዜ [ሰጥተው] እንዲያስቡ ለማስቻል ነው። ውጊያን ለማስቀረት (deter) ለማድረግ ከፍተኛ አቅም ስላለው ነው” ሲሉ ተደምጠዋል።

Via ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
Via ዳጉ_ጆርናል


ዛሬ የሴቶች ቀን ነው !

ለሚስቴ ምን ልስጥ ብለህ ተጨንቀሃል::
በዚህ ስልክ ደዉል እና ያለህበት ቦታ እናደርሳለን::
ሁሉንም አይነት የስጦታ ዕቃ እኛ ጋር ያገኛሉ::
ግሩም ስጦታዎች ነን::

ይደውሉ 0952798480

ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ::
https://t.me/Girumgifts


🔥 ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለ11ኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል።

🔥11ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከመጋቢት 1 እስክ መጋቢት 13)

1️⃣ 1ኛ ሽልማት🥇 ፡ 60,000 ብር
2️⃣ 2ኛ ሽልማት🥈 ፡ 40,000 ብር
3️⃣ 3ኛ ሽልማት🥉 ፡ 15,000 ብር

🧡በዚውድድር ለመሳትፍ ከእናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታልችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

📌ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ
👉👉👉@birrforex  👈👈👈

⭐️ውድድሩ የፊታችን መጋቢት 1 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ወደ ብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️


#የሚዘጉ መንገዶች ስለማሳወቅ

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር የካቲት 29 እና 30 ቀን 2017 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ የሚያደረገው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መርሀ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
***
በዚህም መሠረት በሁለቱም ቀናት ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ፦
. ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
. ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ)
. ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
. ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
. ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
. ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
. ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ) ላይ የሚዘጋ ሲሆን አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።


በፕሬዚዳንት ትራምፕ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት የተሰጠው የካንሰር ታማሚ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለ13 ዓመቱ የካንስር ታማሚ ታዳጊ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት በመስጠት የልጅነት ህልሙ እውን እንዲሆን ማድረጋቸው የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡

ዲጄ ዳንኤል የተባለው የ13 ዓመት ታዳጊ ህልሙ የፖሊስ ባለሙያነት ቢሆንም፤ ከ2018 ጀምሮ ባጋጠመው የብሬን ካንሰር ህመም ምከንያት ሰባት ዓመታትን ከህመሙ ጋር በመታገል አሳልፏል፡፡

ለመሞት አምስት ወራት ብቻ እንደቀረው በዶክተሮቹ የተነገረው ታዳጊው፤ በመጨረሻዎቹ ሰዓታት የልጀነት ህልሙ እውን የሚሆንበት የፖሊስ ባሉሙያነት ሥራ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ተሳክቷል፡፡
Via-FBC


ሰደድ እሳት

የእሳቱ መነሻ እየተጣራ ነው፣ከከምባታ ዞን ወደ ሀላባ ዞን ተደርሷል በአሁን ወቅት በሀላባ ምስራቅና ምዕራብ ጎርጣንቾ ቀበሌ ደን ውስጥ ነው እሳቱ እየነደደ የሚገኘው፣

እሳቱ እየነደደ የሚገኘው አከባቢ መኪና እንዲገባ ምቹ ስፍራ አይደለም ስምጠት ያለው ጉርጓድ በመኖሩ አስቸጋሪ አድርጎታል የዞኑ የአደጋ ስጋት አመራር ጽ/ቤት ከዌራ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ጉዳዩን በማጠራት ላይ እንደሚገኙ ተረድቻለሁ።

በስፍራው የምትገኙ ነዋሪዎች ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ!!

Mizhabe nejibe


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
#OMEGA_COMPUTER_TRADING

ሁሉንም አይነት ላፕቶፖች ከእኛ ጋር ያገኛሉ

ድርጅቶች, ለ ቢሮ ሰራተኛዎች እና ለ ተማሪዎች

ከ አስተማማኝ የ 1 አመት ዋስትና እንዲሁም ከ በቂ መስተንግዶው ጋር ይዘን እንጠብቆታለን።

እኛ ጋር መሸጥም ሆነ መግዛት ይችላሉ !!

የቴሌግራም ቻናል ሊንክ
https://t.me/Omegacomputer2

አድራሻ : - መገናኛ ማራቶን የ ገበያ ማእከል በ ዋናው መግቢያ መሬት ላይ ወይንም ግራውንድ: ቁጥር 15 OMEGA COMPUTER

Inbox @teddyjo1 Call 0911539252 : 0913667240


🔥 ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለ11ኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል።

🔥11ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከመጋቢት 1 እስክ መጋቢት 13)

1️⃣ 1ኛ ሽልማት🥇 ፡ 60,000 ብር
2️⃣ 2ኛ ሽልማት🥈 ፡ 40,000 ብር
3️⃣ 3ኛ ሽልማት🥉 ፡ 15,000 ብር

🧡በዚውድድር ለመሳትፍ ከእናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታልችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

📌ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ
👉👉👉@birrforex  👈👈👈

⭐️ውድድሩ የፊታችን መጋቢት 1 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ወደ ብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️


ጥቆማ‼️

በሀገራችን ታማኝ የዜና ምንጮችን የሚያገኙበት የቴሌግራም ቻናል ነው!

ሊንክ👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0


የኢትዮጵያ አየር ሃይል የአልሸባብ ወታደራዊ ይዞታዎችን ደበደበ


ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የባለፈው ሳምንት የኋይት ሀውስ ፍጥጫ “አሳዛኝ” ነው ሲሉ ተናገሩ

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ጨምሮ የአውሮፓ መሪዎች ትራምፕ እና ዘለንስኪ ድጋሚ እንዲገናኙ ለማድረግ ጥረት ላይ ናቸው
የባለፈው ሳምንት የኦቫል ኦፊስ ፍጥጫን “የሚያሳዝን” ሲሉ የገለጹት የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ ተናግረዋል፡፡
ዘለንስኪ ይህን ያሉት ትራምፕ ለዩክሬን የሚደረገውን ወታደራዊ እርዳታ ማቋረጣቸውን ይፋ ካደረጉ በኋላ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ ነው፡፡
"ዩክሬን ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት በተቻለ ፍጥነት ወደ ድርድር ጠረጴዛ ለመምጣት ዝግጁ ነች። ከዩክሬናውያን የበለጠ ሰላም የሚፈልግ የለም ፤ እኔና ቡድኔ ዘላቂ ሰላም ለማግኘት በፕሬዝዳንት ትራምፕ ጠንካራ አመራር ስር ለመስራት ዝግጁ ነን” ብለዋል ።
ባሳለፍነው ሳምንት በኋይት ሀውስ ኦቫል ኦፊስ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራፕ እና ከምክትላቸው ጋር የተደረገውን ዱላ ቀረሽ ውይት አስመልክቶ ዘለንስኪ በሰጡት አስተያት “እንደዛ መሆኑ በጣም ያሳዝናል ፤ ነገሮችን ለማስተካከል ጊዜው አሁን ነው። የወደፊቱ ትብብር እና ግንኙነት ገንቢ እንዲሆን እንፈልጋለን ለዚህም ዝግጁ ነን ሲሉ ተናግረዋል"፡፡
Via- አል አይን


🔥 ጀማሪዎችን ለማበረታታት ብርፎሬክስ ለ11ኛ ዙር የዲሞ አካውንት ውድድር ይዞላችሁ መቷል።

🔥11ኛዙር የፎሬክስ ዲሞ አካውንት ውድድር
(ከመጋቢት 1 እስክ መጋቢት 13)

1️⃣ 1ኛ ሽልማት🥇 ፡ 60,000 ብር
2️⃣ 2ኛ ሽልማት🥈 ፡ 40,000 ብር
3️⃣ 3ኛ ሽልማት🥉 ፡ 15,000 ብር

🧡በዚውድድር ለመሳትፍ ከእናንተ ምንም አይነት ወጪ አያስፈልግም፤ በዲሞ አካውንት ብቻ ሰርታችሁ ጥሩ ልምድ ታካብታልችሁ ተሽላሚም ትሆናላችሁ።

📌ስለውድድሩ ሙሉ መረጃ ከታች የተቀመጠው የብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት ላይ ታገኛላችሁ
👉👉👉@birrforex  👈👈👈

⭐️ውድድሩ የፊታችን ህዳር 30 ይጀምራል፣ አሁኑኑ ወደ ብርፎሬክስ ቴሌግራም አካውንት በመሄድ ቦታችሁን ያዙ⭐️


በጀርመን ከተማ ማንሃይም የጀርመን ካርኒቫል በማክበር ላይ በነበሩ ታዳሚዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በርካቶች ሲጎዱ አንድሰው ተገደለ

በምዕራባዊት የጀርመን ከተማ ማንሃይም የጀርመን ካርኒቫል በማክበር ላይ በነበሩ በርካታ የበዓሉ ታዳሚዎች ላይ አንድ ግለሰብ መኪናውን በፍጥነት በማሽከርከር በፈጸመው ጥቃት በርካቶች መጎዳታቸውን ፖሊስ አስታውቋል።

በዓሉ ከመካሄዱ በፊት እስላማዊ መንግስት ወይም አይ ኤስ እየተባለ የሚጠራው ፅንፈኛ ቡድን በተለይ በኮለንና በኑረምበርግ ጥቃት እንደሚፈጽም በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች አስጠንቅቆ ነበረ።

በመሆኑም በዓሉ በሚከበርባቸው ከተሞች ጠንካራ የጸጥታ ጥበቃ የነበረ ቢሆንም ግለሰቡ መኪናውን በፍጥነት በማሽከርከር ጉዳት ሊያደርስ መቻሉን የአካባቢው ፖሊስ አስታውቋል።

ስለደረሰው የጉዳት መጠንና ስለጥቃት አድራሹ ማንነት ፖሊስ የሰጠው ዝርዝር መረጃ እንደሌለ ሮይተርስ ዘግቧል።

በጥቃቱ አንድ ሰው ሞቷል ተብሏል።

Via @Addisinsider_ETH


ዳሎል አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

በአፋር ክልል ኪልበቲ ዞን ዳሎል ወረዳ ዓዶኩዋ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤሊያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ርዕደ መሬቱ ከዓዶኩዋ ከተማ 5 ኪሎ ሜትር በስተደቡብ አቅጣጫ ነው የተከሰተው፡
Via-FBC


የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 12ኛ በዓለ ሢመት የካቲት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በመከናወን ላይ የተወሰዱ ምስሎች ::
#EOTC




እኔ እንደማስበው በመጨረሻ ላይ በዚያ የአተካራ ቃላት ልውውጥ - አሸናፊው አንድ ብቻ ነበር እሱም ፡ ቭላድሚር ፑቲን ነበሩ !
ፑቲን በ ትራምፕ-ዘለንስኪ ንትርክ አሸናፊ ሆነው ብቅ አሉ።

አሌክሳንደር ስቱብ
የፊንላንድ ፕሬዝዳንት

MayalInfoWorld


ከማይናማር

በማይናማር 238 ኢትዮጵያዊያን ታስረው እንደሚገኙ የደረሰኝ መረጃ ያመላክታል።
ታሳሪዎቹ የሚገኙት በታይላንድ border አካባቢ እንደሆነ ጠቅሰው የሚመለከተው አካል ከላይ ከሚታየው ምስል location መውሰድ ይችላል።
የሚሰጠን ምግብ ሳር በሩዝ ነው ብለዋል፣ምስሉን ከላይ ማየት ትችላላችሁ።

(አዩዘሀበሻ)።


ረመዳን ‼️
ታላቁ እና የተቀደሰው የረመዷን ጾም ነገ ቅዳሜ ይጀምራል።

በሳኡዲ አረቢያ የረመዷን ጨረቃ ታይታለች።

ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ ቅዳሜ  የረመዷን ጾም ይጀምራል።

Показано 20 последних публикаций.