CHRIST TUBE - ETH🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Религия


"ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።"
(ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 1:21)
🔍 የዚህ ቻናል አላማ ኢየሱስ ክርስቶስን መስበክ ነው፡፡
📌 በተጨማሪም
◈ኢየሱስን የሚያስናፍቁ ድንቅ ዝማሬዎች
◈ስለ ክርስቶስ የሚያሳስቡ ዘመን ተሻጋሪ መልክቶች
◈መፅሐፍ ቅዱሳዊ ጥያቄዎችና
◈ተስፋ ሰጪ ሀሳቦች ይቀርብበታል
✍️ ለሀሳብ እና አስተያየት👇
📩 @Christ_Tube_Bot
Creator @Beki_MW

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Религия
Статистика
Фильтр публикаций




#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

“ጐለመስሁ አረጀሁም፤ ጻድቅ ሲጣል፥ ዘሩም እህል ሲለምን አላየሁም።”
  — መዝሙር 37፥25

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


"ህይወታችሁ ሲፈተሽ የእናንተ ትንሽነት ሳይሆን የእግዚአብሔር ትልቅነት ይታይ"

አሜን በኢየሱስ ስም!!!!

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
@CHRIST_TUBE
@CHRISTFAMILY
#share #share #share


Репост из: RAPTURE TUBE ETH 🇪🇹 ንጥቀት ቱዩብ 🔥✍
:- መነጠቅ ‼️
መነጠቅ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ሙሉ በሙሉ ፍትሐዊ መሆኑን እና ግሩም ፍትሕን ያሳያል. ከንጥቀት በኋላ ታላቁ መከራ ይከሰታል. በብሉይ ኪዳን እና በወንጌል ውስጥ ታላቁ መከራ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል።ዳንኤል 12 ÷1 ከችግር ጊዜ, "ከአህዛብ መጀመሪያ ጀምሮ እስከዚያ ጊዜ ታይቶ ማይታወቅ, የችግር ጊዜ ይኖራል" (ታላቁ መከራ)ሲል ይናገራል ። የመከራ ጊዜ አለው. ኢሳይያስ ብዙ ሰዎች እንደሚገደሉ'' ሰው ከኦፊር ወርቅ የበለጠ ይከበረ እንደሚሆኑ ይናገራል "(ኢሳ. 13 ፥12). ኢየሱስ በማቴዎስ 24 ስለ ታላቁ መከራ ተናግሯል (ማርቆስ 13 ን አንብብ/ቢ. 22 (22)

#NEW_Alert‼️ የመጨረሻ መጨረሻ ላይ እንገኛለን ❗️እንንቃ ! እንዘጋጅ ።
/#ንጥቀት_አለ///#እየሱስ_ይመጣል//

   Join and follow
@RAPTURE_TUBE ETH🇪🇹
@RAPTURE_TUBE ETH🇪🇹


📚ርዕስ:- በተአምራትህ አምናለው
📝ጽሑፍ :- ካትሪን ኩልማን
📝ትርጉም ፦ሙሉ ደቦጭ
👏የገፅ ብዛት:- 108
#ክፍል18
  ባለታሪክ፦ብሩስ ቤከር
═══════════

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY

              


📚ርዕስ:- በተአምራትህ አምናለው
📝ጽሑፍ :- ካትሪን ኩልማን
📝ትርጉም ፦ሙሉ ደቦጭ
👏የገፅ ብዛት:- 108
#ክፍል17
  ባለታሪክ፦ብሩስ ቤከር
═══════════

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY

              


📚ርዕስ:- በተአምራትህ አምናለው
📝ጽሑፍ :- ካትሪን ኩልማን
📝ትርጉም ፦ሙሉ ደቦጭ
👏የገፅ ብዛት:- 108
#ክፍል16
  ባለታሪክ፦ብሩስ ቤከር
═══════════

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY

              


📚ርዕስ:- በተአምራትህ አምናለው
📝ጽሑፍ :- ካትሪን ኩልማን
📝ትርጉም ፦ሙሉ ደቦጭ
👏የገፅ ብዛት:- 108
#ክፍል15
  ባለታሪክ፦ብሩስ ቤከር
═══════════

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY

              


መልዕክት አለኝ!

"እግዚአብሔር በጨለማ ይተወን ዘንድ ክፉ እይደለም"


ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
@CHRIST_TUBE
@CHRISTFAMILY
ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ!


#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

ኤርምያስ 29
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።
¹² እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


እውነተኛ ጉዞ !

# እውነት ማለት ያለ ምንም ተለዋዋጭነት ፣ ውሸት ያልተባረዘበት ፣ ትክክል የሆነ የሁኔታዎች ጥንቅር ነው ለምሳሌ ፦1+1=2 ነው የትም ሂዱ የት መልሱ 2 ነው ምክንያቱም እውነት ስለሆነ እውነት ደግሞ ሁልጊዜም ትክክል ነው።

# ሁሉም ሰው የሚጓዝበት መንገድ አለው ሰው በ2 አቅጣጫ ሊጓዝ ይችላል አንደኛው የእውነተኛ ጉዞ ሁለተኛው የስህተት ጉዞ ነው ነገር ግን ሁለቱንም የምንመርጠው በራሳችን ውሳኔ ነው እንደምርጫ ቢቀርብልን ሁሉም የሚመርጠው እውነተኛውን መንገድ ነው ግን ይህን የእውነትን መንገድ ስንከተል ብዙ እንቅፋት ሊያደናቅፈን ይችላል ፣ የማይመች ጉዞ የኖራል ከወደቅህም ትነሳለህ እናም በተቃራኒው በኩል የስህተትን መንገድ ስትጓዝ በጣም ምቹ የሚመስል ፣ የተደላደ ፣ ለአይን የሚያምር በሚመስል መልኩ መንገዱን ሰፊ አድርጎ ግን መጨረሻው ውድቀትና ሞትን ያስከትላል (የማቴዎስ ወንጌል 7፡13-14 ) "በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤ ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፥ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው። " ስለዚህ እውነተኛውን ጉዞ መጀመር ያስፈልግሃል ።

# ብዙዎች በአንድ አቅጣጫ ግር ብለው ቢሄዱ መንገዱን ስተው ወደ ማይሆን መንገድ በአንድ ላይ ቢጓዙ አንተ ግን እነሱን ትተህ እውነተኛውን ጉዞ ከእየሱስ ጋር ተጓዝ ምናልባትም ሊያይፈራህ ቢችልም እውነት ነው መንገድህ ቀጥልበት ምክኒያቱም ግፊያ ከበዛበት ሁካታ ብቻህን የመረጥከው ትክክለኛ መንገድ ይሻልሀልና
ከሀጢአት ርቀህ፣ከዝሙት ሸሽተህ
በቅድስና ኖረህ ፣ ስሙን አስከብረህ
እየተጓዝክ ካለህ ፣ትክክለኛውን ጉዞ ጀምረሃል
በዚህም ልተደሰት በእውነት ይገባሃል

#ከሀጢያተኞች ጋር ጭቃ ከማቡካት ግርታን መርጠው እውነትን ጠልተው ከሚኖሩ ሰዎች ከቶ አትሁን ምክንያቱም ጉዞአቸው የሚያበቃው ውድቀት ላይ ነውና መድረሻቸው ሲዖል ነው ስለዚህ ምርጫህ አስተካክል

#በመጨረሻም እውነተኛውን ጉዞ ተጓዝ እስከ መጨረሻው ቤትህ ያደርስሀል ጉድጓድ ውስጥ ከቶ አይጥልህም ቢያደናቅፍህም ድንጋዩ እንደገና ትነሳለህ እውነተኛውን መንገድ መርጠሀልና ።

" አቤቱ፥ መንገድህን ምራኝ፥ በእውነትህም እሄዳለሁ፤ ስምህን ለመፍራት ልቤ ደስ ይለዋል።"
(መዝሙረ ዳዊት 86: 11)

✍ Meron [@mercy1te]
ተባረኩ! 👐

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
@CHRIST_TUBE
@CHRISTFAMILY
#share #share #share


“ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው ።”
  — ማቴዎስ 26፥41

መልካም ምሽት !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


"በኛ አቆጣጠር ልክ ሳይሆን በራሱ አቆጣጠር ልክ እግዚአብሔር ወደ እያንዳንዳችን ቤት ይመጣል!"


ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


🚹 አንድ ሰው ነበር በባህር ብቻውን በመርከብ እየተጓዘ በማዕበል ተመታና መርከቡ ተሰባብሮ በባህሩ ውስጥ ሰመጠች ሰውዬው እንደምንም እራሱን አድኖ አንድ ደሴት ላይ ያርፍና ጎጆ ነገር ለቀናት ለብቻው እዛች ደሴት ላይ ይኖራል ... ምግብን ዓሳ እያጠመደ እየተመገበ ብዙ ቆየ።

አንድ ቀን ዓሳ ሊያጠምድ ወደ ባህሩ እየሄደ በመሀል እዛች ባህር ላይ ጭስ ይሸተዋል ዞር ብሎ ሲመለከት ያቺ ጎጆው እየነደደች ነው ... እየሮጠ ቢመለስም ጎጆውን ሊያድናት አልቻለም ለካ ዓሳ ለማብሰል ያቀጣጠለው እሳት ተያይዞ ጎጆውን አንድዶታል አለቀሰ ፈጣሪውን ወቀሰ እንዴት እዚህ ባህር ላይ ጥለሀኝ ከቤተሰቦቼ ነጠልከኝ ስታበቃ በስንት ልፋት የሰረሀትን ጎጆ ታቃጥልብኝ አለህ ብሎ አለቀሰ አማረረ ...

ከደቂቃዎች በኃላ አንድ ድምፅ ሰማ ወደ ድምፁ ፊቱን ሲያዞር አንድ ትልቅ መርከብ አየ ተደሰተ... የመርከብ ሶዎችም መጥተው ጭነው ወሰዱት ከዚያም ለመርከብ ሰዎች ጠየቃቸው !
እንዴት አገኛቹኝ እዚህ አከባቢ እዚህ ባህር ላይ ማንም አይመጣም እኮ እናንተ እንዴት መጣቹ አላቸው ...

መርከበኞቹም እኛም በዛኛው በከል ዙረን እየሄድን ነበር ከዝያ በኩል ጭስ አየን እና እዚ ሰው ይኖራል ብለን መጣን አንተ አገኘን አሉት ።
አቤት ጌታዬ ለካ ከዚ ከስቃ ልታወጣኝ ፈልገህ ነው ትንሽዋ ጎጆዬን ያፈረስከው ወደ ትልቁ ቤት ልትወስደኝ ነው አለ።

አንዳንዴ የሆነ ነገር ስንጣ ሲበላሽብን ፈጣሪዬንም ሰውንም ስናማርር እንኖራለን ግን ካጣነው ነገር ከጎደለብን ነገር ጀርባ ብዙ ጥሩ ነገር ልናገኝ እንደምንችል እንዘነጋለን በችግራችን ግዜ መጠጋት ያለብንን እግዚአብሔርን እንረሳልን ከዝያም አልፈን የሁሉ ነገር ፈጣሪውን አንኮንነዋለን።

ያጣነውን የሰጠን እግዚአብሔር ! አእምሮቻን ከሚያስበው በላይ ሊሰጠን እንደሚችል ማመን አለብን!

“አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።”
  — 1ኛ ሳሙኤል 2፥3


ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

“እግዚአብሔር ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።”
  — መዝሙር 34፥18

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


#Spiritual speech

🗣 "ፍቅሩ ላይ ስታተኩር ሽንፈት አታይም መንግሥተ ሰማያት ላይ ስታተኩር ገሀነምን አታይም ምህረት ላይ ስታተኩር ፍርድ አታይም!"

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

“ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።”
  — ገላትያ 2፥20

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


ከመመሞቴ በፊት!

ልቤን ከነካው ከመፅሐፍ ተቀንጭቦ የወጣ ነው

አባቴ ከአምሳ ዓመት ለበለጠ ጊዜ በአብዛኛው ገጠር ባሉ ትንንሽ አብያተ ክርስቲያን ውስጥ ሲያገለግል ኖሯል ተራ ሰባኪ ቢሆንም ተልዕኮ ያለው ሰው ነበር በጣም ይወደው የነበረ ሥራ ፈቃደኛ ሰዎች ያሉበትን ቡድን ይዞ ወደ ሌሎች አገሮች በመሄድ አነስተኛ አብያተ ክርስቲያናት ሕንፃ መስራት ነበር  በህይወት ዘመኑ በዓለም ዙሪያ ለ150 አብያተ ክርስቲያናት ሕንፃ ተሠርቷል።

በ1999 (እ.ኤ.አ) በካንሰር በሽታ ሞተ በሕይወቱ የመጨረሻ ሳምንት በግማሽ ሰመመን ውስጥ ነበር በሚያልምምበት ጊዜ በህልሙ  ስለሚያደርገው ነገር ድምጹን ከፍ እድርጎ ይናገራል። አልጋው አጠገብ ቁጭ ብዬ ህልሙን በማድመጥ  ስለ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሥራዎቹ እያፈራረቀ ይናገር ነበር።

የህይወቱ ፍፃሜ በተቃረበ ጊዜ አንድ ምሽት ባለቤቴ "ምን ልታደርግ ነው የምትሞክረው?አለችና ጠየቀችው። "ለኢየሱስ አንድ ተጨማሪ ሰው ማዳን አለብኝ! አንድ ሌላ ሰው ለኢየሱስ ማዳን አለብኝ እያለ ይናገር ጀመር።
ከዚያ በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ለኢየሱስ አንድ ተጨማሪ ሰው ማዳን አለብኝ" የሚለው አረፍተ ነገር ለመቶ ጊዜ ያክል ደጋግሞታል እንባዬ በጉንጮቼ እየወረደ ስለ አባቴ እምነት እግዚአብሔርን ለማመስገን አቀረቀርኩ። ያኔ አባቴ ከሲታ እጁን ራሴ ላይ አሳረፈና እንዲህ አለኝ "ለኢየሱስ አንድ ተጨማሪ ሰው አድን! ለኢየሱስ አንድ ተጨማሪ ሰው አድን!

አባቴ የተናገረው ነገር የቀሪው ሕይወቴ እንዲሆን ወሰንኩ። እንተም የህይወት ትኩረት አድርገህ እንድትወስደው እጠይቃለሁ ምክንያቱም ከፈለግህ እርሱን የሚያሳስበው ነገር ሊያሳስብህ ይገባል።ከሁሉም ይልቅ እግዚአብሔርን የሚያሳስበው የፈጠራቸው ሰዎች ነፃ መውጣት ነው።የጠፉ ልጆቹ እንዲገኙለት ይፈልጋል! ከዚህ ይልቅ እግዚአብሔርን የሚያሳስበው ነገር የሌለ መሆኑን መስቀሉ ያረጋግጥልናል።
አንድ ቀን እግዚአብሔር ፊት በመቆም፦"ተልዕኮዬ ተከናውኗል" ለማለት ትችል ዘንድ "አንድ ተጨማሪ ሰው ለኢየሱስ ማዳን "ፍለጋህን ቀጥል..........አሜን!!

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

“እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል።”
  — ዮሐንስ 12፥45

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY


#የማለዳ_ቃል 🌤☀️

ሮሜ 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁴ የጌታን ልብ ያወቀው ማን ነው?
³⁵ ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው?
³⁶ ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱም ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።

መልካም ቀን !

ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRISTFAMILY

Показано 20 последних публикаций.