ከሰላም ሚኒስቴር የተላከ መልዕክት፦
በመላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ሥም እናመሰግናለን!
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ቦትላንት እና በዛሬው እለት በጎ አድራጊ ወገኖች በሰላም ሚኒስቴር ተገኝተዉ አበርክተዋል፡፡
- ንብ ባንክ የ5,000,000.00 (አምስት ሚሊዮን) ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
- ንብ ኢንሹራንሽ ኩባንያ ለዚሁ ዓላማ የሚውል የ1,000,000.00 (አንድ ሚሊዮን) ብር
- ቢ.ጂ.አይ ኢትዮጵያ በበኩሉ የ3,500,000.00 (ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ) ብር
- የዋን ውኃ አምራች ድርጅት የሆነው አባ ሐዋ ትሬዲንግ የ1ሚሊየን ብር ድጋፍ
- አብሃም ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት 1 ሚሊየን ብር
- አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
- እናት ባንክ 2 ሚሊየን ብር
- አዋሽ ባንክ 10 ሚሊየን ብር
- የኤንስሪ ኤች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት 1500 ጠርሙስ የንፅህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር
- የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የ10,000,000.00 (አስር ሚሊዮን) ብር ድጋፍ በሰላም ሚኒስቴር በኩል አድርጓል፡፡
የሀገርን ጥሪ አክብራችሁ ላደረጋችሁት ድጋፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እጅግ እናመሰግናለን!
የሰላም ሚኒስቴር!
#ለበለጠ_ትኩስ_መረጃ_የቻናሉ_ቤተሰብ_ይሁኑ
@COVID_19updat