ዒልሙዲን ኢስላማዊ ስቱዲዮ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًۭا مِّمَّن دَعَآ إِلَى ٱللَّهِ وَعَمِلَ صَٰلِحًۭا وَقَالَ إِنَّنِى مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
#ወደ_አሏህ_ከጠራና_መልካምንም_ከሠራ፣
#እኔ_ከሙስሊሞች_ነኝ»
#ካለም_ሰው_ይበልጥ_ቃሉ_ያማረ_
#ማን_ነው?
_____

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


قُل لَّن يُصِيبَنَا إِلَّا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلَانَا ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ

«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩ» በላቸው፡፡


Репост из: ዒልሙዲን ኢስላማዊ ስቱዲዮ
إِن يَنصُرْكُمُ اللَّهُ فَلَا غَالِبَ لَكُمْ ۖ وَإِن يَخْذُلْكُمْ فَمَن ذَا الَّذِي يَنصُرُكُم مِّن بَعْدِهِ ۗ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ

አላህ ቢረዳችሁ ለእናንተ አሸናፊ የለም፡፡ ቢያዋርዳችሁም ያ ከርሱ (ማዋረድ) በኋላ የሚረዳችሁ ማነው በአላህም ላይ ብቻ ምእምናን ይመኩ፡፡
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16598


ፅንፈኛው የወሀቢያ ቡድን ❗️

ሸይጧን የታሰረው የሚተካው ሚሰራዊች አፍርቶ ነው።
በየ አመቱ ሙስሊሙን በገዛ ተቋሙ ከበባ እያደረጉ ማወክ መግደል መጨፍጨፍ የማይሰቻቸው አቀንጭራ የሆነ የተጅሲም ቡድን ጭካኝነታቸውን ዛሬም ከሰማቸው በላይ አሳይተዋል።
በጣም ያሳዝናል ፆመኛ ሆኖ ውሎ ማታ በነሻጧ ወደ ተራዊሕ ወደ ዒባዳ የሚገባን ሙስሊም በዚህ ልክ መግፋት ምን ያክል ፅምፈኝነነት እና ውንብድና ነው ።

በቻልነው አቅም ጥንቃቄ እናድርግ ።

https://t.me/elmudinIslamicstudio/16613


ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጅዑን
ዛሬ ሎሚ ሜዳ አሊ መስጅድ ኢሻእንና ተራዊህ ሶላትን ሊሰግዱ በሄዱ ወንድሞቻችንና እናቶች ላይ የተሀድሶው መጅሊስ ባቀነባበረው ሴራ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፅሞባቸውል።
አይናቸው የፈሰሰ ወንድሞችም አሉ
የድብደባው መንስኤ በተራዊህ ሶላት አዝካር ሶለዋት ለምን ትላላችሁ በሚል ነው።

መጤው የወሃቢዝም አረመኔያዊና ጭካኔ የተሞላበት አስተሳሰበ በማን አለብኝነት ሀገራችንን እንደ ሶሪያ ሊያደርጓት ቆርጠው የተነሱ ይመስላል።

#ፍትህ_ለአሊ_መስጅድ!!!
#መጅሊስ_በቃን !!!
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16612?single

842 1 25 16 53

ጫት መርዝ ነው።
ጫት የሚቅሙ ወንድሞቻችን በረመዷን እንኳ ዳዕዋ እንዲደረግ አይፈልጉም ምክኒያቱም ቶሎ ሰግደው ወደቤታቸው መመለስ ይፈለረጋሉ።
ይህ ከባድ አደጋ ነው ።
ለራሳችን ስንል ዛሬ እንቃ ለአኺራችን እንዘጋጅ  ወሏሂ ይህ ታላቅ የረመዷን ወር በጫት ማለፍ የለበትም።

https://t.me/elmudinIslamicstudio/16610


https://t.me/+l0ZIqb7NMEUxMGY0
የምትፈልጉትን ኪታብ በሀሳብ መስጫው አስቀምጡ በ PDF ደረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።


አዲስ ደርስ
© ስለ ፆም፣ መስፈርቱ፣ ክፍሎቹ፣ ጥበቡ። ክፍል ②
© ረመዷን ቀን 2 _ ሂጅራ 1446 ዓ/ሂ,
© አቅራቢ ሀቢብ ኑሩ
©  የካቲት 23 ማርች
2
https://t.me/oustaz_Habib_Nuru/1866


Репост из: ዒልሙዲን ኢስላማዊ ስቱዲዮ
صلاة التراويح

لماذا سميت بصلاة التراويح؟

كان أهل مكة يُصَلُّون أربعَ ركعات ثم يطوفون بالكعبة ثم يصلون أربعًا ثم يطوفون بالكعبة وهكذا، لأجل هذا سميت هذه الصلاة بصلاة التراويح لأنهم كانوا يستريحون بالطواف بعد كل أربع ركعات، وكانوا يصلون إلى عشرين ركعة.

وأما أهل المدينة فكانوا يصلون ستًا وثلاثين ركعةً تعويضًا لما فاتهم من الطواف.

ما الفرق بين التراويح وقيام رمضان؟

اسم التراويح يطلق على العشرين ركعةً فقط، من نوى التراويح وصلى ركعتين مثلا أو أربعَ ركعات فهذا لا يسمى بالتراويح، وما كان أقل من ذلك يُسمَّى قِيامَ رمضَان.

وكلٌ منهما يُسمَّى قيام رمضان، من صلى عشرين ركعة يقال له قيام رمضان ومن صلى ستَّ ركعات أو ثمانيَ ركعات أو تسعًا مثلا يقال له قيام رمضان، واسم التراويح خاص بما كان عشرين ركعة.
هل يجوز الزيادة على عشرين ركعة في التراويح؟ نعم يجوز لو صلى ما يريد من الركعات.

قال الشافعيليس لقيام رمضان عددٌ وأحَبّ إليّ ما طال قيامه.

معناه لو كان العدد قليلًا إن أطيلت القراءة عندي أفضل من العدد الكثير الذي ليس فيه طول قيام، لكن لا بأس بالعدد الكثير

ورد في الحديث " صَلَاةُ اللَّيلِ مَثنَى مَثنَى فَإِذَا خَشِيَ أَحَدُكُم الصُّبحُ فَليُوتِر بِرَكعَةٍ " رواه البخاري

ورد في الحديث " الصَّلَاةُ خَيرُ مَوضُوعٍ فَاستَكثِر أَو أَقِلَّ " رواه أحمد والطبراني والحاكم وصححه

فلا يلتفت لمن يُحَرِّمُ ذلك أو يُبَدِّعُ من زاد في العدد بحجة أن الرسول ما ورد عنه أنه زاد عن عدد معين، فإن الصلاة ليست شيئا يُنكر فعله، حتى لو لم يكن هناك دليل – مع أن الدليل موجود – لا نقول إن هذا شيء منكر، فالرسول صلى الله عليه وسلم قال: “الصَّلَاةُ خَيرُ مَوضُوعٍ، فَاستَكثِر أَو أَقِلَّ“، وهي أمر مُرَغَّبٌ فِيه فِي الشَّرع، والأَحَادِيثُ التي فيها الحث على الصلاة كثيرة مشهورة ليس هذا محل عدها، فلا مانع لو أن شخصا صلى عددا لم يرد أن النبي صلَّاه مهما كان عدد الركعات، فلا يُنظر ولا يُلتفت إلى من يحرم أو يبدع أو حتى من يقول لا تفعلوا لمجرد أن الرسول لم يفعله وليس معه دليل النهي عن هذا.


የሸይጧን ወታደሮች =

ዛሬ እለተ ቅዳሜ ረመዷን ቀን 1 1446ኛሂ።
በ ኮምቦልቻ = ጀዕፈር መስጂድ ጠርዘኞች ከኛ የሆነ ሰው ማሰገድ አለበት ብለው የተለመደውን ረብሻ እና ሁከት ለማስነሳት ሞክረው ነበር በመጨረሻም አልተሳካላቸውም።
ይህን ታላቅ ወር በሰላም  የምንፆመው አሏህ ያድርገን።
||
||
ረመዷን ሙባረክ።

https://t.me/elmudinIslamicstudio/16606


«اللهمَّ لكَ صمتُ، وعلى رِزْقِكَ أفطرتُ، ذهب الظمأُ، وابتلَّت العروقُ، وثبت الأجرُ إن شاء اللهُ»


አዲስ ደርስ
© የረመዷን ብስራት ክፍል 1
© ረመዷን 1 ሂጅራ 1446
© አቅራቢ ሀቢብ ኑሩ
© የካቲት 22 ማርች 1
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16604




Репост из: ዒልሙዲን ኢስላማዊ ስቱዲዮ
كمال النية لله تعالى:
نويت صوم غد عن أداء فرض رمضان هذه السنة إيمانًا واحتسابًا لله تعالى.
وننوي لكل الشهر على مذهب مالك والنية بالقلب رجالًا ونساءً :
نويت صوم شهر رمضان هذه السنة إيمانًا واحتسابًا لله تعالى


ነገ ቅዳሜ የረመዿን የመጀመሪያ ቀን ነው።
ረመዿን ሙባረክ።




إِن يَنصُرْكُمُ اللَّهُ فَلَا غَالِبَ لَكُمْ ۖ وَإِن يَخْذُلْكُمْ فَمَن ذَا الَّذِي يَنصُرُكُم مِّن بَعْدِهِ ۗ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ

አላህ ቢረዳችሁ ለእናንተ አሸናፊ የለም፡፡ ቢያዋርዳችሁም ያ ከርሱ (ማዋረድ) በኋላ የሚረዳችሁ ማነው በአላህም ላይ ብቻ ምእምናን ይመኩ፡፡
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16598


ረመዿን እየመጣ ነው፤ ከአላህ ጋር እንታረቅ። በመቀጠል ከአላህ ባርያዎች ጋር እንታረቅ። አላህ በሰላም ደርሰው ከሚጠቀሙበት ያድርገን።

ግን አንዳንድ ሰዎች አላችሁ 11 ወር ሙሉ የሰው ጨንጓራ ስትልጡ ኖራችሁ፤ ልክ ረመዿን ሲደርስ ጠብቃችሁ የዐውፍ እንባባል መልዕክት የምትላላኩ ወንድምና እህቶች፤ ምን አስባችሁ ነው? ዐውፍታ ለረመዿን ማዘግየት የለም።

https://t.me/elmudinIslamicstudio/16597


كيف تحاور الحشوية المجسمة أدعياء السلفية:

قال الإمام أبو بكر بن العربى

📌 الحشوي: هو الذي يحشد أدلة ويضعها في غير محلها سواء كانت أدلة عقلية أو نقلية
📌 والأفضل ألا تحاورهم إلا إذا فرض عليك الحوار فرضا ولم تجد مخرجا لأن الغالب عليهم سوء الخلق وعدم مراعاة قدسية الذات العلية بألفاظهم أثناء الحوار اضافة إلى أنهم طبعوا على عدم الأمانة في النقل.

📌 فالحشوي لا ينفع معه الدليل العقلي، لأنه لا يفهمه، وإن فهمه فلا يدري الواجب والجائز والمستحيل على الباري سبحانه، ولا يهتدي لوجه الاستحالة والامتناع، ولا يفهم دلالات الألفاظ، ولا مآلات أقواله، ولوازمها الخطيرة
فلا سبيل على الحشوي إلا بإفساد أدلته، وابطال مذهبه، ورجمه باستشكالات لا أول لها ولا آخر


[قوله تعالى وهو القاهر فوق عباده]

اعْلَمْ أَنَّ هَذَا نَوْعٌ آخَرُ مِنَ الدَّلَائِلِ الدَّالَّةِ عَلَى كَمَالِ قُدْرَةِ اللَّه تَعَالَى وَكَمَالِ حِكْمَتِهِ. وَتَقْرِيرُهُ أَنَّا بَيَّنَّا فِيمَا سَبَقَ أَنَّهُ لَا يَجُوزُ أَنْ يَكُونَ الْمُرَادُ مِنَ هَذِهِ الْآيَةِ الْفَوْقِيَّةَ بِالْمَكَانِ وَالْجِهَةِ بَلْ يَجِبُ أَنْ يَكُونَ الْمُرَادُ مِنْهَا الْفَوْقِيَّةَ بِالْقَهْرِ وَالْقُدْرَةِ،

كَمَا يُقَالُ أَمْرُ فُلَانٍ فَوْقَ أَمْرِ فُلَانٍ بِمَعْنَى أَنَّهُ أَعْلَى وَأَنْفَذُ وَمِنْهُ قَوْلُهُ تَعَالَى: يَدُ اللَّهِ فَوْقَ أَيْدِيهِمْ [الْفَتْحِ: ١٠] وَمِمَّا يُؤَكِّدُ أَنَّ الْمُرَادَ ذَلِكَ أَنَّ قَوْلَهُ: وَهُوَ الْقاهِرُ فَوْقَ عِبادِهِ مُشْعِرٌ بِأَنَّ هَذَا الْقَهْرَ إِنَّمَا حَصَلَ بِسَبَبِ هَذِهِ الْفَوْقِيَّةِ، وَالْفَوْقِيَّةُ الْمُفِيدَةُ لِصِفَةِ الْقَهْرِ هِيَ الْفَوْقِيَّةُ بِالْقُدْرَةِ لَا الْفَوْقِيَّةُ بِالْجِهَةِ، إِذِ الْمَعْلُومُ أَنَّ الْمُرْتَفِعَ فِي الْمَكَانِ قَدْ يَكُونُ مَقْهُورًا

📚تفسير الرازي = مفاتيح الغيب أو التفسير الكبير ١٣/‏١٣ — الفخر الرازي (ت ٦٠٦)


«እስራኤል በራሪ ወረቀት አሰራጨች»
----------------------------------

ለተከበረው የጋዛ ህዝብ በሚል ርዕስ የሚጀምር በራሪ ወረቀት ትላንትና ከትላንት በስተያ ወራሪዋ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ስትበትን ውላለች።

"ካለፉት ክስተቶች በኋላ ጊዜያዊ የተኩስ አቁስ ስምምነትና የትራምፕ እቅድ፣ ወደዳችሁም ጠላችሁም የግዳጅ መፈናቀል መተግበር ከመጀመሩ በፊት እርዳታ እንድንሰጠው የሚፈልግ ማንኛውም ሰው በምላሹ እኛን ለመርዳት እንዲስማማ የመጨረሻ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ፈልጎን ለመጣ እርዳታችንን ለአፍታም ወደ ኋላ አንልበትም።

የጋዛ ሰዎች ሙሉ በሙሉ ከምድረ ገፅ ቢጠፉ የዓለም ካርታ እንደማይለወጥ ሁሉ ስለናንተ ማንም ምንም አይሰማውም አይጠይቅምም። ለማይቀረው እጣ ፈንታ ብቻችሁን ቀርታችኋል። ኢራን ስለናንተ ልትከላከል ቀርቶ ራሷን እንኳ ማዳን እንደማትችል በዓይን በብረቶቻችሁ ተመልክታችኋል። አሜሪካም አውሮፓም ስለ ጋዛ ግድ የላቸውም። የገዛ ወገኖቻችሁ ዓረቦች እንኳ በአሁኑ ሰአት አጋር ወዳጆቻችን ናቸው። በመሳርያ በገንዘብና በነዳጅ እኛን እያገዙ ለእናንተ መከፈኛ ጨርቅ ይልኩላችኋል። ትንሽ ጊዜ እንጂ ምንም አልቀረም ጨዋታው አብቅቷል።

ጊዜው ሳይረፍድ ህይወቱን ማትረፍ የሚፈልግ በሩ ክፍት ነው እኛ እስከ ዕለተ ትንሳኤ ድረስ እዚህ እንቀራለን" ይላል።

➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

https://t.me/elmudinIslamicstudio/16594

Показано 20 последних публикаций.