TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Гениальные трюки бизнеса
Маркетинговые стратегии, которые работают!
Узнать больше
реклама
Solo - путешествие!
Другая Турция. Ночью пришел дикобраз. Прошел 700км+
Подписывайся
реклама
TGStat - аналитика каналов и чатов
Подписывайся, чтобы быть в курсе новостей TGStat.
Подписаться
реклама
Статистика
Избранное
EFDA የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን
@ethiopianfoodanddrugauthority
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Медицина
ETHIOPIAN FOOD AND DRUG AUTHORITY /EFDA/
This is EFDA'S official Telegram Channel
For more updates please visit
Free call 8482
join the Channel
t.me/ethiopianfoodanddrugauthority
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Медицина
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Февраль 2025
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
EFDA የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን
28 Feb, 19:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
1.2k
0
5
13
EFDA የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን
28 Feb, 19:25
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ከደረጃ በታችና የተጭበረበሩ መድኃኒቶችን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ
በአዳማ ከተማ በተካሄደው የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ምግብን መድኃኒት ባለስልጣን የመድኃኒት ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ስዩም ወልዴ እንደተናገሩት የአለም ጤና ድርጅት በ2017 ባወጣው ጥናት መሰረት በታዳጊ ሀገራት ከ10 መድኃኒቶች አንዱ ከደረጃ በታችና የተጭበረበሩ እንደሆኑ ገልፀው ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ የሆነ አለም አቀፋዊ ትብብር፣ የግንዛቤ ማስጨበጫና ያላሰለሰ ስራ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ባለስልጣኑ ከደረጃ በታችና የተጭበረበሩ መድኃኒቶች ቁጥጥር ጋር በተያያዘ የድርጊት መርኃ ግብር ማዘጋጀቱን ገልፀው ጉዳይ የተወሰኑ ተቋማትን ትብብር ብቻ ሳይሆን የሁሉንም አካላትና አለም አቀፋዊ ትብብርን የሚጠይቅ መሆኑን ገልፀው ባለስልጣኑ ለሁሉም መድኃኒቶች ልዩ መለያ ኮድ ለመጠቀም ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
በተዘጋጀው የድርጊት መርኃ ግብር ላይ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ኢንተርፖል፣ ጉምሩክ ኮሚሽን፣ የሙያ ማህበራት፣ የፍትህ አካላት፣ የመድኃኒት አምራቾችና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ውይይት ውጤታማ ያደረጉ ሲሆን ከተሳታፊዎች በተነሱ አስተያየቶች መሰረት የተዘጋጀው የድርጊት መርኃ ግብር የባለድርሻ አካላትን አስተያየት መሰረት አድርጎ በቅርቡ ወደስራ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
1.2k
0
4
9
EFDA የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን
27 Feb, 04:26
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የምግብና የጤና ግብዓት ቁጥጥር ዘርፍ ተናቦና ተቀናጅቶ በመስራት የህብረተሰብን ጤና በመጠበቅ ረገድ አበረታች የሚባል ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ።
የካቲት 19/2017 ዓ.ም የምግብና የጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ እንደተናገሩት ከፌደራል እስከ ክልል ድረስ የሚሰሩ የጤና ቁጥጥር ስራዎች የአሠራር ስርዓትና ደረጃዎችን ጠብቀው እንዲፈፀሙ የመከታተል ተግባር የአመራሩ የአንበሳ ድርሻ ሊሆን ይገባል፡፡
የጤና ቁጥጥር ዘርፍ ተናቦና ተቀናጅቶ በመስራት የህብረተሰብን ጤና በመጠበቅ ረገድ አበረታች የሚባል ውጤት አስመዝግቧል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ ውጤቱን በማስቀጠል በኩል በአጠቃላይ የቁጥጥር ሴክተሩን ለማጠናከር በበጀት፣ በሰው ኃይልና በአሠራር እንዲሁም ጉዳዩን አጃንዳ በማድረግ ረገድ የአመራሩ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
ዋና ዳይሬክተሯ አክለውም የሕገወጥ የመድኃኒት ቁጥጥርን በቴክኖሎጂ በማጠናከር የቁጥጥር ስራውን ማስፋት፤ በመውጫና መግቢያ ኬላዎች በመድኃኒትና ምግብ የፈጣን የጥራት ምርመራ ማካሄድ የሚያስችል ስራዎች መስራትና፤የምግብ አምራቾች ደረጃ ማዘጋጀት በቀጣይነት በትኩረት ከሚሰሩ ተግባራት መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡
በባለስልጣኑ የምግብ ቁጥጥር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ነጋሽ ስሜ በበኩላቸው ሕገወጦችን በወንጀል ጭምር የመጠየቅ ስራ አጠናክሮ በመቀጠል ሕብረተሰቡን ከሕገወጥ የምግብና የመድኃኒት ግብዓቶች የመጠበቅ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ነው ያሉት፡፡
የምግብ ምርቶችን ያልተመዘገቡትን እንዲመዘገቡ፤አስገዳደጅ ምልዕክት ያለጠፉ ምርቶችን ወደ ገበያ ሲገቡ እርምጃ የመውሰድ ስራ ተቆጣጣሪዎች እንዲሰሩ አሳስበዋል
1.5k
0
4
18
EFDA የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን
26 Feb, 09:13
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ከምግብና ጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ጎን ለጎን በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ አውደ ርዕይ ተካሂዷል።
ከምግብና ጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6 ወራት እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ጎን ለጎን በተካሄደው አውደ ርዕይ ላይ እንደተገለፀው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱን ጨምሮ በ12ቱ ክልሎችና በ2ቱ ከተማ መስተዳድሮች ስር በሚገኙ የምግብና የጤና ግብዓቶች ተቆጣጣሪ አካላት በተሰሩ ስራዎች የምርት ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ የጥራት ጉድለት የተገኘባቸውና ተመሳስለው በተሰሩ የምግብና የጤና ግብዓቶች ላይ እርምጃ መወሰዱ ታውቋል።
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀውና 12ቱ ክልሎችና 2ቱ ከተማ መስተዳድሮች የተሳተፉበት የተቆጣጣሪ አካላት አውደ ርዕይን ጥሪ የተደረገላቸው ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከጤና ማህበራዊ ልማት ባህልና ስፖርትጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የባለድርሻ አካላት፣ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አመራሮች የክልል ተቆጣጣሪ አካላት ተገኝተው ጉብኝት አካሂደዋል።
1.9k
0
3
Показано
4
последних публикаций.
Показать больше
7 462
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
Пост #5795: Фото
ማቹሪቲ ሌቭል ሶስት ለማሳካት ሁሉም ሠራተኛ የበኩሉን ሚና መወጣት አንዳለበት ተገለጻ፡፡ ጥር 26/2017 አ/አ፡ ባለስልጣኑ ለሰራተኞቹ ማቹሪቲ ሌቭል ሶ...
Пост #5798: Фото
Пост #5797: Фото
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣንና ኢምፓወር ስዊስ ሳርል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። የካቲት 6/2017 አዲስ አበባ፡- በፊርማው ስነስርዓት ...