🇪🇹ኢትዮ University


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @Euads🌀
@hilwauniversity
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


ዜጎች የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ በኦንላይን ተመዝግበው ባሉበት እንዲመጣላቸው የሚያስችል አገልግሎት ተጀመረ

ብሔራዊ መታወቂያ ካርድን በኦንላይን ተመዝግቦ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ካርዱን ካሉበት ሆነው በማዘዝ ባሉበት የማድረስ ሥራ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።

የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ የሕትመት ሥራ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ሲከናወን የቆየ ሲሆን የብሔራዊ መታወቂያ ካርዱን ማግኘት የሚፈልጉ ዜጎችም አገልግሎቱን ለማግኘት በአካል መገኘት ይኖርባቸው ነበር። አሁን ግን ዜጎች አገልግሎቱን በቀላሉ ማግኘት እንዲችሉ የኦንላይን ምዝገባ የተጀመረ ሲሆን የክፍያ ሥርዓቱም በቴሌ ብር እና በባንክ መክፈል እንደሚቻል ተጠቁሟል።

የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ ማግኘት የሚፈልጉ ዜጎች card-order.fayda.et ድረ ገጽ ላይ በኦንላይን መመዝገብ እንደሚችሉ ሲገለፅ ፥ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ካርዱን ባሉበት ቦታ እንዲመጣላቸው ማዘዝ ይችላሉ ተብሏል። ዜጎች ምዝገባ ከማድረጋቸው በፊት የፋይዳ ቁጥራቸውን የሚገልጽ የጽሑፍ መልዕክት በስልካቸው ስለመላኩ ማረጋገጥ እንደሚኖርባቸውም ነው የተገለፀው።

            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


👉ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተያያዘ የተማሪዎች ድምፅ

፨ባለፈው በ CBE በተፈጠረው ነገር እኛ ተማርወች በ ጉዳዩ ዋነኛ ተሳታፊዎች ነበረን እና ባንኩም መልሱ ባለው መሰረት የመጣ forum ነበር እሱን ሞልተን ለመመለስ ፍቃደኛ ሆነናል እና በ ሰዓቱ ወደ ግል ባንክ transfer ካደረግንበት የግል ባንክ ለ CBE ተመላሽ አድርገዋል ግን እስካሁን ከሂሳባችን አልተቀነሰም።

እኔም Dashen transfer አድርጌ ነበረ እና dashen ወደ CBE መልሱዋል ግን ብር እስካሁን የእኔ አልተቀነሰም። በሚያሳዝን ሁኔታ ትላንትና በተለቀቀው ስም ዝርዝር ላይ የኔና የጓደኞቼ ስም አለ።

======================

፨በዩኒቨርስቲ ጊቢ ውስጥ የምንማር ተማሪዎች ተመላሽ ያደረግነው ገንዘብ ተመላሽ ካረግንበት እንደ telebirr, M-pesa እና others mobile bank ለይ ተቆራጭ ሆኗል። ነገር ግን CBE Banking negative ያደረገብን ብር ለይ አልተቀነሰም በዚህም በዩኒቨርስቲ ጊቢ ውስጥ ያለው የCBE bank ላይ ያሉ ሰራተኞች በቂ መረጃ ሊሰጡን አልቻሉም።  የbank ሂሳብ ከከፈትንበት ቅርንጫፍ ደግሞ በተደጋጋሚ እየተደወለ ብሩን ከየትም ብለቹ አስገቡ እየተባልን ነው። ካልሆነ ስማቹህ ይተላለፋል ተብለናል። በዚህም ጥቂት የማንባል ተማሪዎች ግራ ተጋብተናል። መፍትሄው ምነድነው? ባንኩስ የኛን ጉዳይ እንዴት ያየዋል?
======================

፨AB እባላለሁ የአርባ የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ …ሰሞኑን ከንግድ ባንክ ጋር ተያይዞ ወደ betting ቤቶች እስከ 100 ሽህ ብር ድረስ ያስገባን ተማሪወች አለን
ምንም እንኳን ብሩን ለመመለስ ፈቃደኛ ብንሆንም  ንግድ ባንክ በካሽ እንድንከፍል እያስገደደን ይገኛል::እኛ ተማሪወች  ደግሞ ይህንን ያህል ብር በካሽ የመክፈል አቅሙ የለንም:: ብሩን ካስገባንበት የ betting ተቋም ንግድ ባንክ እንዲወስድ ማመልክቻ ብናስገባም ተቀባይነት አጥተናል::ያለዚያ ደግሞ የ betting ተቋሙ ይለቀቅልን እና ብሩን ከ betting  ተቋሙ withdrawal ብለን እዳችንን እንክፈል!
እባካችሁ ድምፅ ሁኑን።

======================

፨ከንግድ ባንክ ጋር በተያያዘ ነው። ብሩን ከሌላ ባንክ አዘዋውረን ነበር ።ያንን ያዘዋወረነውን ብር የባንኩን ስም ነግረን ብሩን ውሰዱ ብንል አይቻልም ተበድራችሁ ክፈሉ ብለውን ተበድራችሁ ከከፈላችሁ በኋላ ይለቀቅላችኋል ብለውን ነበር ።ነገር ግን ከከፈልኩ በኋላ ከአቢሲኒያ ታስሮ የነበረውን ብር ይዘውት ሄዱ።የአቢሲኒያ ማናጀር ስናናግር ንግድ ባንክ ይዞት ሂዷል አለኝ ።ንግድ ባንክ ስንጠይቅ ደግሞ ይመለሳል እያሉ እስካሁን የሰው ብር ተበድሬ እየተጉላለሁ አለሁ።
እስኪ ንግድ ባንክ የሚመልሰው ከሆነ መች ይመልሰዋል ይሄን ጠይቁልኝ።

======================

hi muja, enen chemro bizu ye gbi temari ke mobile banking yewesednew genzeb lela bank lay ena Mpesa lay tagdual, cash out yetederegewn birr melsen gn yetagedewn report adrgenal gn still banku birun yaskemetnibetin bankoch ena walletoch restrict adrgo melsulgn eyale nw. temari endemehonachin meten demo ke kisachin mekfel anchilm. betam bizu temari endezih ayinet chinket wust nen bakh yemimeleketewn akal ende temari media endemehonu tolo notify adrgln.
ke ASTU

#ATC

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#የካቲት_12_ሆስፒታል_ሜዲካል_ኮሌጅ

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ Post Basic Neonatal nursing, Post Basic ECCN nursing, Post Basic BSc in Medical Laboratory Science እና Post Basic Comprehensive nursing በመጀመሪያ ዲግሪ ለመማር ስም ዝርዝራችሁ ከጤና ቢሮ የተላከ በሙሉ የፈተና ቀን መጋቢት 25/2016 ዓ.ም መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል፡፡

ምዝገባ፦ መጋቢት 30 እና ሚያዚያ 1/2016 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦ ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


#FAQ NOTCOIN 💰

👉 ሳንቲሞቹ እንዲበዙልኝ ምን ላድርግ?

ሳንቲሞቹ በመነካካት አድካሚ እና በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ብዙ ስለማይቻል ጓደኞችን መጋበዝ ፣ boost በመግባት energy level መግዛት ይህ በአንዴ እንድንነካ ከሚፈቀድልን 500 ወይንም 1000 ሳንቲሞች እስከ 5000,10000 ድረስ ከፍ ሊያደርግልን የሚችል ሲሆን MultiTab መግዛት ደግሞ አንዴ ስንነካ አንድ ሳንቲም ከመቁጠር ብዙ ሳንቲሞችን እንድቆጥር ያደርግልናል። በተጨማሪ Earn አንዳንዴ ቢዘጋም ሲከፈት የተለያዩ ቻናሎችን በመቀላቀል እስከ 250,000 በላይ ሳንቲሞችን ከአንዱ ማግኘት ይቻላል ብዙ አሉ።

👉 እንዴት ነው ገንዘቤን መቀየር የምችለው?

እንደእኔ እስከ ቀጣይ 2025 ወይንም 2017 ድረስ ባትሸጡት ባይ ነኝ ዋጋው እየጨመረ ስለሚሄድ የግድ መሸጥ አለብኝ ካላቹ ግን 10M ስትደርሱ በቮቸር አማካኝነት Trade የሚለውን በመንካት ወደ ቴሌግራም Wallet (በጣም ብዙ ጥቅም ያለውና ዩትዩብ ላይ ቪዲዮ ከሚኖራቸው አንደኛው ይህ ነው) መቀየር ትችላላችሁ።

#ጥንቃቄ ፡ የNOTCOIN መስፋፋትን እና መታወቅን ተከትሎ አንዳንድ የኢትዮጲያ ነቃን ባይ ጠላፊዎች እኛ እንገዛለን ይሄንን ሊንክ ተጠቀሙ በማለት የቴሌግራም አካውንት በሊንክ Bot እየጠለፉ መሆኑን ሰምቻለው ሊንክ ከመክፈታቹ በፊት የላኪውን ሰው ተአማኒነት አረጋግጡ notcoin ግን በግለሰቦች በሚሴጅ እየተሸጠ አይደለም!!

© ፕሮፌሰር ሄኖክ አረጋ

፨ ቢትኮይንም እንዲህ እንደ ቀልድ ነው ዛሬ እጅግ በጣም ውድ የሆነው፤ ያልጀመራቹህ ጀምሩ።👇
https://t.me/notcoin_bot?start=r_578988_34776695


#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ

ቦረና ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የሙያ መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 44
➤ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ልምድ፦ ከዜሮ ዓመት ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦረና ዩኒቨርሲቲ
➤ የማመልከቻ ጊዜ፦ ከዛሬ መጋቢት 18/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት

የማመልከቻ አማራጮች፦

ቦረና ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ወይም አዲስ አበባ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ፣ አራት ኪሎ፣ የቀድሞው የጀርመን ባህል ኢንስቲትዩት ህንፃ ቢሮ ቁ. 15 የማመልከቻ ደብዳቤ፣ ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒውን ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐
🏁🏁🏁☑️⭐⭐📱🏁🏁🏁


🏁StoreX Dropshipping☑️                                                                                                                                                                            🎁🔥 Dropshipping ከእቃ አቅራቢ ምንም አይነት እቃ ሳይከፍሉና ሳይረከቡ ከራሱ ከአቅራቢው እጅ ላይ ለተጠቃሚው መሸጥ ሲሆን አየር በአየር እንደሚባለው የእቃው አቅራቢ ለገዢው እቃውን ሲሰጥ ድሮፕሺፐሩ የራሱን ትርፍ ይዞ ለአቅራቢው የእቃውን ዋጋ የሚከፍልበት ቢዝነስ ነው‼️🎺

🎁🔥Dropshipping የትም ቦታ ሆነው በስልክ ወይም በኮምፒውተር መስራት ስለሚቻል የቦታ እና የጊዜ ነጻነት አለው‼️🎺

🎁🔥ታዲያ ይህን ወጪ ሳይሆን ወቅቱን የዋጀ እውቀት የሚጠይቅ ስራ ከቤትዎ ሆነው በአንድ ወር የኦንላይን ስልጠና ማስተር ማድረግ
ይችላሉ
‼️🎺

🎁 🔥Store X ስልጠናውን live በቀላል አማርኛ ልምድ ባላቸው ድሮፕሺፐሮች  ስለሚሰጥ ያልገባችሁን ለመጠየቅና ለመረዳት ተመራጭ ያደርገዋል‼️🎺


🎁🔥በዋናነት dropshipping አሜሪካ ገበያ ላይ እንደመሰራቱ ገቢው በዶላር ሲሆን ኮርሱ ከመጠናቀቁ በፊት ስራ ስለምናስጀምሮት ገቢዎ በዶላር ይቀየራል‼️🎺


🎁🔥በተጨማሪም የስልጠናው ሰአት ከስራም ሆነ ከትምህርት በኋላ ስለሆነ በጣም ምቹ ነዉ። ምናልባት በአጋጣሚ ክላስ ቢያመልጣቹ እንኳን ቀጥታ ስርጭቱ record ተደርጎ ስለሚሰጥ ምንም የሚያልፋቹ ነገር አይኖርም‼️🎺

🎁🔥 ለስራው አስፈላጊ የሆነውን
MasterCard እና PayPal ያለምንም ተጨማሪ  ወጪ በነፃ ይሰጦታል ያውም ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኖትን ደብቀው Risk ውስጥ ሳይገቡ‼️🎺

🎁🔥በየስልጠናው መሀል አክቲቪቲ ሲሰራ ደግሞ Give away አለው‼️🎺

🎁🔥 ከሁሉም በላይ የ StoreX ቤተሰብ በመሆኖ ብቻ Lifetime Support ያገኛሉ‼️🎺

🎁🔥በዝግጅታችን እና በአገልግሎታችን ጥራት ስለምንተማመን ኮርሱ መጠናቀቅ ካለበት ጊዜ ሶስት ቀን ካለፈው የከፈሉትን ብር ማስመለስ ይችላሉ‼️ 🎺


🎁🔥 አንድ ወር ይረዝምብኛል የተወሰነ እውቀቱ አለኝ የምትሉ ሰዎች በጠየቃቹን መሰረት የሶስት ቀን የ15 ሰአት  PREMIUM CLASS ማለትም Niche, Target market, MasterCard, Store building, Payment integration, Suppliers, Product listing and Organic traffic ሙሉ ስልጠናውን በአማርኛ መውሰድ የምትችሉበትን አማራጭ  አዘጋጅተናል‼️🎺
                                                                                                                                                                         
ለጥራት ሲባል ያዘጋጀነው ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ‼️

🎁🔥የ30% ታላቅ ቅናሽ እስከ መጋቢት 15 ለሚመዝገቡ ብቻ                                                                                                                   👉Join us
                  
        በዚህ ሊንክ

   👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

      @StoreX_dropshipping ☑️

      @StoreX_dropshipping ☑️
    
     👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

     
StoreX ‼️
Let's find your store's X-factor with us‼️

🎺🔥☑️☑️☑️⭐📱⭐🔥🎺
⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
📍ስለ ኖትኮይን ቦት የተወሰነ ማብራርያ ነው።ስለዘገየን ይቅርታ ትንሽም ረዝሟል🙏🏽

🔺 ሰሞኑን አዲስ የመጣ ክryptoከረncy አለ እሱም NotCoin ይባላል ገና በጅምር ስላለ ያለምንም ኢንቨስትመንት ነው ኮይን አየሰጠ ያለው ስራው አሰልቺ ቢሆንም ግን ከቅርብ ቀናት ጀምሮ ይሄ ክryptoከረncy በብዛት መዘዋወር ጀምሯል ኢንቨስት አድርጉ ከማለቱ በፊት የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ።ለጊዜው ለመሸጥ 10ሚልየን ኮይን መሰብሰብ ቢኖርባችሁም ግን ለማግኘትም በዛው መጠን ቀላል ነው።

🔺በምን መልኩ እናገኛለን ለሚለው
1. ታፕ በማድረግ ብዙ ፍሪ ኮይን በመሰብሰብ ይሄ ዘዴ አሰልቺ ስለሚሆን Auto Tap bot አለ የተወሰነ ከሄዳችሁ በኋላ አስጀምሩት
2.የተለያዩ ታስኮችን በመጨረስ
3.ሰዎችን ሪፈር በማድረግ ነው።

📍ማሳሰብያ ፍሪ ኮይን ከመሰብሰብ ውጪ ምንም ያህል ቢሆን ኢንቨስት እንዳታደርጉ ዘላቂነቱ እስኪታወቅ ድረስ።

📌እስካሁን ቻነል ላይ ፓስት ያላደረግነው መልፋት ከሆነ እንዳትለፉ በማሰብ ነው።አሁን ላይ ቀን በቀን የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እየታዩ ነው በዚ ኮይን ዙርያ April ወይንም may ላይ ሙሉ ለሙሉ ላውንች እንደሚደረግም እየተወራ ነው ያኔ ኢንቨስት አድርጉ መባሉ ስለማይቀር ካሁኑ የቻልነውን እንሰብስብ🙌🏽

✌️ Share Share አድርጉ ብዙ Coin ከሰበሰቡ #Telegram_premium ለመግዛት ይጠቅማችኋል።

ስራውን ለመጀመር ይሄን ሊንክ ተጠቀሙ
https://t.me/notcoin_bot?start=r_578988_34776695


የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምርጫ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ አካሒዷል፡፡

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ጸሐፊ ሆነው የተመረጡ ሲሆን ሌሎች ዘጠኝ የሥራ አስፈጻሚዎች ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውም ታውቋል።

አዲሶቹ አመራሮች ኅብረቱን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት እንደሚያገለግሉ ተገልጿል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


አስደሳች ዜና
ነፃ የትምህርት እድል የMulesoft Development ኦንላይን ፕሮግራም እውቀት ይገብዮ፣ በሚከተለው ድረ ገፃችን ላይ በመግባት ይመዘገቡ www.cdi24.com

እንዲሁም በተጨማሪ www.cdiwork.com በመመዝገብ ተጨማሪ የስራ እድሎችን ያግኙ ፣ ዛሬዉኑ በዶላር ተከፋይ ይሁኑ።


ቅመም Premium keyboard.apk
3.0Мб
የኢትዮጵያ AI ጠበብቶች ሀገር በቀል የሆነ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በመጠቀም ድንቅ የተባለ መተግበሪይያ ሰሩ።

መተግበሪይው እንግሊዘኛ ለመፃፍ grammar ትክክል ነው አይደለም ብሎ መጨነቅ ያስቀረ ነው የተባለለት ነው ከዛም በተጨማሪ አማርኛ በእንግሊዘኛ መጻፍ የሚያስችል ነው።

አገልግሎቱን ለማግኘት ከነጻ የሙከራ ጊዜ በሁዋላ ክፍያ እንደሚኖረው የድርጅቱ ሀላፊ ተናግረዋል።


#ቴሌግራም
# አራት_ቀን_ቀረው

የቴሌግራም አዲሱን ኖትኮይን መቼም ያልሰማ የለም። ሁሉም tab tab እያደረገ መሆኑ ያያቹ ወይንም የሰማቹህ ይመስለኛል። የቢትኮይን ዋጋ እየጨመረ እየጨመረ መሄድ ያሳሰባቸው የምስራቁ ሰዎች የቴሌግራሙ መስራች ወንድማማቾች ፓቬል ዱሮቭ ከትልቁ የዲጂታል ሳንቲም አቀናባሪ TON COIN ጋር ከዚ በፊት የገባውን ስምምነት ከወራት በፊት NOTCOIN በማለት እየተንቀሳቀሰበት ይገኛል።

በጥቂት ወራት ውስጥ ቢሊዮን የዲጂታል ሳንቲሞች የተሰበሰቡ ሲሆን ከ10 ሚሊዮን በላይ ሳንቲሞች ያለው ሰው ወደ ዶላር ከዛም ወደ ኢትዮጲያ ብር መየቀር ይችላል። ይህ ገንዘብ ባንዴ የሚመጣበት ሳይሆን ገንዘብ መስራት የሚያስችለውን የዲጂታል መገበባያ ሳንቲም tab tab እያደረጉ በመነካካት ብቻ የሚሰራ ነው።

ዲጂታል ነገሮች በጣም ቀላል እና ግልፅ ከመሆናቸው የተነሳ ብዙ ሰዎች ይህ ውሸት ቢመስላቸውም በዛው ልክ ቢሊዮን ሳንቲሞችን ያመረተው የቴሌግራሙ NOTCOIN ከመስራቹ ፓቬል ዱሮቭ እየመጣን ነው ፍንጭ በተጨማሪ ቴሌግራም የ Official Verification የሰማያዊ ምልክት አርማን ሰጥቶታል።

ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ከገባቹ በውሃላ start በማለት አባል ስትሆኑ PLAY ስትሉት ደግሞ ሳንቲም መስራት ትችላላችሁ አስር ጊዜ በመነካካት ፣ እኛ በሌለን ጊዜ እየነካ የሚሰራ ሮቦት AutoBot በመግዛት ፣ ጓደኞቻችንን በመጋበዝ ብዙ የዲጂታል ሳንቲሞችን መሰብሰብ እንችላለን። በቀሪ አራት ቀን ውስጥ ሙሉበሙሉ ሳንቲሙ ለገበያ የሚለቀቅ ሲሆን አሁን በመቶ ዶላሮች እየተሸጠ ይገኛል። ቀላል ነው መነካካት ብዙዙዙዙዙ የሰበሰበ የሚሰጠውን ያገኛል። ሊንኩን በመጫን ወደ NOTCOIN የዲጂታል ሳንቲም መሰብሰቢያ መግባት ትችላላቹ PLAY!!!!

© ፕሮፌሰር ሄኖክ አረጋ

👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/notcoin_bot?start=r_578988_34776695
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝




በኦሮሚያ ክልል መሬት ያልወሰዱ መምህራን የመኖሪያ ቤት የሚሰሩበት መሬት እንዲሰጣቸው ታዘዘ

በኦሮሚያ ክትል የመኖሪያ ቤት የሚሰሩበት መሬት ላልወሰዱ የክልሉ መምህራን ቦታ እንዲሰጣቸው የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ትእዛዝ መስጠታቸውን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

የክልሉ የትምህርት ቢሮ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት አድርጎ 8 የውሳኔ ሀሳቦችን ያስተላለፈ ሲሆን ከ8ቱ ነጥቦች አንዱ በከተማ ቤት መስሪያ ቦታ ላልወሰዱ መምህራን በአስቸኳይ ሊሰጣቸው ይገባል የሚል እንደሆነ ተጠቅሷል።

ከዚህ ቀደም መምህራኑ የቤት መስሪያ ቦታ እንዲሰጣቸው መመሪያ ወጥቶ እንደነበር የተጠቀሰ ሲሆን ከቆይታ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች እገዳ ተጥሎ እንደነበርና በክልሉ ት/ት ቢሮ ጥያቄ መሰረት ዳግም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ለመምህራኑ እንዲሰጣቸው ትእዛዝ መሰጠቱ ተጠቁሟል። ጉዳዩም ተፈፃሚ እንዲሆን የኦሮሚያ መሬት ቢሮ ለተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ትዕዛዝ መስጠቱም ተገልጿል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


👆Woooow 🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉

በ "ኢትዮ-ዩኒቨርስቲ ቲቶሪያል በመማር ሁሉንም ውጤቶች መስራት ችሏል🥇🥇

የተላከልን ሙሉ ሀሳቡ👇👇

"በእናንተ ከተማረኩት ከ4 ኮርሶች መሀከል maths,psycho እና logic (A) አምጥቼ physics ደግሞ (A+) ሰላመጣው ስለእናንተ ብርቱ እገዛ በጣም thanks ለማለት ወዳለው!! 10Q 🤗❤️ Eyob እባላለሁ ከWerabe University!"

እኛም እናመሰግናለን 👏👏👏 ሌሎቻችሁም አሪፍ ውጤት እንደሰራችሁ እናምናለን ።

👉ቀጣይ 2nd ሴሚስተር ላይ አንዳንድ ቲቶሪያሎችን ለመስጠት እያመቻቸን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን ።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በ Post Basic Nursing ለመማር የመግቢያ ፈተና ያለፋችሁ አመልካቾች ምዝገባ መጋቢት 25 እና 26/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ግቢ

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐
🏁🏁🏁☑️⭐⭐📱🏁🏁🏁


🏁StoreX Dropshipping☑️                                                                                                                                                                            🎁🔥 Dropshipping ከእቃ አቅራቢ ምንም አይነት እቃ ሳይከፍሉና ሳይረከቡ ከራሱ ከአቅራቢው እጅ ላይ ለተጠቃሚው መሸጥ ሲሆን አየር በአየር እንደሚባለው የእቃው አቅራቢ ለገዢው እቃውን ሲሰጥ ድሮፕሺፐሩ የራሱን ትርፍ ይዞ ለአቅራቢው የእቃውን ዋጋ የሚከፍልበት ቢዝነስ ነው‼️🎺

🎁🔥Dropshipping የትም ቦታ ሆነው በስልክ ወይም በኮምፒውተር መስራት ስለሚቻል የቦታ እና የጊዜ ነጻነት አለው‼️🎺

🎁🔥ታዲያ ይህን ወጪ ሳይሆን ወቅቱን የዋጀ እውቀት የሚጠይቅ ስራ ከቤትዎ ሆነው በአንድ ወር የኦንላይን ስልጠና ማስተር ማድረግ
ይችላሉ
‼️🎺

🎁 🔥Store X ስልጠናውን live በቀላል አማርኛ ልምድ ባላቸው ድሮፕሺፐሮች  ስለሚሰጥ ያልገባችሁን ለመጠየቅና ለመረዳት ተመራጭ ያደርገዋል‼️🎺


🎁🔥በዋናነት dropshipping አሜሪካ ገበያ ላይ እንደመሰራቱ ገቢው በዶላር ሲሆን ኮርሱ ከመጠናቀቁ በፊት ስራ ስለምናስጀምሮት ገቢዎ በዶላር ይቀየራል‼️🎺


🎁🔥በተጨማሪም የስልጠናው ሰአት ከስራም ሆነ ከትምህርት በኋላ ስለሆነ በጣም ምቹ ነዉ። ምናልባት በአጋጣሚ ክላስ ቢያመልጣቹ እንኳን ቀጥታ ስርጭቱ record ተደርጎ ስለሚሰጥ ምንም የሚያልፋቹ ነገር አይኖርም‼️🎺

🎁🔥 ለስራው አስፈላጊ የሆነውን
MasterCard እና PayPal ያለምንም ተጨማሪ  ወጪ በነፃ ይሰጦታል ያውም ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኖትን ደብቀው Risk ውስጥ ሳይገቡ‼️🎺

🎁🔥በየስልጠናው መሀል አክቲቪቲ ሲሰራ ደግሞ Give away አለው‼️🎺

🎁🔥 ከሁሉም በላይ የ StoreX ቤተሰብ በመሆኖ ብቻ Lifetime Support ያገኛሉ‼️🎺

🎁🔥በዝግጅታችን እና በአገልግሎታችን ጥራት ስለምንተማመን ኮርሱ መጠናቀቅ ካለበት ጊዜ ሶስት ቀን ካለፈው የከፈሉትን ብር ማስመለስ ይችላሉ‼️ 🎺


🎁🔥 አንድ ወር ይረዝምብኛል የተወሰነ እውቀቱ አለኝ የምትሉ ሰዎች በጠየቃቹን መሰረት የሶስት ቀን የ15 ሰአት  PREMIUM CLASS ማለትም Niche, Target market, MasterCard, Store building, Payment integration, Suppliers, Product listing and Organic traffic ሙሉ ስልጠናውን በአማርኛ መውሰድ የምትችሉበትን አማራጭ  አዘጋጅተናል‼️🎺
                                                                                                                                                                         
ለጥራት ሲባል ያዘጋጀነው ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ‼️

🎁🔥የ30% ታላቅ ቅናሽ እስከ መጋቢት 15 ለሚመዝገቡ ብቻ                                                                                                                   👉Join us
                  
        በዚህ ሊንክ

   👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

      @StoreX_dropshipping ☑️

      @StoreX_dropshipping ☑️
    
     👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

     
StoreX ‼️
Let's find your store's X-factor with us‼️

🎺🔥☑️☑️☑️⭐📱⭐🔥🎺
⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐


ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደቡ መደበኛ እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹን ተቀብሎ ለማስተማር ለመጋቢት 16 እና 17/2016 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝


ቅመም Premium keyboard.apk
3.0Мб
የኢትዮጵያ AI ጠበብቶች ሀገር በቀል የሆነ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በመጠቀም ድንቅ የተባለ መተግበሪይያ ሰሩ።

መተግበሪይው እንግሊዘኛ ለመፃፍ grammar ትክክል ነው አይደለም ብሎ መጨነቅ ያስቀረ ነው የተባለለት ነው ከዛም በተጨማሪ አማርኛ በእንግሊዘኛ መጻፍ የሚያስችል ነው።

አገልግሎቱን ለማግኘት ከነጻ የሙከራ ጊዜ በሁዋላ ክፍያ እንደሚኖረው የድርጅቱ ሀላፊ ተናግረዋል።


Remote job opportunities await you! Earn in USD 💵💵💵, gain valuable experience, and enjoy the flexibility of working from home. Don't miss out on this chance to kickstart your career. Register now at www.CDIWork.com

Join our telegram group for more updates👇🏻
https://t.me/CDIHub


በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተፈጠረው ችግር ገንዘብ የወሰዱ 9 ሺ 2 መቶ 81 ግለሰቦች በፈቃደኝነት መልሰዋል ተባለ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ በሂደቱ ውስጥ የተሳተፉ ግለሰቦችን ሂሳብ ልየታ ተከናውኗል የተባለ ሲሆን በዚህም 15 ሺህ 8 ያህል ሂሳብ ቁጥሮች መገኘታቸውን ባንኩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል ።

በዚህም ጠቅላላ በተፈጠረው ችግር ያላግባብ የተወሰደ ገንዘብ መጠን በ25 ሺህ 716 ደንበኞች 801 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑን የባንኩ ፕሬዝዳንት አ/ቶ አቤ ሳኖ በዛሬው መግለጫቸው ተናግረዋል።

ሆኖም በመጀመሪያው ቀን በተደረገ ጥረት ከ10 ሺህ 727 በአካውንታቸው ውስጥ በቂ ገንዘብ ከነበራቸው ደንበኞች 44 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ተሰብስቧል ተብሏል ። ጥረቱ ቀጥሎ በቀጣይ ቀናት ከ15 ሺህ 8 በአካውንታቸው ውስጥ ያለው ገንዘብ በቂ ባይሆንም የነበረን ገንዘብ በማካካስ 205 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር መሰብሰብ ተችሏል ተብሏል ።

በተለይም  ባንኩ ባቀረበው ጥሪ መሠረት 9 ሺ 2 መቶ 81 ያህል ግለሰቦች በፈቃደኝነት የወሰዱትን 223 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር መሉ በሙሉ መመለሳቸው ተገልጿል ። እንዲሁም በጉዳዩ ላይ ተሳትፎ የነበራቸው 5 ሺ 1 መቶ 60 ያህል ግለሰቦች ከወሰዱት ገንዘብ በፈቃደኝነት ሙሉ በሙሉ ባይሆንም በከፊል 149 ሚሊዮን ብር መልሰዋል ተብሏል ።

በአጠቃላይ በተደረገው ጥረት እስከ መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ባለ ሪፖርት መሠረት ከ622 ነጥብ 9 ወይንም 78 በመቶ ያክሉን ገንዘብ ወደ ባንኩ ተመላሽ መደረጉ ተገልጿል ። ነገር ግን ቀሪ 567 ግለሰቦች ያላግባብ ከወሰዱት 9 ሚሊዮን 838 ሺህ 329 ብር ውስጥ እስከ አሁን ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ወደ ባንኩ ቀርበው እንዳልፈፀሙ አ/ቶ አቤ ተናግረዋል ።

ስለሆነም ባንኩ ባስቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ በፈቃደኝነት ምላሽ ያልሰጡ ግለሰቦችን በተመለከተ በጉዳዩ የተሳተፉ ግለሰቦችን ማንነት የሚገልፅ ማስታወቂያዎችን ፎቶግራፍን ጨምሮ በተመረጡ መገናኛ ብዙሃን ይፉ ይደረጋሉ ተብሏል። ይኸውም እስከ ሚቀጥለው ቅዳሜ ድረስ ተግባራዊ ከተደረገ በኋላ ደግሞ በህግ አግባብ ለመጠየቅ እንደሚሰራ ተገልጿል ።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Показано 20 последних публикаций.