በአዲስ አበባ 150 የኤሌክትሪክ አነስተኛ ተሽከርካሪዎች ርክክብ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየደረጃዉ ለሚገኙ ተቋማት የሚያገለግሉ 150 የኤሌክትሪክ አነስተኛ ተሽከርካሪዎች (ሚኒባስ) ርክክብ አከናወነ።
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎቹ ለ11ዱ ክፍለከተሞች እና ለማዕከል ተቋማት የተሰጡ ናቸው ተብሏል።የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎቹን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ ለህዝብ አገልግሎት ለሚሰጡ ተቋማት ተሽከርካሪዎችን መግዛት ያስፈለገበት…
https://www.fanabc.com/archives/242973