📚#የሀዲስ_ትምህርት
📖الحديث الحادي والأربون
عن أبي محمد عبد الله بن عمرو بن العاص رضي الله عنهما قال: قال رسول اللهﷺ: «لا يؤمن أحدكم حتى يكون هواه تبعا لما جئت به.»حديث حسن صحيح، رويناه في كتاب: الحجة بإسناد صحيح
📗ሐዲስ ቁጥር 41
አቡ ሙሐመድ ዐብዲላህ ኢብኑ ዓምር ኢብኑል ዓስ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና እንዲህ ብለዋል; የአላህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል; «አንዳችሁ ስሜቱ እኔ ለመጣሁበት ነገር ተከታይ እስካልሆነ ድረስ አላመነም።»
ሐዲሡ ሀሠንም ሶሂህም ነው፥ አል ሁጀህ ላይ ሶሂህ በሆነ ሰነድ ዘግበነዋል።
📌ማስታወሻ
አላመነም ሲባል፦ ኢማኑ አይሟላም ይጎላል(ይቀንሳል) ለማለት ነው
📎ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍መልእክተኛው ይዘውት ለመጡት ነገር ተከታይ መሆን ግዴታ መሆኑን
📍መልእክተኛው ይዘውት የመጡትን ነገር መቃረን ሐራም መሆኑን እና ኢማንን እንደሚያጎድል
📍ኢማን የተሟላ የሚሆነው ነቢዩን በመከተል መሆኑን
📍ኢማን እንደሚጨምርና እንደሚቀንስ
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ማክሰኞ | ታህሳስ 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ
📖الحديث الحادي والأربون
عن أبي محمد عبد الله بن عمرو بن العاص رضي الله عنهما قال: قال رسول اللهﷺ: «لا يؤمن أحدكم حتى يكون هواه تبعا لما جئت به.»حديث حسن صحيح، رويناه في كتاب: الحجة بإسناد صحيح
📗ሐዲስ ቁጥር 41
አቡ ሙሐመድ ዐብዲላህ ኢብኑ ዓምር ኢብኑል ዓስ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና እንዲህ ብለዋል; የአላህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ ብለዋል; «አንዳችሁ ስሜቱ እኔ ለመጣሁበት ነገር ተከታይ እስካልሆነ ድረስ አላመነም።»
ሐዲሡ ሀሠንም ሶሂህም ነው፥ አል ሁጀህ ላይ ሶሂህ በሆነ ሰነድ ዘግበነዋል።
📌ማስታወሻ
አላመነም ሲባል፦ ኢማኑ አይሟላም ይጎላል(ይቀንሳል) ለማለት ነው
📎ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍መልእክተኛው ይዘውት ለመጡት ነገር ተከታይ መሆን ግዴታ መሆኑን
📍መልእክተኛው ይዘውት የመጡትን ነገር መቃረን ሐራም መሆኑን እና ኢማንን እንደሚያጎድል
📍ኢማን የተሟላ የሚሆነው ነቢዩን በመከተል መሆኑን
📍ኢማን እንደሚጨምርና እንደሚቀንስ
والله أعلم
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ማክሰኞ | ታህሳስ 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ