ሁሌ አርሰናል


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Эзотерика


ሁሌ አርሰናል !
➺ ይህ ቻናል ስለ ዉዱ ክለባችን አርሰናል 24ሰዓት ትኩረቱን ሰቶ ይዘግባል ።
➺ የዝውውር ዜና ፣ የጨዋታ ዳሰሳዎች ፣ ቁጥራዊ መረጃዎችን ፣ ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት ከቪድዮ ጋር መከታተል ይችላሉ !
ሃሳብ አስተያየት ካሎት @EASYBOY1996

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Эзотерика
Статистика
Фильтр публикаций


ቻምፒዮንስ ሊግ በX ገፃቸው 📸

📍PSV Stadion

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


UCL NIGHT🍿

ታላቁ ክለባችን ከአስከፊው የሮብለታው ምሽት እና ከልብ ሰባሪው ሳምንት በኋላ ዛሬ በታላቁ ቻምፒዮንስ ሊግ ምሽት ወደ ኔዘርላድ አቅንቶ የደቹን ክለብ ፒዬስቪ ሃይንዶቨንን ይገጥማል።

ፔስቪ Vs አርሰናል

ዛሬ ሮብ 5:00

ዳኛ:ስላቭኮ ቪንቺች

ሜዳ:ፊሊፕስ ስታዲዮን

የጉዳት ዜና
ግምታዊ አሰላለፍ
እውነታዎች
የአሰልጣኞች አስተያየት

የጉዳት ዜና

-በክለባችን በኩል ሳካ ና ማርቲኔሊ ለመመለስ እየተቃረቡ ሲሆን ለዛሬው ጨዋታ ግን አይደርሱም


ቶሚያሱ ጄሱስ ሀቨርትዝ ከውድድር አመቱ ወጪ ናቸው

-በተጋጣሚ በኩል ባራክታርቪክ:ደስት:ፎፋና:ፔፒ:ቲልማን በጉዳት ምክንያት ከዛሬው ጨዋታ ውጪ ናቸው

ግምታዊ አሰላለፍ

-አርሰናል:-ራያ ቲምበር ሳሊባ ጋብሬል ስኬሊ ፓርቴ ራይስ ኦዴጋርድ ዋኔሪ ሜሬኖ ትሮሳርድ

-ፔስቪ:-ቤኒቴዝ ሌድዝማ ፍላሚንጎ ቦስካግሊ ማውሮ ቬርማን ሹተን ሲያባሪ ፔሬሲክ ዲጆንግ ላንግ

እውነታዎች


-ባለፉት 10 የእርስ በርስ ግንኙነት አርሰናል 4 አሸንፎ የበላይ ሲሆን ፔስቪ 2 ሲያሸንፍ በቀረው አራት ጨዋታ አቻ ተለያይተዋል።

-ፔስቪ ከእንግሊዝ ክለቦች ጋር በሜዳው ጥሩ የሚባል ሪኮርድ ሲኖረው 8 አሸንፎ 7 አቻ ተለያይቶ በስድስቱ ተረቷል።

-በአንፃሩ አርሰናል ከደች ክለቦች ጋር ወደ ኔዘርላንድ አቅንቶ አመርቂ ሚባል ታሪክ የለውም 3 አሸንፎ 3 ተሸንፎ 4ቱን በአቻ ውጤት ደምድሟል።

-ፔስቪ ያለፉትን 8 ጨዋታዎች ሁለቱን ብቻ ነው ማሸነፍ የቻሉት በተመሳሳይ አርሰናልም ያለፊትን ሁለት ጨዋታዎች ሳያሸንፍ ቀርቶ ከሊጉ የዋንጫ ፉክክር ርቋል።

የአስልጣኞች አስተያየት

🗣አርቴታ:- እነሱ ጁቨንቱስን አሸነፈው ነው የመጡት ስለዚህ ቀላል ተጋጣሚ አደሉም እኛ አሁን ስላሉበት አቋም አናስብም እግርኳስ ይቀያየራል እኛ ምናየው የነሱ ደካማ ጎን ምንድነው ከእኛ ሚጠበቀውስ እንዴ ይጫወታሉ ሚለውን ነው ለማሸነፍ እሱ ነው ሚያስፈልገን።

🗣ፒተር ቦዝ:-ባለፈው በኤምሬትስ 4:0 ከተሸነፍን በኋላ በአርሰናል ተከላካዮች ጥንካሬ ተደንቂያለሁ አንዴም እንኳን ጎላቸው ጋር አላስደረሱንም።

የሊጉ የዋንጫ ፉክክር አሁን ያበቃለት ጉዳይ ነው ያለን ትልቅ የዋንጫ ተስፋ ይሄ ነው ስለዚህ መጠንከር አለብን

የጨዋታ ቅድመ ዳሰሳውን እኔ ኤርሚ  ( @Badcaptiion ) ነበርኩ ያቀረብኩላችሁ መልካም ቀን !

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH




የጨዋታ ቀን ! #UCL

ፒኤስቪ ከ አርሰናል

የጨዋታ ቀን | ዛሬ ምሽት 05:00

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


ታማኝ የሚባሉ የጀርመን ሚዲያዎች ይህ ድንቅ ተጫዋች ወደ አርሰናል እንደሚመጣ እየዘገቡ ይገኛሉ።በዚህ የውድድር ዘመን ማብቂያ ኮንትራቱ ይጠናቀቃል።

ወደ ባርሴሎና የመሄድ ትልቅ ፍላጎት አለው።በሀንሲ ፍሊክ ስር መጫወት እንደሚፈልግ ማሳወቁ ይታወቃል።ነገር ግን ባርሳ አሁን ካለበት የፋይናንስ ቀውስ አንፃር የኪሚችን ከፍተኛ ደሞዝ ለመሸፈን ስለሚቸገር ከባርሴሎና ውጪ ደግሞ ሁነኛ የልጁ ፈላጊ አርሰናል በመሆኑ ነው ጆሹዋ እና መድፈኞቹ የሚገናኙበት እድል የሰፋው።

ባየርን ጠቀም ያለ ደሞዝ በማቅረብ ኪሚችን በአሊያንዝ አሬና ለማቆየት እንዳሰበ ቢነገርም ተጫዋቹ በባየርን መቆየት እንደማይፈልግ አሳውቋል ነው የተባለው።ከሚዩኒክ የመልቀቅ እድሉ እጅግ የሰፋው ጀርመናዊው ኮኮብ መዳረሻው ኤሚሬትስ እንደሆነ የሀገሪቱ ግዙፍ ሚድያዎች መረጃ እያወጡ ይገኛሉ።

ወደክለባችን ከመጣ እጅግ ምርጥ ዝውውር ነው የሚሆነው።ምክንያቱም የሚመጣው በነፃ በመሆኑ የዝውውር ወጪ አይኖርም።ምናልባት የደሞዙ ጉዳይ ነው ሊያሳስብ የሚችለው።እዚህ ላይ ጥሩ ድርድር ማድረግ የግድ ይላል።

ኪሚች 30ኛ አመቱ ላይ የሚገኝ ተጫዋች ሲሆን በተለያዩ ቦታዎች ላይ መጫወት ይችላል።የቀኝ መስመር ተከላካይ ፣ የተከላካይ አማካይ እና የቀኝ 8 ቁጥር ሆኖ በብቃት መጫወት ይችላል።ልምዱ አሁን ባለው የአርሰናል ቡድን ውስጥ በጣም አስፈላጊ ነው።የዋንጫ ሜንታሊቲ ያለው ተጫዋች በመሆኑ በቀጣይ አመታት ላይ አርሰናል ወሳኝ ምዕራፎች ላይ ከተገኘ እንደ ኪሚች አይነት ሰው አስፈላጊ ነው።በማጥቃቱም በመከላከሉም ጥሩ አቅም አለው።መሪ ነው።እድሎችን ይፈጥራል።ከኳስ ጋር እና ያለኳስ የሚደረጉ ታክቲካል እንቅስቃሴዎች ላይ Leader ይሆናል።ታታሪ ነው።ከጉዳት እራሱን ጠብቆ ለረጅም ጊዜያት ማገልገል ይችላል።በአጠቃላይ ከመጣ ትልቅ ሲሳይ ነው።

@HULE_ARSENAL_ETH


አርቴታ ስለ ፔስቪ አሁናዊ አቋም

ሊግህ ላይ ምንም ይሁን ምን እዚህ (ቻምፒዮንስ ሊግ)ስቴጅ ላይ ስተመጣ የተለየ ነው የተለየ ድባብ እና የተለየ ሀይል ነው ያለው።

@HULE_ARSENAL_ETH


ኦሌክሳንደር ዚንቼንኮ ነገ በጨዋታው ላይ የሚሰለፍ ከሆነ የቀድሞ ቡድኑን የሚገጥም ይሆናል።


ተወዳጅ ቻምፒዮንስ ሊግ ነገ ይመለሳል ተናፋቂው ክለባችን ነገ 5 ሰአት ይጫወታል

@HULE_ARSENAL_ETH


የ22 አመቱ ሚካ ቤሬዝ(የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች ) በጥር የዝውውር መስኮት በ13 ሚሊዮን ፓውንድ ሞናኮን ከተቀላቀለ በኋላ በ ሶስት ተከታታይ የሜዳ ጨዋታዎች ላይ ሀትሪክ መስራት ችሏል።

መልሰን ማምጣት ያለብን ይመስላችኋል??


በ60 ሚሊዮን ፓውንድ የተገዛው ካይ ሀቨርትዝ በሁለት ሲዝን 47የጎል አስተዋፅኦ አድርጓል በአንፃሩ በ75 ሚሊዮን የተገዛው ራስመስ ሆይሉን በሁለት ሲዝን 17 የጎል አስተዋፅኦ አድርጓል

ሚገርመው ሚወራው ስለ አንዱ ደካማነት ነው

King kai👑

@HULE_ARSENAL_ETH

4k 0 6 34 132

ሚኬል አርቴታ

🗣 "ሁለት ጨዋታ አለ እሱን በደንብ እናውቃለን ። ጨዋታውን ለመቆጣጠር እና የተሻለ ውጤት ይዞ ለመውጣት በአላማ ነው ምንጫወተው ።"

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


አንድሬ ቤርታ ለአርሰናል ቅድሚያ ይስጣል በሁለቱም በኩል ስምምነት እንደሚፈፁም እምነት አላቸው

Fabrizio romano

@HULE_ARSENAL_ETH


የቼልሲው ሌጀንድ ኤዲን ሀዛርድና የክለባችን የቀድሞ ኮከብ አሌክሲስ ሳንቼዝ በምርጥ አመታቸው ያላቸው ቁጥር ይሔን ይመስላል ።

Alexis💫


በአሁኑ ሰአት የክለባችን የቻምፒየንስ ሊግ ንፃሬ ይህን ይመስላል።[via opta]


አንድሪያ በርታ ከፈፀሟቸው ምርጥ ዝውውሮች ውስጥ ጥቂቶቹ

ግሪዝማንን በ30ሚሊዮን ገዝተው 120 ለባርሳ ሸጡ ድጋሜ በ20 ሚሊዮን ገዙት

@HULE_ARSENAL_ETH


ማይልስ ሊዊስ ስኬሊ በፕሪምየር ሊጉ ከየትኛውም የፕሪምየር ሊግ ፉልባኮች በበለጠ የመሬት ላይ ፍልሚያዎች (Ground duels) የማሸነፍ ከፍተኛ ንፃሬ አለው ። (74.2%) 💪🔴⚪️

[WhoScored]

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


ቫቢዮ ቪየራ ባለፉት 4 ጨዋታዎች 2 ጎሎችን ሲያስቆጥር 2 አሲስቶችን ደግሞ ማድረግ ችሏል።

ተጫዋቹ በሚቀጥለው የውድድር አመት በሚኬል አርቴታ ስር እድል ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል።

share"@HULE_ARSENAL_ETH


ጉዞ ወደ ኔዘርላንድ ✈️🇳🇱

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


🚨 አዲሱን ስፖርቲንግ ዳይሬክተር አንድሬ በርታን በቅርቡ ይቀጥራሉ ተብለው ሚጠበቁት አርሰናሎች በመጪው ሳምንታት ለሊሉ የአጥቂ መስመር ተጫዋች ጆናታን ዴቪድ ጥያቄ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል!

[sachatavolieri]

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH


ስለ አንድሬ ቤርታ ከቲውተር
በ 2013 አትሌትኮ ማድሪድ አጥቂ ያስፈልገው ነበር , ከዛም ቪላን ከባርሴሎና አስፈረመ:2014 የሊጉን ዋንጫ አሳኩ።

በ 2020 አትሌትኮ ማድሪድ አጥቂ ያስፈልገው ነበር , ከዛም ሱዋሬዝን ከባርሴሎና አስፈረመ:2021 የሊጉን ዋንጫ አሳኩ።

2025 አርሰናል አጥቂ ያስፈልገዋል: 2026 ምን ይፈጠር ይሆን?
ሀሳባችሁን አስቀምጡ👇👇

@HULE_ARSENAL_ETH
@HULE_ARSENAL_ETH

Показано 20 последних публикаций.