TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
GramAds: реклама в Telegram. $1.5 cpm
Биржа рекламы: быстрая модерация, высокие конверсии
Запустить рекламу
реклама
Гениальные трюки бизнеса
Маркетинговые стратегии, которые работают!
Узнать больше
реклама
Solo - путешествие!
Другая Турция. Ночью пришел дикобраз. Прошел 700км+
Подписывайся
реклама
Статистика
Избранное
Injibara University
@injiuniversity
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Образование
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Март 2025
Февраль 2025
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
Injibara University
11 Mar, 08:50
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ማስታወቂያ
ጉዳዩ፡- የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና ቀንን
ስለማሳወቅ
በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ ተጠናቅቋል፡፡ በዚሁ መሰረት ለመፈተን ያመለከታችሁ አመልካቾች ፈተናው የሚሰጠው ዓርብ መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በምትመደቡበት የፈተና ማዕከላት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከል በምትሄዱበት ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
2. ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከመጀመሩ 3 ደቂቃ በፊት በፈተና ማዕከል መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
3. የሞባይል ስልክ ይዞ በፈተና ማዕከል መገኘት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
4. የፈተና ማዕከላት ምደባ በምዝገባ ፕላትፎርም የሚገለጽ ይሆናል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
2k
0
10
Injibara University
10 Mar, 16:47
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የአጠቃላይ ዩኒቨርስቲዎች ማህበር ምሥረታ የመክፈቻ ጉባዔ በዛሬው እለት በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተጀመረ።
-------
የማህበሩ መክፈቻ ስነስርዓት ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን የአጠቃላይ ዘርፍ ዩኒቨርሲቲዎች እየተሳተፉበት ይገኛሉ።
በኢትዮጵያ ያሉ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ባላቸው የትኩረት መስክ ልየታ (differentiation ) መሠረት በአራት ምድብ የተመደቡ ሲሆን ከምድቦች አንዱ የአጠቃላይ ዩኒቨርስቲዎች (comprhensi ve) ነው።
በዚህ ምድብ 21 ዩኒቨርስቲዎች የታቀፉ ሲሆን እንጅባራ ዩኒቨርሲቲም ከአጠቃላይ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ሲሆን ዩኒቨርስቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮ አንፃር በየጊዜው እየተገናኙ በጋራ ጉዳዮች ላይ ለመምከር እና ሀሳብ ለመለዋወጥ በዛሬው ዕለት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማህበሩን በይፋ መስርተዋል።
በዚህ ምስረታ እንጅባራ፣ መደወላቡ፣ መቱ፣ ጋምቤላ፣ ራያ፣ ደብረ ታቦር ፣ ቦረና ፣ ዋቻሞ ፣ ሚዛን ቴፒ ፣ ቡሌ ሆራ፣ ጅንካ፣ ሰላሌ፣ ወራቤ፣ ደምቢ ዶሎ ፣ ደባርቅ ፣ ቦንጋ ፣ አዲግራት ፣ መቅደላ አምባ ፣ ወልድያ የማህበሩ አባል ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸው ተገልጿል።
ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የአጠቃላይ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር ምስረታ የአስተዳደርና ልማት ም/ ፕሬዚዳንት የሆኑት ወሀቤ ብርሃን ( ዶ/ር ) እንጅባራ ዩኒቨርሲቲን በመወከል እየተሳተፉ ይገኛሉ።
መጋቢት 1/2017 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
3.5k
0
2
Injibara University
10 Mar, 14:44
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ለትራፊክ ፖሊሶች፣ለመንገድ ደህንነት ባለሙያዎች፣ለሹፈሮች እና ለመንጃ ፈቃድ ትምህርት ቤት ማሰልጠኛ ተቋማት ባለቤቶች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡
የካቲት 1/2017 ዓ.ም፤እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከእንጅባራ ከተማ ለተውጣጡ
ለትራፊክ ፖሊሶች፣ለተማሪዎች፣ለመንገድ ደህንነት ባለሙያዎች፣ለሹፈሮች እና ለመንጃ ፈቃድ ትምህርት ቤት ማሰልጠኛ ተቋማት ባለቤቶች ‘‘የመንገድ ትራፊክ አደጋ በማህበረሰቡ ላይ የሚያደርሰውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ስነ-ልቦናዊ እና ሰብዓዊ ቀውስ መቀነስ” በሚል ርዕስ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት ተጀምሯል፡፡
ስልጠናውን ያስጀመሩት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዲን የሽዋስ ፈንታሁን እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በመማር ማስተማር፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ሰፊ ስራ እየሰራ እንዲሚገኝ አውስተው ይህ ስልጠና በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት አማካኝነት መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ አክለውም የመንገድ ትራፊክ አደጋ በሀገራችን በርካታ ማህበራዊ ቀውሶችን እያደረሰ በመሆኑ ይህን ለመከላከል ሁሉም አካላት የድርሻቸውን አንዲወጡ ለማስቻል የሚያግዝ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ስልጠናውን የሚሠጡት ከዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ትምህርት ክፍሎች የተውጣጡ መ/ር ወበቴ ልመንህ፣ መ/ር እንደገና አማረ፣ መ/ር ዳዊት ጥላሁን፣ መ/ር አበባው የኔነህ እና መ/ር አበራ የኔው ሲሆኑ ስልጠናው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚሰጥ ይሆናል።
3.3k
0
0
Injibara University
10 Mar, 11:10
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
Electronic learning Management system (e-LMS) ዙሪያ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡
----
መጋቢት 1/2017ዓ.ም፤እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ኢ-ለርኒንግ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ከአይ.ሲ.ቲ ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር የ Electronic learning Management System (e-LMS) ለዩኒቨርሲቲው መምህራን ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡
ስልጠናውን ያስጀመሩት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ኢ-ለርኒንግ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ይርጋ ያየህ(ዶ/ር) እንደገለጹት ስልጠናው በዋናነት የዩኒቨርሲቲው መምህራን በዲጅታል ትምህርት ዘርፍ የተሻለ ዕውቀት እንዲይዙ ለማደረግ በ3ዙር የሚሰጥ ስልጠና መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ዳይሬክተሩ አያይዘውም በመጀመሪያው ዙር the Nature of Online Learning, introducing Injibara University’s e-LMS, Introduction about e-learning program/courses, creating Learning Contents and design activities በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ የጽንሰ ሀሳብ እና የተግባር ስልጠናዎች እንደሚሰጡም ተናግረዋል፡፡
ስልጠናውን የሚሠጡት መምህር ይርጋ ያየህ(ዶ/ር)፣ መምህር ባንታለም ደርሰህ(ዶ/ር)፣ መምህር ዘለቀ ወርቅነህ(ረ/ፕሮፌሰር) እና አዱኛ አለበል ሲሆኑ ከሁሉም ኮሌጆች ለተውጣጡ መምህራን ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት ይሰጣል፡፡
3.9k
0
4
Injibara University
10 Mar, 08:14
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
4.2k
0
1
Показано
5
последних публикаций.
Показать больше
15 138
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
"ስነ ምግባር፣ ሙስናና መከላከያ መንገዶቹ" በሚል ርዕስ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሠጠ፡፡ ---- የካቲት 10/2017ዓ.ም፤እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የእ...
"ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል ” በሚል መሪ ቃል የዓድዋ ድል በዓል በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ፡፡ ---- የካቲት 21/2017ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲ...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ታሪካዊ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ አሜሪካን ሀገር ኬንታኪ ስቴት (Kentuck...
የሀዘን መግለጫ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የነበረው ተማሪ ሞላልኝ ልንገረው ባደረበት ህመም ምክንያት ወደቤተሰቦቹ ...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከቻግኒ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ----- የመግባቢያ ስምምነት ሰነዱ ሁለቱ ተቋማት በጋ...