H̲a̲l̲a̲l̲ ̲l̲i̲v̲i̲n̲g̲ ̲ᶠᵒʰᵃᵐ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Психология


...................꧁﷽꧂.....................

ኢስላማዊ_መረጃዎች
ኢስላማዊ_ታሪኮች
አጫጭር_ዳዕዋዎች እና
የተለያዩ_ሀዲሶችን_ያገኛሉ
አዝናኝ ቀልዶች ☺️
owner 👉 #HAMZA (FOHAM)
ለማንኛውም አስታየት @foham2 አናግሩኝ
ከተሳሳትኩም አርሙኝ✌️ @foham2

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Психология
Статистика
Фильтр публикаций


ጓደኛቹን ምረጡ
{ یَـٰوَیۡلَتَىٰ لَیۡتَنِی لَمۡ أَتَّخِذۡ فُلَانًا خَلِیلࣰا }
[Surah Al-Furqān: 28]እንዳትሉ

አቡጣሊብ ሸሃዳ መያዝን ሼም ያስያዘው በዙርያው ያሉ ጓደኞቹ ናቸው
የዘላለም የማይቋረጥ ቅጣት የሚያስቀጣ ጓደኛ ቀንሱ 🙌


ተጀመረ 👆👆


Репост из: "زاد المعاد" ዛዱልመዓድ- የነገው ስንቅ
ልዩ የትምህርትና ስልጠና መድረክ
(ሁለተኛ ዙር )

# የተከበራችሁ የአላህ ባሮች ዛዱል-መዓድ ኢስላማዊ ማዕከል በአላህ ፈቃድ የረመዳን ምሽት ሰላትን ምክንያት በማድረግ በፉሪ በድር መስጅድ ውስጥ ልዩ የግማሽ ቀን የሰላት አሰጋገድ ስልጠና (ኮርስ) በኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም ለመስጠት ተዘጋጅቷል።

# የስልጠናው/ የትምህርቱ ዋና ዓላማ

ለሁሉም ሰጋጆች ትክክለኛውን (የነቢዩ ሙሐመድን ﷺ) አሰጋገድ በቃልና በምስል መግለጽና ማብራራት ሲሆን፤
መድረኩ ላይ ከሰፊው ህዝብ በተጨማሪ ጀማሪና በቂ የሸሪዓህ እውቀት የሌላቸው በአዲስ አበባና በዙሪያዋ እንዲሁም በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኙ የመስጂድ ኢማሞች፣ ሙአዚኖች እና የተራዊሕና የተሃጁድ አሰጋጆች፣ እንዲሁም የተራዊሕ አሰጋጅን የመከታተልና የማረም ኀላፊነት ያለባቸው አካላት ቢሳተፉ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይታሰባል።

# ባጠቃላይ፥ ማንኛውም ትክክለኛውን (የነቢዩን ﷺ) የሰላት አሰጋገድ ከተያያዥ ህግጋት ጋር ማወቅ የሚፈልግ ሰው በሙሉ ፕሮግራሙ ላይ እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።

በእለቱ እንደ መነሻ የኢማም ኢብኑ ባዝን ሲፈቱ ሰላት አን-ነቢይ
صفة صلاة النبي صلى اللہ عليہ وسلم
የሚለውን መጽሐፍ እንጠቀማለን፤ ማንበብ ለሚችሉ የኪታቡ ፒዲኤፍ ከዚህ ማስታወቂያ ጋር ተያይዞ ተለቋልና ፕሪንት አድርጎ በመያዝ መከታተል ይቻላል።
የኪታቡ pdf- https://tinyurl.com/bdfkp7mh

#የስልጠናው ቀንና ሰዓት:   የፊታችን እሁድ ረመዳን 9- 1446 ዓ.ሂ /የካቲት 30/ 2017ዓ.ል
⏱ ከጠዋቱ   3:00  -  ዙህር   ሰላት

አደራሻ: ሸገር ሲቲ ፉሪ በድር መስጅድ

ሎኬሽን: ሸገር ሲቲ ፉሪ በድር መስጅድ። Masjid Al-Badr በድር መስጅድ مسجد
https://maps.app.goo.gl/7aWjj1vYneqbUL3W8

ለበለጠ መረጃ፡ ስልክ:-
0965029940
0929244778

ትምህርቱን በአካል ተገኝተው መከታተል የማይችሉ በእለቱ የዛዱል መዓድ ዋና የቴሌግራም ቻናል ላይ በቀጥታ ይተላለፋል
https://t.me/ahmedadem




😂🤭


.
በረመዳን ዙርያ ፈታዋ መጠየቅ የምትፈልጉ ካላችሁ #comment ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ 😊 ጠይቄ እነግራችሁአለው

comment lay መጠየቅ ማትፈልጉ...
@foham2 በኩል መላክ ትችላላችሁ 🙌


ሴትን ልጅ በሒጃቧና በኒቃቧ ምክንያት ከትምህርት ገበታዋ እያፈናቀሉ «የሴቶች ቀን» ብሎ ማክበር፤ ሴት ልጅን የበለጠ ከማዋረድ የማይተናነስ ፌዝ ነው።


ሙስሊሟ እህቴ

አንቺም የሴቶች ቀን
እያልሽ ምትጃጃይ
እንዳትሆኝ
ሁሌም ያንቺ ቀን መሆኑኑን
አስታወሰሺ

እነዚያን በዚህ ምክንያት ከእምነትሽ ሊያዘናጉሽ
የሚሞክሩ እና ለሚፈልጉ
ቦታው አትስጪ


የሚመለከታቸው የመንግስትና የመጅሊስ አካላት፣ ማስተዋል የሚችሉና ግለሰቡ ለኛም አይጠቅመንም ብለው የሚያስቡ ክርስቲያኖች ጭምር በመተባበር፣ ያለበትን ልዩ አድራሻ በመጠቆም፣ ማንኛውንም ግለሰቡን የተመለከተ ተገቢ መረጃ በመላክ ለፍርድ እንዲቀርብ፣ በወንጀሉ ተጠያቂ ሳይደረግ በቦሌ አየር መንገድም ሆነ በሞያሌ እንዳይወጣ ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ፣ በአስቸኳይ ለፍርድ ቀርቦ ተገቢውና አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድበት ለማለት እወዳለሁ።

ይህ ካልሆነ ግለሰቡ ቀስ በቀስ ሃገሪቱን ወደ ኃይማኖት ብጥብጥ ለመውሰድ የራሱን እኩይ አሻራ እያሳረፈ መሆኑ ታውቆ፤ በየትኛውም መልኩ ከርሱ ጎን የሚቆሙና የሚተባበሩ አካላት ለዚህ እኩይ ሥራ የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ መሆኑን ልብ ይሏል።


ግለሰቡ በየሄደበት ታድኖ ለፍርድ ተላልፎ መሰጠት ያለበትና በተገኘበት መያዝ ያለበት ነው። የጸጥታ አካላት በዚህ ረገድ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል። የመጅሊስ አካላትም ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላትና ከማኅበረሰቡ ጋር በመተባበር ግለሰቡ ተጠያቂ ተደርጎ ለርሱና ለመሰሎቹ መቀጣጫ የሆነ አስተማሪ እርምጃ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲሰጥ ሊያደርጉ ይገባል።



Cc:
====
Ethiopian Federal Police
Addis Ababa Police
Oromia Police Commission
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council



እስከዛው ሁላችንም የግለሰቡን ጉዳይ በማሰራጨት፤ ማንኛውም በትራንስፖርትም ላይ ሆነ በየትኛውም ቦታ ያየውና ያገኘው ሰው አውቆት ጥቆማ እንዲሰጥ ማድረግ አለብን


ለመሆኑ ግለሰቡ ማን ነው⁉️
===================
(በአስቸኳይ ለፍርድ ይቅረብ!
ይድረስ ለሚመለከታቸው ሁሉ፦)
||
✍ ይህ ከታች በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ በማኅበራዊ ሚዲያ በተለይም በቲክቶክ አላህን፣ እስልምናን እና ውዱን ነቢይ ﷺ በመሳደብ የሚታወቅ ሲሆን፤ የሚጠቀመው የሶሻል ሚዲያ አካውንት ስም «እፎይ» የሚል ቢሆንም ትክክለኛ ስሙ ሰለሞን ሽፈራው ይባላል።

ግለሰቡ በኦሮሚያ ክልል የአርሲ ተወላጅ ነው። በጂማ ዩኒቨርስቲ ከ2007–2009 E.C. ፊዚክስ ተምሯል።


አብሮት የተማረው ጓደኛው ይህን መልዕክት ልኮልኛል፦ «ወንድም ሙራድ፦እፎይ የምትለው ልጅ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከ2007-2009 አብረን ተምረናል። የፊዚክስ ተማሪ ነበር። ሰለሞን ሽፈራው ይባላል የአርሲ ልጅ ነው። ግን የሚገርመው የዛን ጊዜም በጣም ባለጌ እና በሐይማኖት ስም ሴቶችን እያታለለ የብልግና ስራ ላይ የተሠማራ፣ የወሲብ ፊልሞችን የሚከታተል እና አልፎ አልፎ የፍልስፍና መፅሐፎችን የሚያነብ ከንቱ ነገር ነበር። አሁን ጭራሽ ያንን ሁሉ ሰው አያውቅብኝም ብሎ ማሊያውን ቀይሮ በስድብ እና እምነትን በማንቋሸሽ ርካሽ የሆነ አስተሳሰቡን ለርካሽ ጥቅም እያዋለ ማህበራዊ ሚድያ ላይ አየሁት። በእንደዚህ አይነት መሃይም የተሞኙ ክርስቲያኖችም ማስተዋል አለባቸው እና አሁን ያለበትን አፈላልጎ (ለፍርድ በማቅረብ) ልክ ማስገባት ነው!»

ከዛ በኋላ አዳማ ከተማ ይኖር እንደነበርና በጸያፍ ስድቦቹ ምክንያት ማስተዋል የማይችሉ ነሷራዎችን ደጋፊ ስላገኘ በስድቡ ምክንያት ተቃውሞዎች ሲነሱበት «ይህንን ልጅ ከሃገር እናስወጣው!» የሚል ሥራ እንደረጀመረ፣ በቅርቡም ወደ አድስ አበባ አምጥተውት ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም አካባቢ እንደሚኖር ሌላ የደረሰኝ መረጃ ያሳያል።


በተቻለ አቅም tik tok አካውንቱን report እናድርግ እናዘጋው
ይሄ ሰውን አላህን እና መልክተኛውን እየተሳደበ ነው




ይሄ ሰውዬ ምን እያለ ነው ??

ለነገሩ እኛው ነን ፊት የሰጠናቸው
ወላሂ ያለንበት ሁኔታ ከሞት እራሱ አይተናነስም.

የዚን ያክል መዋረድ 💔


ያለነው የዱአ ወር ነው ኧረ በአላህ ዱአ እናድርግበት


አወቃቹት ይሄን እንስሳ




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ትንሽ ለፈገግታ 😁😁🤣🤣
👍

@Islamisthis || 𝚏𝚘𝚑𝚊𝚖


የሸክም ስራ

የቀኑ ፀሀይ

እና ፆም

😭😭😭
ስንቶች አሉ


ከፆም ጥቅሞች፦

1. ወንጀል ላይ ከመውደቅ ይከላከላል።
2. ብዙ አጅር ያስገኛል።
3. የአላህን ውዴታ ያስገኛል።
4. የወንጀል ማበሻ ነው።
5. ለጤና ጠቃሚ ነው።
6. መሰላቸትን ያስወግዳል።
7. ለዒባዳ ያነሳሳል።
•••


ሸይኽ ኢብን ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ፦

❞ دعاؤك لوالديك في صلاة التراويح أو صلاة التهجد ، أفضل بكثير من أن تذبح له عشر نياق ❝.

በተራዊህ ወይም በተሀጁድ ሶላት ላይ ለወላጆችህ የምታደርገው ዱዓ ለእነሱ አስር ግመሎችን ከማረድ በጣም የተሻለ ነው!

Показано 20 последних публикаций.