ከሀዋሳ🔝
"ሰላም ዛሬ በሀዋሳ በአዲስ ከተማ ክፍለከተማ ዉስጥ ከባድ የትራፊክ አደጋ ተከስቷል በዚህም አንድ የሰው ህይወት ጠፍቷል አደጋው የተከሰተው አንድ ሞተር ሳይክል ከ ከተማ ባስ ጋር በመጋጨቱ ነዉ፡፡ ናትናኤል ነኝ ከሀዋሳ አዲስ መረጃ ካለ ወዲያው አሳውቃለሁ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሰላም ዛሬ በሀዋሳ በአዲስ ከተማ ክፍለከተማ ዉስጥ ከባድ የትራፊክ አደጋ ተከስቷል በዚህም አንድ የሰው ህይወት ጠፍቷል አደጋው የተከሰተው አንድ ሞተር ሳይክል ከ ከተማ ባስ ጋር በመጋጨቱ ነዉ፡፡ ናትናኤል ነኝ ከሀዋሳ አዲስ መረጃ ካለ ወዲያው አሳውቃለሁ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia