TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Inside Ads
Автоматическая монетизация каналов и чатов
Попробовать
реклама
вдохновляющие истории
вместе исследуем красивые уголки Канады и не только.
загляни в мою жизнь
реклама
Гениальные трюки бизнеса
Маркетинговые стратегии, которые работают!
Узнать больше
реклама
Статистика
Избранное
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
@mahibere_kidusan
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Религия
The channel of mahibere kidusan
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Религия
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Апрель 2025
Март 2025
Февраль 2025
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Апрель 2021
Март 2021
Февраль 2021
Январь 2021
Декабрь 2020
Ноябрь 2020
Октябрь 2020
Сентябрь 2020
Август 2020
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
2 Apr, 16:22
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በተጨማሪም ስለ አገልግሎቱ ሐሳብ አስተያየት ካላቸው ማንሳት እንደሚችሉ ም/ኃላፊው ገልጸው አገልግሎቱን በስፋት ለማስቀጠል አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ስለሚስፈልጉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ምእመናን ጥሪ አቅርበዋል።
1.2k
0
0
9
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
2 Apr, 16:22
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በ“ሃሎ መምህር” አማካኝነት ከምእመናን ለተነሱ ከ60 በላይ ጥያቄዎች ምላሽ እንደተሠጠ ማኅበረ ቅዱሳን የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ አገልግሎት ገለጸ
መጋቢት ፳፬/፳፻፲፯ ዓ.ም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ አገልግሎት “ሃሎ መምህር” የተሰኘ ለሃይማኖታዊ ጥያቄዎች በስልክ ምላሽ በሚሰጥ አገልግሎት ከምእመናን ለተነሱ ከ60 በላይ ጥያቄዎች ላለፉት ሁለት ወራት ከ አስራ አምስት ቀን ውስጥ ምላሽ መሰጠት እንደተቻለ ገልጸዋል።
በማኅበረ ቅዱሳን ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ አገልግሎት የስብከተ ወንጌልና ዕቅበተ እምነት ዋና ክፍል ምክትል ኃላፊ ዲያቆን ዐብይ ጌታሁን እንደገለጹት አገልግሎቱ በዋናነት ሃይማኖታዊ ጥያቄዎችን በመመለስ ያመኑትን ለማጽናትና አዳዲስ አማንያንን ለማጠንከር የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው ላለፉት ሁለት ወራት ምእመኑ ከጠየቁት ጥያቄዎች አኳያ በየትኛው እድሜ ክልል ምን አይነት ጥያቄ እንደሚነሳ በተለይ ከጾታ፣ ከጾም፣ ከንስሀና ከሌሎች ጋር ተያይዞ ጥያቄዎች መጠየቃቸውን ተናግረዋል።
ምክትል ኃላፊው አያይዘው ማንኛውም ምእመን በውስጣቸው የሚመላለስ ጥያቄዎችን መጠየቅና ምላሽ ማግኘት እንደሚችሉ አሳስበዋል።
በዚህም ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 4፡00 - 10፡00 ሰዓት አገልግሎቱ የሚሰጥ ሲሆን ሰኞ፣ ረቡዕና ዓርብ በኦሮምኛና በአማርኛ እንዲሁም ማክሰኞና ዓርብ በአማርኛ ቋንቋ ብቻ እንደሚሰጥ ምእመኑ አውቆ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
ከሀገር ውጪ ለሚገኙ ምእመናን ለጊዜው ሀገር ውስጥ በሚገኙ ምእመናን በኩል ጥያቄያቸውን እንደሚያስተናግዱ የገለጹ ሲሆን ለቀጣይ በምን መልኩ መካሄድ እንዳለበት ታስቦ እንደሚሠራበት ጠቁመዋል።
1.2k
0
1
2
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
1 Apr, 12:47
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ተመራቂ መምህራን በተማሩት የትምህርት መስክ በትጋት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ።
መጋቢት ፳፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን ባሌ ሮቤ ማእከል በግቢ ጉባኤያት ዋና ክፍል ሥር ከሚገኙ አራት ግቢ ጉባኤያት የተወጣጡ በአንደኛ ደረጃ ተተኪ መምህራንነት ሲሠለጥኑ የቁዩ 28 በኦሮምኛ እና 18 በአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ተመርቀዋል።
ዲያቆን ዳኜ ዘርፉ በማህበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል የሃገር ውስጥ ማእከላት ማስተባበር ምክትል ተጠሪ እንደገለጹት ተመራቂ መምህራን የተማራችሁትን ትምህርት አንድ መክሊት ተሰጥቶት እንደቀበረው አገልጋይ ሳትሆኑ በትጋት ቅድስት ቤተክርስቲያንን ማገልገል ይገባችኋል ብለዋል።
2.1k
0
1
32
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
1 Apr, 10:30
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
47 አዳዲስ አማንያን የሥላሴ ልጅነት አግኝተው ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኅብረት መቀላቀላቸውን የማኅበረ ቅዱሳን የነጌሌ ቦረና ማእከል አስታወቀ ።
መጋቢት ፳፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በጉጂ፣በምዕራብ ጉጂ፣ ሊበን ዞኖች ሀገረ ስብከት እውቅናና በብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አባታዊ ቡራኬና መመሪያ መሠረት በማኅበረ ቅዱሳን የነገሌ ቦረና ማእከል ከነጌሌ ቦረና ደብረ መዊዕ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ሰንበት ት/ቤት እና ከወረዳው ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጋር በመተባበር ላለፉት ሦስት ወራት በምሥራቅ ቦረና ዞን ማረሚያ ቤት በአማርኛ እና በኦሮምኛ ቋንቋዎች ሲያስተምራቸው የነበሩት 47 አዳዲስ አማንያንን መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በመጠመቅና የሥላሴ ልጅነት በማግኘት ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ኅብረት መቀላቀላቸው ተገልጿል።
በመርሐ ግብሩ የሀገረ ስብከት እና የወረዳ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች፣የነገሌ ቦረና ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች፣የማኅበሩ የሥራ አመራር አባላት እንዲሁም አጋር አካላት ተገኝተዋል።
2k
0
1
36
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
31 Mar, 19:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የማኅበረ ቅዱሳን የሥራ አመራር አባል የሆኑት ሊቀ ትጉኀን ቀሲስ ሙሉጌታ በበኩላቸው ሥልጠናው ከየካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መጋቢት 21 ቀን ጀምሮ ለሠላሳ ቀናት ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ነገረ እግዚአብሔርና ሥነ-ፍጥረት) ፣ አምስቱ አእማደ ምስጢር ፣ ሐዋርያዊ ተልእኮ እና የስብከት ዘዴ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፣ ነገረ ማርያም እና ነገረ ቅዱሳን ፣ ነገረ ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ፣ የቤተ ክርስቲያን ምስጢራት እና ሥርዓት ፣ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር እና መንፈሳዊነት ፣ ባሕል እና ክርስትና ፣ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደርና ቃለ አዋዲ ፣ የአገልግሎት መሪነት (አስተባባሪነት) ፣ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር እና ኪነ-ጥበብ ፣ የአሕዛብና መናፍቃን ጥያቄዎቻቸውና መልሶቻቸው የሚሉ ሥልጠናዎችን መውሰዳቸውን ገልጸዋል።
ለተተኪ መምህራኑ ”የዚህ ሥልጠና ስኬታማነት የሚለካው በቆይታችሁ ባገኛችሁት ዕውቀት ብቻ ሳይሆን በምትሰማሩበት የሐዋርያዊና የእረኝነት አገልግሎት የድካምና የመሰልቸት መንፈስ ሳይሰማችሁ ስታገለግሉና ነፍሳትን ወደ ቤተ ክርስቲያን ስትቀላቅሉ ብሎም ወደ ቅድስና ሕይወት ስትመሩ ነው“ በማለት ምክር ለግሰዋል ፡፡
በመጨረሻም ለተተኪ መምህራኑ የምስክር ወረቀት የመሥጠት መርሐ ግብር የተከናወነ ሲሆን የደብሩ አስተዳዳሪ ”ከጠረፋማ አካባቢ ተተኪ መምህራንን አምጥቶ ማሠልጠን አዲስ ቤተ ክርስቲያንን እንደ መመሥረት ነው የሚቆጠረው“ ብለው በመግለጽ መልእክትና አባታዊ ቡራኬ ሰጥተዋል።
2.4k
0
1
16
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
31 Mar, 19:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ለአንድ ወር ያህል ሲሰለጥኑ የቆዩ ሠላሳ ተተኪ መምህራን በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም መመረቃቸው ተገለጸ
መጋቢት ፲፪/፳፻፲፯ ዓ.ም
የሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም ሰንበት ትምህርት ቤት ከሰበካ ጉባኤውና ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር ለአንድ ወር ያህል ያሠለጠናቸውን ሠላሳ ተተኪ መምህራን በትናትናው ዕለት መጋቢት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ማስመረቁ ተገልጿል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ የሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም አስተዳዳሪ መልአከ ሰላም አባ ሀብተ ማርያም ወልደ ጊዮርጊስ፣ የማኅበረ ቅዱሳን የሥራ አመራር አባል ሊቀ ትጉኀን ቀሲስ ሙሉጌታ ስዩም (ዶ/ር) ፣ በሰሜን አሜሪካ በዴንቨር ኮሎራዶ ሀገረ ስብከት የደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ መልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሽፈራው ፣ የማኅበረ ቅዱሳን የሕዝብ ግንኙነት ም/ሥራ አስኪያጅ ዲያቆን ሲሳይ ብርሃኑ፣ የበገና ዘማርያንና ምእመናን ተገኝተዋል።
መልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሽፈራው እንደገለጹት መምህርነት ማለት አደራና ጸጋ በመሆኑ መመረጥ፣ መቀደስ፣ ማስተማርን ይጠይቃል ያሉ ሲሆን ከጠረፋማ ና ከገጠራማ አካባቢ የመጡ ተመራቂ ተተኪ መምህራንን በኀላፊነት አከባቢያቸውን በቋንቋቸው እንዲያገለግሉ መክረዋል።
የሰንበት ትምህርት ቤቱ ሰብሳቢ መምህር እንዳለ ጸጋዬ ለሥልጠናው የበኩላቸውን ድርሻ ላደረጉ ተቋማት፣ ማኅበራት፣ ጉባኤያት፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚገኙ አባላት እንዲሁም ምእመናንን አመስግነዋል።
2.3k
0
1
10
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
31 Mar, 19:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ወርኃዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ
2.1k
0
0
1
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
30 Mar, 19:01
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
2.9k
0
4
Показано
8
последних публикаций.
Показать больше
25 781
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
Пост #8787: Фото
Ready for an Epic Gathering, yet again? Calling all incoming freshmen, college students, and rec...
“ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ” በሚል መሪ ቃል የሐዊረ ሕይወት መርሐ ግብር መካሄዱን የአቡዳቢ የግንኙነት ጣቢያ ገለጸ የካቲት ፳፭/፳፻፲፯ ዓ.ም...
በማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማእከል የነድያን ጉባኤ ተካሄደ መጋቢት ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማእከል ከየግዮን ወረዳ ማእከል ስብ...
ማኅበረ ቅዱሳን ባለፉት ዓመታት፣ ጦርነቱ ካጋጠመበት 2013 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ለሚገኙ ተጎጅዎች ተከታታይ ድጋፎችን ሲያደርስ የቆየ ሲሆን ለአብነትም፡- ...