🛑ማንቺስተር ዪናይትድ ET ™🇪🇹🛑


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский


#🔴ማንቸስተር ዬናይትድ ET🇪🇹በየደቂቃው ትኩስ ትኩስ መረጃዎች የሚያገኙበት !
------------------------
➠| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
➠| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
➠| የዝውውር ዜናዎች
➠|የጎል ቻናላች = https://t.me/GOAL_CHANNEL1
➠|የመወያያ ግሩፓችን = https://t.me/man_united33

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Статистика
Фильтр публикаций


የክለባችን የአካዳሚ ምሩቅ የሆነው ጀምስ ቼስተር በ36 አመቱ ራሱን ከእግር ኳስ አለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል።

በእግር ኳስ ህይወቱ ለ11 ክለቦች መጫወት የቻለ ሲሆን፣ የመጨረሻ ክለቡ ደግሞ ሳልፎርድ ሲቲ ነበር።

@man_united332
@man_united332


የክለባችን የመሀል ሜዳው ተጫዋች ክርስቲያን ኤሪክሰን ዛሬ 33ተኛ አመት የልደት በዓሉን እያከበረ ይገኛል።

መልካም ልደት🎂

@man_united332
@man_united332


"ሪያል ቤቲስ ከገባሁ ደስተኛ እንደምሆን ልቤ ያውቀው ነበር፣ በዚህ በጣም እርግጠኛ ነበርኩ።"

"የምሽቱ ድል ድጋፋቸው ለማይለየን የቤቲስ ደጋፊዎች በሙሉ ይሁንልን።"

[አንቶኒ]

@man_united332
@man_united332


ፓትሪክ ዶርጉ በተፈጥሯዊው ቦታ ይሰለፋል !!

አዲሱ የክለባችን ፈራሚ ፓትሪክ ዶርጉ በኤፍ ኤ ካፑ ከሌሲስተር ሲቲ ጋር በተደረገው እና ተጨዋቹ የመጀመርያ ጨዋታውን በከወነበት መርሐ ግብር ....

ያለ ተፈጥሯዊ ቦታው ማለትም በቀኝ መስመር ተመላላሽ ቦታ ተሰልፎ መጫወቱ ይታወሳል ።

ሆኖም ተጨዋቹ በዚህ ሳምንት በተደረጉት መደበኛ የቡድን ልምምዶች ላይ የግራ መስመር ተመላላሽነት ሚናውን ወስዶ መሳተፉ ተዘግቧል።

ከዚህ በተጨማሪም ዲዮጎ ዳሎት በበኩሉ በቀኝ መስመር ተመላላሽነት ቦታ ልምምዶችን እያደረገ እንደሚገኝ ለካሪንግተን ቅርብ የሆኑ ምንጮች አመላክተዋል።

በዚህም መሰረት እሁድ ከቶተንሀም ሆትስፐር ጋር በሚደረገው መርሐ ግብር ፓትሪክ ዶርጉ በግራ መስመር ተመላላሽ ቦታው ላይ ተሰልፎ የሚጫወትበት እድል ሰፊ ነው ተብሏል።

@man_united332
@man_united332


ፖል ፓርከር |🗣

“ጥሩ እግር ኳስ መጫወት የሚችል ግብ ጠባቂ ሁሉም ክለብ የሚፈልገው አይነት በረኛ ነው። ነገር ግን ማንችስተር ዩናይትዶች በእግር ጨዋታ የተካነ ግብ ጠባቂ ሳይሆን የተሞከሩ ኳሶችን መመለስ ላይ የተካነ በረኛ ነው የሚያስፈልጋቸው።

አሁን ላይ የዩናይትድ በረኛ የሆነው አንድሬ ኦናና ኳሶችን በማዳን ላይ ያን ያክል የተካነ አይደለም። ዴህያን መልቀቅ እና ኦናናን ማምጣት አስተዳደሮቹ በጣም ከባድ የሆነ ስህተት እንደሰሩ አድርጌ ነው የማስበው።"

@man_united332
@man_united332


🚨 ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ከእግር ጅማት መበጠስ ጉዳቱ ለማገገም ቀዶ ጥገና አከናውኗል ቀዶ ጥገናው የተሳካ እንደሆነ አንዳንድ ምልክቶች ታይተዋል በአጠቃላይ ማርቲኔዝ ለማገገም ከ 6 ወራት እስከ 1 አመት ይወስድበታል። [Mike Keegan]

@man_united332
@man_united332


"የእግር ኳስ ህይወቴን በዩናይትድ ማጠናቀቅ ነበረብኝ !!"

እንግሊዛዊው የቀድሞ ተጨዋች ዴቪድ ቤክሀም የእግር ኳስ ህይወቱን በክለባችን ቤት አለማጠናቀቁ አሁንም እንደሚፀፅተው ተናግሯል።

"አሁን ላይ የሚሰማኝ ያኔ በዩናይትድ ቤት ለተጨማሪ አመታት መቆየት እንደነበረብኝ ነው ።"

"ወደየትም ሳላመራ የእግር ኳስ ህይወቴን ማጠናቀቅ የነበረብኝ በዩናይትድ ቤት እንደበር ይሰማኛል ።"

"የህይወቴ ትልቁ ፀፀት ዩናይትድን ለቅቄ ሪያል ማድሪድን ለመቀላቀል መወሰኔ ነበር !!"

@man_united332
@man_united332


ቀጣይ ጨዋታ [ 𝐍𝐄𝐗𝐓 𝐌𝐀𝐓𝐂𝐇 ]

24ተኛ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር ! 

⚪️ ቶተንሀም VS ማንችስተር ዩናይትድ 🔴

📆 እሁድ የካቲት 9

🕰 ምሽት 01:30

🏟 ቶተንሀም ሆትስፐር ስቴዲየም 



ድል ለሃያሉ ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ ❤️

@man_united332
@man_united332


"በማንችስተር ዩናይትድ ቤት ምንም ለባጅ የሚፋለም ተጫዋች የለም፣ ለድል የተራቡ አይመስሉም።"

"ኢንስታግራም ላይ ፎቶ መለጠፍና ወሬ ማሰራጨት ብቻ ነው የሚያውቁት።"

"እኔ የዩናይትድ ተጫዋቾች ምን እንደሚሰሩ፣ ምን እንደሚለብሱ፣ የትኛው Night Club እንደሚሄዱ አውቃለሁ። ያላየሁት ነገር ቢኖር የፕሪሚየር ሊግ እና የቻምፒዮንስ ሊግ ሜዳሊያዎችን ነው።"

"በዩናይትድ ቤት ውስጥ እንደ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ያሉ ጥሩ ተጫዋቾች ሊኖሩ ይችላሉ። እሱ በመካከለኛ ተጫዋቾች የተከበበ ጥሩ ተጫዋች እንጂ፣ በጣም ምርጥ የሚባል አምበል አይደለም።"

"አብዛኛዎቹ ቡድኑ እንደቡድን ስለቀጠለ ብቻ በቂ ነው ብለ ያስባሉ፣ ይሄ ግን የተሳሳተ አመለካከት ነው።"

"Mission 21" ምናምን የሚባለው ነገር ከንቱ ነው። እሱ የንግድ እንቅስቃሴ ነው።"

"የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ለዚህ አርማ 100% የሚተጉና በሜዳ ላይ ያላቸውን ሁሉ ሰጥተው የሚታገሉ ተጫዋቾችን ማየት ይፈልጋሉ።"

ጎርደን ስትራካን🗣

@man_united332
@man_united332


የእንግሊዘ እግር ኳስ ማህበር semi-automated offside በኤፌካፕ 5ኛ ዙር ጨዋታዎች ላይ ለመሞከር እቅድ ይዟል

ሙከራው አመርቂ ውጤት ሚያሳይ ከሆነ ይሄ የውድድር አመት ሳይጠናቀቅ በሊጉ ተግባራዊ ለማድረግ አቅደዋል::

- THE GARDIAN

@man_united332
@man_united332


ማንችስተር ዩናይትዶች ለ21 አመቱ የባርሴሎና የግራ መስመር ተከላካይ አሌሃንድሮ ባልዴ የዝውውር ሂሳብ £35m ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል።

[El Nacional]

@man_united332
@man_united332


🚨 JUST IN

ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ ለቀሪው የውድድር አመት በፕሪምየር ሊጉ የሚጠቀምበትን ስብስብ ይፋ አድርጓል !

Premier League 🇬🇧

@man_united332
@man_united332


ከ14 አመታት በፊት ልክ በዚህ ቀን ዋይን ሩኒ ማን ሲቲ ላይ ይሄን ድንቅ ግብ አስቆጠረ።

እስከአሁን ድረስ በፕሪሚየር ሊጉ ከታዩ ድንቅ የአየር ላይ ግቦች ውስጥ ግንባር ቀደሙ ነው !

@man_united332
@man_united332


የሊግ ግንኙነቶች !!

ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ እና ቶተንሀም ሆትስፐር በፕሪሚየር ሊጉ በ 59 መርሐ ግብሮች እርስ በእርስ ተገናኝተዋል።

በነዚህ ጨዋታዎችም ክለባችን በሰላሳ አምስቱ ድል በማድረግ የበላይነቱን ሲወስድ በአስራ ሁለቱ ጨዋታ ሽንፈትን አስተናግዷል።

በቀሪው አስራ ሁለት ጨዋታ ደግሞ ክለቦቹ ነጥብ ተጋርተዋል።

@man_united332
@man_united332


አማድ በዚህ የውድድር አመት በአውሮፓ አምስቱ ታላላቅ ሊጎች ውስጥ ከየትኛው ተጫዋች በላይ በመከላከል እንቅስቃሴዎች ብዙ ግቦችን (4) አስቆጥሯል።

Technicality and tenacity 🤩

@man_united332
@man_united332


የሪያል ቤቲስ ሰዎች የአንቶኒን ዝውውር ቋሚ ለማድረግ በውስጥ እየሰሩ ነው ሲል ስፖርት ቤቲስ ዘግቧል ።

@man_united332
@man_united332


ዋይን ሩኒ በኢትሃድ ከፕራይም ጋር በነበረው የመጀመሪያ ቆይታው :-

"ኢትሃድ ብዙ ጎሎችን ያስቆጠርኩበት ስታዲየም ነው፣ ስለዚህ በጣም ጥሩ አቀባበል እንደሚደረግልኝ እርግጠኛ ነኝ።" 😂

@man_united332
@man_united332


ፖል ስኮልስ:- "ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ከጉዳት አገግሞ ለጨዋታ ብቁ ቢሆን እንኳን ዳግም የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ለማሳካት በቂ አይደለም።"

"ቡድንህ የሊጉን ዋንጫ እንዲያሳካ የሚያስችል በቂ አቅም የለውም።"

ብሎ ለተናገረው ንግግር ሊቻ በኢንስታግራም ገፁ ተከታዩን ምላሽ ሰጥቷል :-

"ይሄ የማይረባ ግለሰብ በጣም ብዙ እያወራ ነው፤ አርጀንቲና ቢመጣ ኖሮ እስካሁን በህይወት አይኖርም ነበር።" 😳

@man_united332
@man_united332




አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በክለባችን 20 ጨዋታዎች ላይ ያለው stat:

10 አሸነፈ ✅
2 አቻ 🤝
8 ተሸነፈ ❌

30 ጎሎችን አስቆጠርን ⚽️
32 ጎሎች ተቆጠሩብን 🥅

@man_united332
@man_united332

Показано 20 последних публикаций.