🛑ማንቺስተር ዪናይትድ ET ™🇪🇹🛑


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский


#🔴ማንቸስተር ዬናይትድ ET🇪🇹በየደቂቃው ትኩስ ትኩስ መረጃዎች የሚያገኙበት !
------------------------
➠| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
➠| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
➠| የዝውውር ዜናዎች
➠|የጎል ቻናላች = https://t.me/GOAL_CHANNEL1
➠|የመወያያ ግሩፓችን = https://t.me/man_united33

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Статистика
Фильтр публикаций


ፓራጓያዊው የማንቸስተር ዩናይትድ አዲሱ ፈራሚ ዲዬጎ ሊዮን ለምርመራ እና የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች መሆኑን ይፋ ለማድረግ በማንቸስተር ይገኛል.

$4m plus $1m ቀላል አድ ኦንስ እና ከ3.5 በላይ በሚደርስ ከባድ ሁኔታዎች ባሉበት አድ ኦንስ ከሳሮ ፖርቴኖ ተዘዋውሯል.

ዲዬጎ ሊዮን በወረሃ ሃምሌ ዩናይትድን 18 አመት ሲሞላው የሚቀላቀል ሲሆን፡ ሊዮን ወደ ፓራጓይ ማክሰኞ የሚመለስ ይሆናል። ተጫዋቹ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርትም እየወሰደ ነው።

(Fabrizio Romano]

@man_united332
@man_united332


ኮንቴ የመጀመሪያ ምርጫቸው ጋርናቾ ሆኗል

የናፖሊው አሰልጣኝ አንቶኒዮ ኮንቴ ክለቡን ለመልቀቅ ለወሰነው ቪቻ ክቫርስኬሊያ ተተኪ እንዲሆን አሌሀንድሮ ጋርናቾን ማምጣት ይፈልጋል።

ዩናይትድ ከ ተጨዋቹ ዝውውር ቢያንስ 50 ሚሊዮን ፓውንድ የማግኘት እቅድ አላቸው።

የዘገባ ምንጫችን የጣሊያኑ ጋዜጠኛ አልፍሬዶ ፔዱላ ነው።

@man_united332
@man_united332


በአጠቃለይ ከጨዋታ ውጪ የሆኑ ተጫዋቾች፦

👉ማርከስ ራሽፎርድ ❌
👉ሜሰን ማውንት ❌
👉ሉክ ሾው ❌
👉ሊንድሎፍ ❌

@man_united332
@man_united332


ማን ዩናይትድ ለስፖርቲንጉን ተከላካይ ጎንካሎ ኢናሲዮ ለማስፈረም የውሰት ጥያቄ አቅርቧል 🇵🇹

ጥያቄው የ £35 ሚ ፓውንድ የመግዛት አማራጭ ያካተተ ነው ።

abolapt

@man_united332
@man_united332


🔜|| አርስናል vs ማንችስተር ዩናይትድ [ Rivals of history ]  ! ⚔

📅 የ ጨዋታ ቀን --> ዛሬ እሁድ ጥር 4
🕰 የ ጨዋታ ሰዓት --> 12:00
😎 የመሀል ዳኛ--> አንድሪው ማድሌ
🏟 የ ጨዋታ ሜዳ --> ኤሜሬትስ

@man_united332
@man_united332


#breaking

የአል ናስር የሚዲያ አማካሪ ካሴሚሮን ለማስፈረም ስለተደረገው ድርድር የሚወጡ ዘገባዎች ሀሰት ናቸው ብሏል።

@man_united332
@man_united332


🚨 ማንቸስተር ዩናይትዶች ለጎንካሎ ኢናሲዮ ለመግዛት የውሰት + £34ሚ ግዴታ አቅርበዋል። ወኪሉ በዚህ ሳምንት ከክለቡ ጋር ለመነጋገር በእንግሊዝ ነበር።

[A BOLA]

@man_united332
@man_united332


🗣️ ዝላታን ኢብራሂሞቪች ስለ ማርከስ ራሽፎርድ ወደ ኤሲ ሚላን ፡-

“ራሽፎርድን በደንብ አውቀዋለሁ፣ በወጣትነቱ አብሬው ተጫውቻለሁ፣ አሁን ትልቅ ሰው ነው እና ለዩናይትድ ጥሩ ነገር አድርጓል።"

"እኔ እሱን ማሳመን የሚያስፈልገኝ አይመስለኝም ምክንያቱም ኤሲ ሚላን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ ክለቦች አንዱ ስለሆነ ሁሉም ሰው ወደዚህ መምጣት ይፈልጋል።"

"ከዛሬ ጀምሮ ነገሩ ቀላል አይደለም ነገርግን እስካሁን አላነጋገርነውም። እሱን እናናግረው እንደሆነ እናያለን።"

@man_united332
@man_united332


🗣️ ዝላታን ኢብራሂሞቪች ስለ ማርከስ ራሽፎርድ ወደ ኤሲ ሚላን ፡-

“ራሽፎርድን በደንብ አውቀዋለሁ፣ በወጣትነቱ አብሬው ተጫውቻለሁ፣ አሁን ትልቅ ሰው ነው እና ለዩናይትድ ጥሩ ነገር አድርጓል።"

"እኔ እሱን ማሳመን የሚያስፈልገኝ አይመስለኝም ምክንያቱም ኤሲ ሚላን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ ክለቦች አንዱ ስለሆነ ሁሉም ሰው ወደዚህ መምጣት ይፈልጋል።"

"ከዛሬ ጀምሮ ነገሩ ቀላል አይደለም ነገርግን እስካሁን አላነጋገርነውም። እሱን እናናግረው እንደሆነ እናያለን።"

@man_united332
@man_united332


🚨 ማንቸስተር ዩናይትድ በክረምቱ ከሊል ጋር ያለው ኮንትራት የሚያበቃውን እና ነፃ ወኪል የሚሆነውን ጆናታን ዴቪድን ለማስፈረም ሙከራ ሊያደርጉ ነው።

(GIVEMESPORT )

@man_united332
@man_united332


🚨 ሰበር

የናፖሊው አሰልጣኝ አንቶኒዮ ኮንቴ ክቪቻ ክቫራስኬሊያ ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልግ ተናግረዋል።

@man_united332
@man_united332


የዚርክዚ ዝውር እንደ ስህተት ተቆጥሯል !!

ባሳለፍነው ክረምት ከጣልያኑ ክለብ ቦሎኛ ክለባችንን የተቀላቀለው ጆሹዋ ዚርክዚ ህይወት በኦልድትራፎርድ እንዳሰበለት አልሆነም።

በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ የመጨረሻዎቹ ወራት አካባቢ ክለባችንን መቀላቀል የቻለው ተጨዋቹ በተጠበቀበት ደረጃም ብቃቱን ማሳየይ አልቻለም።

ይሄም አሁን ላይ የዩናይትድ ባለስልጣናት የኔዘርላንዳዊው አጥቂ ዝውውር ስህተት እንደሆነ ማሰብ መጀመራቸው ተገልጿል።

በዚህም ምክንያት ተጨዋቹ በቀሪው የውድድር አመት የተሻለ እንቅስቃሴ ማድረግ ካልቻለ በክረምቱ የዝውውር መስኮት ከክለባች ጋር ሊለያይ እንደሚችል ተጠቁሟል።

ዘገባው ከ ዘ አትሌቲክሱ ዴቪድ ኦርንስቴይን ተጠናከረ ።

@man_united332
@man_united332


በኤፌ ካፕ ታሪክ ሁለት ቡድኖች ብቻ ናቸው ከ10+ በላይ የኤፌ ካፕ ዋንጫ ያነሱት ።

◉ 14 - አርሰናል
◉ 13 - ማን ዩናይትድ

በኤፌ ካፕ ታሪክ ሁለት ቡድኖች ብቻ ናቸው ከ20+ ጊዜ በላይ ለኤፌ ካፕ ፍፃሜ የደረሱት ።

◉ 22 - ማን ዩናይትድ
◉ 21 - አርሰናል

ነገ ደሞ በድጋሚ ይፋለማሉ 🔥

@man_united332
@man_united332


"አርሰናል እጅግ ጥሩ ቡድን ነው እነርሱ ለረጅም ጊዜያት በደምብ ሰርተዋል ።"

"በተጨማሪም ይሄ ቡድን ከቆሙ ኳሶች የጨዋታን ውጤት መቀየር እንደሚችል እናውቃለን ።"

"ባለፈው ከእነርሱ ጋር ስንጫወት ከነበረን ይበልጥ ጉልበት እና ከኳስ ጋር ምቾት ሊኖረን ይገባል ።"

[ ሩበን አሞሪም ]

@man_united332
@man_united332


"ደጋፊዎቻችንን በየትኛውም ቦታ ማግኘት ለእኛ ድንቅ እና አስደሳች ነገር ነው።"

"በእሁዱ ጨዋታም ከእነርሱ ትልቅ ድጋፍን እጠብቃለሁ ።"

"እኛም ብንሆን እነርሱን ለማስደሰት ድንቅ ብቃት ማሳየት ይኖርብናል ያለንን ሁሉ ሜዳ ላይ መስጠት አለብን ።"

[ ሩበን አሞሪም ]

@man_united332
@man_united332


አማድ ጉዳት አጋጥሞታል !!

ፖርቱጋላዊው አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ኮትዲቯራዊው የክለባችን የመስመር አጥቂ አማድ ዲያሎ ጉዳት እንዳጋጠመው ገልፀዋል።

ሆኖም አሰልጣኙ በንግግራቸው የአማድ ጉዳት ቀላል መሆኑን ገልፀው ለእሁዱ ጨዋታ የመድረስ እድሉ ሰፊ እንደሆነ ጠቁመዋል።

አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም አክለውም ጆኒ ኤቫንስ እና ቪክተር ሊንደሎፍ ከእሁዱ ጨዋታ ውጪ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

በተጨማሪም ሉክ ሾው እና ሜሰን ማውንት አሁንም በማገገም ሂደት ላይ በመሆናቸው ለእሁዱ የኤምሬትስ ፍልሚያ እንደማይደርሱ ተገልጿል።

@man_united332
@man_united332


ዝውውሩን ያከብድባቸዋል !

ባርሴሎና ሁል ጊዜ የራሽፎርድ አድናቂ ናቸው።
ነገር ግን ዩናይትዶች ሚላን፣ ዶርትመንድ እና ጁቬንቱስ ይህንን ተጫዋች የማስፈረም ፍላጎት እንዳላቸው ያምናሉ እናም ባርሴሎናዎች ይህ ነገር ዝውውሩን ያከብድባቸዋል።

የክለባችን አቋም ራሽፎርድን ወደ ሌላ ቡድን በውሰት ሰጥቶ በዛው መሸጥ ነው። ልክ እንደ ሳንቾ በውሰት ለዶርትመንድ ሰተው ለቼልሲ እንደሸጡት አይነት ይህም ዩናይትዶች ጠቃሚ ነው ብለው ያምናሉ።

ዘገባው የሜይል ስፖርቱ ፀሃፊ የሲሞን ጆንስ ነው።

@man_united332
@man_united332


ክለባችን ስካውት ልኮ ነበር !

የሌስተር ሲቲ ግብ ጠባቂ ማድስ ሄርማንሰን በክረምቱ ክለቡን ይለቃል።

በፕሪምየር ሊጉ ላለመውረድ የሚታገለው ሌስተር ሲቲ ከቡድኑ ከሁሉም ተጨዋቾች የተሻለ ዋጋ ያወጣል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን 40 ሚሊዮን ፓውንድም ይገመታል።

ክለባችንም ይህን የ24 አመቱ ዴንማርካዊ ለመመልከት ስካውቶችን ልከው ብዙ ጊዜ የሌስተር ግጥሚያዎች ላይ ተገኝተዋል።

{Telegraph}

@man_united332
@man_united332


🚨 BREAKING።

የካታላኑ ክለብ ባርሳ ከራሽፎርድ ወኪል ጋር በሰፊው የተነጋገሩ ሲሆን ተጫዋቹንም በተቻለ ፍጥነት እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ በሚቆይ የውሰት ውል ለማስፈረም ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

[tjuanmarti]

@man_united332
@man_united332


#Breaking

ማንችስተር ዩናይትድ ባልታሰበ መልኩ ራንዳል ኮሎሙዋኒን ለማስፈረም አሁን ላይ ጠንካራ ጥረት እያደረገ ይገኛል።

[ ፍሎሪያን ፕሌተንበርግ ]

@man_united332
@man_united332

Показано 20 последних публикаций.