የሰለፍያ ደዕዋ በቻግኒالدعوة السلفية فى مدينة الشاغنى


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ወደ ቻናሉ👇 ለመቀላቀል 👇ከፈለጉ👇
t.me/selefiyadawabechagni
አስተያየታችሁን 👇ወይም 👇እርማታችሁን👇
t.me/selefiyadawabechagnibot
ይፃፉልን። ይላኩልን።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: Abdul Halim Al Letemiy
ተስፋ አትቁረጥ!

"በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡" (አዝ - ዙመር)

ወንጀለኛው...!(በርግጥ ሁላችንም እንደዛው ነን) በስራህ ክፋት የተነሳ በጌታህ ላይ ተስፋ አትቁረጥ። በእነዚህ ቀናት እንዳንት አይነቱ ስንተ መሰለህ ከእሳት ነፃ የሚባለው!? በጌታህ ላይ ያለህን ተስፋ አለምልም። ወደርሱም ተመለስ። ምንም አይነት መላ የሌለው ሰው ካልሆነ በስተቀር (የአሏህ እዝነቱ የሰፋ ፤ መሐሪና ፤ ንሳሓን ተቀባይ...) ከመሆኑ ጋር የሚጠፋ የለም።

ወንጀል ቢያሳምምህ
እጅህን በጨለማው ለሊት አንሳው
ከአሏህ እዝነት ተስፋ አትቁረጥ
ተስፋ ከማጣትህ አንፃር ¹ወንጀልህን እርሳው!

[📚 ለጣዒፉል - መዓሪፍ ]

¹ "በአሏህ ላይ ተስፋ ማጣትህ ከወንጀልህም ይበልጥ የከፋ ነው!" ለማለት ነው።


t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk
t.me/Abdul_halim_ibnu_shayk


Репост из: Muhammed Mekonn
አዛን እና ስሑር
➚➚➚➚➚➚


🔷 አዛን እስኪያልቅ ስሑር መብላት
ብዙ ሙስሊሞች የፈጅር አዛን እስኪያልቅ ድረስ ስሑር ይበላሉ።
ይህ ተግባር ፆምን አደጋ ውስጥ የሚከት ሊሆን ስለሚችል መጠንቀቅ ያስፈልጋል። ሸሪዓ ፆም መያዣንም ሆነ ማፍጠሪያ ጊዜ የገደበው በፀሀይ መግባትና በፈጅር መውጣት (የሌሊቱ ጨለማ ከቀኑ ብርሃን መለየትን) ነው። በቁርኣን ላይ ነጩ ክር ከጥቁሩ እስኪለይላችሁ ተብሎ እንደተገለፀው ነው። ሙአዚኑ የፈጅር መውጣትን ጠብቆ አዛን የሚል ከሆነ ልክ አዛን ሲጀምር መብላትና መጠጣትን ማቆም ግድ ነውከቀጠለ ፆሙ ይበላሻል ቀዷእ ግድ ይላል
  
➧ ነገር ግን ሙአዚኑ የፈጅር መውጣት የማይጠብቅ ከሆነ ከሁለት አንድ ነው የሚሆነው። ወይ ቀደም ብሎ አዛን ይላል ካልሆነ ደግሞ ያሳልፋል። ቀደም ብሎ የሚል ከሆነ መብላት መጠጣቱ ችግር የለውም። አሳልፎ የሚል ከሆነ ፆም ያጠፋል። ስለዚህ ከተቻለ የፈጅር መውጣትና አለመውጣት በራስ መከታተል ካልሆነ አዛን ሲል መብላትና መጠጣትን ማቆሙ የተሻለ ነው። ሳናውቅ ፆማችንን የጥያቄ ምልክት ውስጥ እንዳንከት መጠንቀቅ ያስፈልጋል።

አላህ አውቀው ከሚሰሩት ያድርገን

http://t.me/bahruteka

🏝 ••⇣⇣.  🏖   ••⇣⇣ 
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞

🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy/10139


እናንተ ሰዎች ሆይ!

🎙 قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله:
↩️ ايها الناس: اتقوا الله تعالى: لقد مر من شهركم عشره الاول، وانتم على ابواب العشر الاوسط، ثم لاتلبثون ان ياتي عليكم العشر الاواخر، ثم ينتهي الشهر

↪️ እናንተ ሰዎች ሆይ አላህን ፍሩ ከወራችሁ የመጀመሪያው አስር ቀኖች አለፉ አሁን በመካከለኛው አስሮች የኸይር በር ትገኛላችሁ ከዛም አሽረል አዋኺር ይመጣሉ ከዛም ረመዷን ይጠናቀቃል። ስለዚህ ነቃ እንበል እንበርታ!!!

  ◅ فانظروا ماذا اودعتموه من الاعمال الصالحة.

🌴🏝🌴 ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/8460


Репост из: Bahiru Teka
👉 የነብዩን ውዴታ ለፖለቲካ ፍጆታ

ክፍል ሁለት

ነብዩን መውደድ

ኢብኑል ቀይም የተባለው ሊቅ መውደድ የሚባለው ነገር ገድቦ መልግለፅ አይቻልም ከውስጥ የሚመነጭ ለመግለፅ ቃላት የማይገኝለት ስሜት ነው ይላል ። መውደድን የሚገልፁ ሁሉ በውጤቱ እንጂ በገደቡ አይገልፁትም ።
ለዚህ ነው ብዙዎች ስለመውደድ ሲፅፉ በአብዛኛው ከተቃራኒ ፆታ ጋር ያለውን ውዴታ ትኩረት ቢያደርጉም በተለያየ አገላለፅ የሚገልፁት ። እነዚህ ውጤቱን በማየት ስለሚገልፁት ነው አገላለፃቸው የሚለያየው ።
ሰዎች ለተለያየ ምክንያት የተለያየን ነገር ይወዳሉ ። አንድ ሰው ብዙ ነገርን ለተለያየ ነገር ሊወድ ይችላል ። ሁሉም የሚወደውን ነገር ለምን እንደሚወደው ማስተዋል ይችላል ። ሰዎች የሚወደዱባቸው ባህሪያቶች ባጠቃላይና ከዛ በላይ በነብዩ ላይ ይገኛል ። እንዘርዝር ብንል እንደክማለን እንጂ ዘርዝረን አንዘልቅም ።
በመሆኑም ነብዩን መውደድ ዋጂብ ነው ። ዋጂብ መሆኑ የኢስላም ሊቃውንቶች በአንድ ድምፅ ይስማማሉ ። ውዴታቸው የሚገለፅባቸው ነገሮች ምን እንደሆኑ ከማየታችን በፊት ዋጂብ መሆኑን ከሚያሳዩ መረጃ ውስጥ እንጥቀስ : –
አላህ በተከበረው ቃሉ በሱረቱ አትተውባ 24ኛው አንቀፅ እንዲህ በማለት ይነግረናል : –

قُلْ إِن كَانَ آبَاؤُكُمْ وَأَبْنَاؤُكُمْ وَإِخْوَانُكُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ وَعَشِيرَتُكُمْ وَأَمْوَالٌ اقْتَرَفْتُمُوهَا وَتِجَارَةٌ تَخْشَوْنَ كَسَادَهَا وَمَسَاكِنُ تَرْضَوْنَهَا أَحَبَّ إِلَيْكُم مِّنَ اللَّهِ وَرَسُولِهِ وَجِهَادٍ فِي سَبِيلِهِ فَتَرَبَّصُوا حَتَّىٰ يَأْتِيَ اللَّهُ بِأَمْرِهِ ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْفَاسِقِينَ
التوبة ( 24 )
« አባቶቻችሁና ወንዶች ልጆቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁም ፣ ሚስቶቻችሁም፣ ዘመዶቻችሁም ፣ የሰበሰባችኋቸው ሀብቶችም ፣ መክሰሩዋን የምትፈሩዋት ንግድም ፣ የምትወዷቸው መኖሪያዎችም እናንተ ዘንድ ከአላህና ከመልክተኛው በርሱ መንገድም ከመታገል ይበልጥ የተወደዱ እንደኾኑ አላህ ትእዛዙን እስከሚያመጣ ድረስ ተጠባበቁ » በላቸው ፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አይመራም ፡፡

በዚህ አንቀፅ አላህ እሱንና መልእክተኛውን መውደድ ከምንም በላይ መሆን እንዳለበት ይህም ግዴታ እንደሆነ በጣም ቅርብ የሆኑ አባት ፣ ልጅ ፣ ሚስት ፣ አጠቃላይ ዘመድ ፣ ሀብት ፣ ንግድ መኖሪያ የመሳሰሉትን ከሱና ከመልእክተኛው አስበልጦ መውደድ መጨረሻው ለቅጣት የሚዳርግ መሆኑን በመግለፅ ሰርቶ የተገኘ አመፀኛ ( ከሀዲ) መሆኑን በመንገር አረጋገጠልን ።
ግዴታ ያልሆነን ነገር መተው እንደማያስቀጣና ከዛም በላይ ከእስልምና እንደማያስወጣ የታወቀ ነው ። አንቀፁ እነዚህን ነገሮች መውደድ ከአላህና ከመልእክተኛው ትእዛዝ ወደኋላ ያስቀረውን ነው የሚመለከተው ።
ነብዩን መውደድ ግዴታ ለመሆኑ ከሳቸው ሐዲሶች ውስጥ አንዱን ልጥቀስ : –

عن أنس أن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – قال :
“ لا يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى أَكُونَ أَحَبَّ إِلَيْهِ مِنْ وَالِدِهِ وَوَلَدِهِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ”

رواه البخاري ومسل

አነስ ባወሩት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" ከናንተ ውስጥ አንዳችሁ ከልጁ ከወላጁና ከሰው ሁሉ በላይ እሱ ዘንድ ተወዳጅ ካልሆንኩ አላመነም " ።

ሐዲሱ እሳቸውን መውደድ ዋጂብ መሆኑን የሚያሳየው ዋጂብ ባልሆነ ነገር አላመነም ስለማይባል ነው ።
ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርኩት ነብዩን መውደድ ዋጂብ መሆኑ የኢስላም ሊቃውንቶች በአንድ ድምፅ ተስማምተዋል ።
ነብዩን መውደድ ዋጂብ ከሆነ ውዴታቸውን እንዴት ነው የምንገልፀው የሚለውን አላህ ካለ በሚቀጥለው ክፍል እናያለን ።

https://t.me/bahruteka


Репост из: Bahiru Teka
👉 የነብዩን ውዴታ ለፖለቲካ ፍጆታ

ክፍል ሁለት

ነብዩን መውደድ

ኢብኑል ቀይም የተባለው ሊቅ መውደድ የሚባለው ነገር ገድቦ መልግለፅ አይቻልም ከውስጥ የሚመነጭ ለመግለፅ ቃላት የማይገኝለት ስሜት ነው ይላል ። መውደድን የሚገልፁ ሁሉ በውጤቱ እንጂ በገደቡ አይገልፁትም ።
ለዚህ ነው ብዙዎች ስለመውደድ ሲፅፉ በአብዛኛው ከተቃራኒ ፆታ ጋር ያለውን ውዴታ ትኩረት ቢያደርጉም በተለያየ አገላለፅ የሚገልፁት ። እነዚህ ውጤቱን በማየት ስለሚገልፁት ነው አገላለፃቸው የሚለያየው ።
ሰዎች ለተለያየ ምክንያት የተለያየን ነገር ይወዳሉ ። አንድ ሰው ብዙ ነገርን ለተለያየ ነገር ሊወድ ይችላል ። ሁሉም የሚወደውን ነገር ለምን እንደሚወደው ማስተዋል ይችላል ። ሰዎች የሚወደዱባቸው ባህሪያቶች ባጠቃላይና ከዛ በላይ በነብዩ ላይ ይገኛል ። እንዘርዝር ብንል እንደክማለን እንጂ ዘርዝረን አንዘልቅም ።
በመሆኑም ነብዩን መውደድ ዋጂብ ነው ። ዋጂብ መሆኑ የኢስላም ሊቃውንቶች በአንድ ድምፅ ይስማማሉ ። ውዴታቸው የሚገለፅባቸው ነገሮች ምን እንደሆኑ ከማየታችን በፊት ዋጂብ መሆኑን ከሚያሳዩ መረጃ ውስጥ እንጥቀስ : –
አላህ በተከበረው ቃሉ በሱረቱ አትተውባ 24ኛው አንቀፅ እንዲህ በማለት ይነግረናል : –

قُلْ إِن كَانَ آبَاؤُكُمْ وَأَبْنَاؤُكُمْ وَإِخْوَانُكُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ وَعَشِيرَتُكُمْ وَأَمْوَالٌ اقْتَرَفْتُمُوهَا وَتِجَارَةٌ تَخْشَوْنَ كَسَادَهَا وَمَسَاكِنُ تَرْضَوْنَهَا أَحَبَّ إِلَيْكُم مِّنَ اللَّهِ وَرَسُولِهِ وَجِهَادٍ فِي سَبِيلِهِ فَتَرَبَّصُوا حَتَّىٰ يَأْتِيَ اللَّهُ بِأَمْرِهِ ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْفَاسِقِينَ
التوبة ( 24 )
« አባቶቻችሁና ወንዶች ልጆቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁም ፣ ሚስቶቻችሁም፣ ዘመዶቻችሁም ፣ የሰበሰባችኋቸው ሀብቶችም ፣ መክሰሩዋን የምትፈሩዋት ንግድም ፣ የምትወዷቸው መኖሪያዎችም እናንተ ዘንድ ከአላህና ከመልክተኛው በርሱ መንገድም ከመታገል ይበልጥ የተወደዱ እንደኾኑ አላህ ትእዛዙን እስከሚያመጣ ድረስ ተጠባበቁ » በላቸው ፡፡ አላህም አመጸኞች ሕዝቦችን አይመራም ፡፡

በዚህ አንቀፅ አላህ እሱንና መልእክተኛውን መውደድ ከምንም በላይ መሆን እንዳለበት ይህም ግዴታ እንደሆነ በጣም ቅርብ የሆኑ አባት ፣ ልጅ ፣ ሚስት ፣ አጠቃላይ ዘመድ ፣ ሀብት ፣ ንግድ መኖሪያ የመሳሰሉትን ከሱና ከመልእክተኛው አስበልጦ መውደድ መጨረሻው ለቅጣት የሚዳርግ መሆኑን በመግለፅ ሰርቶ የተገኘ አመፀኛ ( ከሀዲ) መሆኑን በመንገር አረጋገጠልን ።
ግዴታ ያልሆነን ነገር መተው እንደማያስቀጣና ከዛም በላይ ከእስልምና እንደማያስወጣ የታወቀ ነው ። አንቀፁ እነዚህን ነገሮች መውደድ ከአላህና ከመልእክተኛው ትእዛዝ ወደኋላ ያስቀረውን ነው የሚመለከተው ።
ነብዩን መውደድ ግዴታ ለመሆኑ ከሳቸው ሐዲሶች ውስጥ አንዱን ልጥቀስ : –

عن أنس أن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – قال :
“ لا يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى أَكُونَ أَحَبَّ إِلَيْهِ مِنْ وَالِدِهِ وَوَلَدِهِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ”

رواه البخاري ومسل

አነስ ባወሩት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" ከናንተ ውስጥ አንዳችሁ ከልጁ ከወላጁና ከሰው ሁሉ በላይ እሱ ዘንድ ተወዳጅ ካልሆንኩ አላመነም " ።

ሐዲሱ እሳቸውን መውደድ ዋጂብ መሆኑን የሚያሳየው ዋጂብ ባልሆነ ነገር አላመነም ስለማይባል ነው ።
ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርኩት ነብዩን መውደድ ዋጂብ መሆኑ የኢስላም ሊቃውንቶች በአንድ ድምፅ ተስማምተዋል ።
ነብዩን መውደድ ዋጂብ ከሆነ ውዴታቸውን እንዴት ነው የምንገልፀው የሚለውን አላህ ካለ በሚቀጥለው ክፍል እናያለን ።

https://t.me/bahruteka


Репост из: Bahiru Teka
🔹 በጣም የሚያሳፍረውና የሚያሳዝነው ይህ የኢኽዋኖች መለያ የሆነው የነብያትና የሰለፎችን መንገድን የተቃረነው አካሄድ ወደ ሰለፍዮች ሶፍ ሰርጎ ገብቶ ካላዳረስኩ እያለ መሆኑ ነው ። በተለያየ ምክንያት ግሩፕ ከፍቶ በዲን ስም ገንዘብ መሰብሰብ ክፍት የስራ ቦታ ከሆነ ቆየት ብሏል ።
ይህ ተግባር በጣም አደገኛ የሚያደርገው ከታች የሚመጡት የግሩፕ ባለቤቶች የተለያዩ የሰለፍይ መሻኢኾችና ዱዓቶችን ዱሩሶች በመልቀቅ ካስተዋወቁ በኋላ ዋና ስራቸው ገንዘብ መሰብሰብ መሆኑና ይህም ለሰለፍዮች መለያየትና መወጋገዝ አልፎም ተርፎ እስከመተቻቸት መድረሱ ነው ።
ሸይኽ ሙቅቢል አብረውዋቸው ከነበሩ ሰዎች የገጠማቸውን ከተናገሩ በኋላ ገንዘብ መሰብሰብ የነብያቶችም የሰለፎችም መንገድ አይደለም ብለው እንቢ ካላችሁ እናንተ ላትቀበሉ ከአካባቢው ሰዎች ውስጥ እንዲቀበል ልታደርጉ ነው ነበር ያሉዋቸው ።
ዛሬ በተቃራኒው በራሳቸው ስም ሒሳብ እየከፈቱ መሰብሰብ ፋሽን እየሆነ ነው ። ነብያቶችም ይሁን ሰለፎችና ረባንይ የሆኑ ዑለሞች በዲን ስም ገንሰብ መሰብሰብን የከለከሉት የዳዕዋ ዋና አስኳል የሆነውን ኢኽላስ ስለሚነካ ነው ። የኛ ኢኽላስ ሞልቶ እየፈሰሰ ስለሆነ ይሆን ያልተጨነቅነው ? ‼

አላህ ይዘንልን ።

https://t.me/bahruteka


Репост из: Bahiru Teka
ولسنا ندعو الناس إلى أخذ أموالهم، ولو ذهبت إلى أي بلد من البلاد الإسلامية فلن ترى سنيا يقوم ويعظ الناس حتى يبكيهم، ثم بعد ذلك يفرش عمامته عند الباب.
https://t.me/FATTAWAS


Репост из: Bahiru Teka
🟢 ደዕዋና ገንዘብ መሰብሰብን አስመልክቶ አሸይኽ ሙቅቢል ከተናገሩት ፡

"دعوة الإخوان المسلمين دعوة مادية دنيوية، ولجمع الأموال
የኢኽዋን አልሙስሊሚን ደዕዋ ቁሳዊ ፣ ዱኒያዊ እና ገንዘብ ለመሰብሰብ የተደራጀ ነው።
، ففي ذات مرة خرجنا دعوة، وخرج معنا عبدالله النهمي --رحمه الله- فقد قتل في أفغانستان-، وعبدالوهاب صهر حزام البهلولي، وقالوا: نحن نطلب تبرعات، فقلنا: هذه ليست من سمات أهل السنة، لكن إن أبيتم فبشرط ألا تستلموها أنتم، بل تقولون: يستلمها فلان من أهل القرية
ይህች ልመና ከአህሉሱናዎች መገለጫ አይደለችም። እምቢ ካላችሁም ዱዓቶች ሳይሆን የጉዳዩ ባልተቤቶች ገንዘቡን ይረከቡ።
فقد أصبح الناس الآن يسيئون الظن بالدعاة إلى الله،
አሁን ሰዎች ዳዒዮችን በመጥፎ መጠርጠር ጀምረዋል።
አላህ ስለብዙ ነቢያቶቹ ደዕዋ የተረከልንን አስተንትኑ። ደዕዋ ከሚያደርጉለት ሰው ገንዘብ ሰብሳቢ አልነበሩም።
والله عز وجل يقول حاكيا عن كثير من أنبيائه في سورة الشعراء: ﴿وما أسألكم عليه من أجر إن أجري إلا على رب العالمين﴾ .
ويقول الله سبحانه وتعالى حاكيا عن بعض الصالحين: ﴿اتبعوا من لا يسألكم أجرا وهم مهتدون﴾ ويقول الله سبحانه وتعالى: ﴿قل لا أسألكم عليه أجرا إلا المودة في القربى﴾ . يقول هذا لنبينا محمد -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- فالدعوة لا بد أن تكون لله عز وجل: ﴿قل هذه سبيلي أدعو إلى الله على بصيرة أنا ومن اتبعني وسبحان الله وما أنا من المشركين ﴾
👌የነቢያትን መንገድ የለቀቀ መንገድ በፍፁም ጤናማ አይሆንም።
فهذه إساءة إلى العلم والدعوة.
ይህች ዒልምና ደዕዋን መበላሸት ነች።
يقوم الخطيب منهم ويحثهم على التمسك بكتاب الله، وسنة رسول الله -صلى الله عليه وعلى آله وسلم- ويحذرهم من عقاب الله، ويذكرهم بالجنة والنار، ثم يقول في النهاية: هاتوا لنا أموالا، والله عز وجل يقول: ﴿ولا يسألكم أموالكم إن يسألكموها فيحفكم تبخلوا ويخرج أضغانكم﴾ .
ከዚያም የሰእድ ኢብኑ ረቢዕ እና የዐብዱረህማን ኢብኑ ዐውፍን ታሪክ ጠቀሱ።
وقصة سعد بن الربيع، وعبدالرحمن بن عوف معروفة
ሲጠቃለል።እነዚህ በገንዘብ መሰብሰብ የተጠመዱ ሰዎች ደዕዋውን አበላሽተዋል።
فالحق أنهم شوهوا الدعوة، وأقبح من هذا أن الإخوان المسلمين وأصحاب جمعية الحكمة يرجعون ويحاربون بهذه الأموال إخوانهم أهل السنة، ويمسخون شباب أهل السنة، فتجد الشاب ما شاء الله يرجى أن ينفع الله به الإسلام والمسلمين، لكنه ضعيف العزيمة، وليس عنده ثبات، فيقولون له: تعال عندنا ونحن نعطيك راتبا.
ከዚህ የከፈው ደግሞ ኢኽዋን አልሙስሊሙን እና ሂክማ የሚባለው (የሙመይዓዎች) ማህበር ይህን ገንዘብ የአህሉሱናን ደዕዋ መዋጊያና ወጣቶችን ማጥመጃ አድረገው ይጠቀሙታል።
فترجع هذه الأموال في محاربة دعوة أهل السنة، التي نفع الله بها، والتي شهد لها المسلمون والعلماء بحمد الله بالنجاح، والفضل في هذا لله سبحانه وتعالى، ولسنا نتكلم في الإخوان المسلمين لأنهم يحلقون لحاهم، ففي الشعب اليمني من هو شر منهم، ولا لأنهم يلبسون البنطلون، ففي الشعب اليمني من هو شر منهم، لكن نتكلم فيهم لأنهم يلبسون على الناس باسم الإسلام، ويحاربون دعوة  أهل السنة، وكذلك دعوة أصحاب جمعية الحكمة أصبحت تتعاون مع الإخوان المسلمين على أذية شباب أهل السنة، والله عز وجل يقول: ﴿وتعاونوا على البر والتقوى ولا تعاونوا على الإثم والعدوان}
ስለዚህ እነርሱን በገንዘብ የሚረዳ ሁሉ አህሉሱናን በመዋጋት ላይ እያገዛቸው ነው።
ብዙ ጠንካራ የነበሩ ሰዎች በዱኒያ ተፈትነዋል።
والذي يساعدهم بالأموال، يساعدهم على محاربة أهل السنة. وأقول لعقيل: أين محاربتك للقبوريين والصوفية، على أن عقيلا والحق يقال أحسن من محمد المهدي، وأحسن من كثير من أصحاب جمعية الحكمة، ولكن هو من النفر الذين مسخوا بسبب الدنيا، فقد كان وهو عندنا رجلا زاهدا، ثم فتنوه بالمال والسيارات والدنيا، وأنا لا أقول: إن كل أهل السنة قد أصبحوا كذلك، فالحمد لله الكثير الكثير، لو أكلوا ترابا ما استجابوا لدعوة أولئك، والله عز وجل يقول: ﴿فأعرض عن من تولى عن ذكرنا ولم يرد إلا الحياة الدنيا ذلك مبلغهم من العلم﴾ .
ويقول سبحانه وتعالى لنبيه محمد -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-: ﴿واصبر نفسك مع الذين يدعون ربهم بالغداة والعشي يريدون وجهه ولا تعد عيناك عنهم تريد زينة الحياة الدنيا ولا تطع من أغفلنا قلبه عن ذكرنا واتبع هواه وكان أمره فرطا﴾ .
በዱኒያ ሰበብ የሰዎች ኒያ ተበላሽቷል።
وقد ساءت النيات بسبب الدنيا، فقد
  فقلت لمحمد المهدي يجلس فأبى، وما عرفنا أنه جوال لجمع الدنانير والأموال، فلا تسمع به إلا في دولة قطر، وأخرى في السعودية
ነጋዴዎችም አላህን ፈርተው ገንዘባቸውን ፣ ዘካቸውን የት እንደሚደርስ ማወቅ አለባቸው።
والتجار عليهم أن يتقوا الله، وأن يعرفوا أين يضعون زكوات أموالهم، هلا قرءوا قوله تعالى: ﴿إنما الصدقات للفقراء والمساكين والعاملين عليها والمؤلفة قلوبهم وفي الرقاب... }"

ለአህሉሱናዎች ምክር፡
فأنصح أهل السنة أن يقوموا بواجبهم نحو الدعوة، لوجه الله عز وجل، نحن لسنا ندعو الناس إلى اتباعنا فلسنا أهلا لأن نتبع، بل ندعو الناس إلى أن نتبع نحن وهم كتاب الله وسنة رسول الله -صلى الله عليه وعلى آله وسلم-.


Репост из: Muhammed Mekonn
ጾመኛን ሰው እየበላ ወይም እየጠጣ ብታየውስ?

ጥያቄ፡ አንድ ሰው ጾመኛ መሆኑን ባወኩ ጊዜ ነገር ግን እረስቶ 🥛ሲጠጣ ብመለከተው ጾመኛ እንደሆነ ላስታውሰው ወይስ ዝም ልበለው❓

መልስ

አዎን ታስታውሰዋለህ! ምክንያቱም ጾመኛ የሆነ ሰው ሊጠጣ ወይም ሊበላ አይፈቀድለትም። በተሳሳተ ጊዜ ሌላ ሰው ማንቃት(ማስታወስ) አለበት። በመርሳቱ የማያምጽ ቢሆንም ቀዷእም ባይኖርበት ነገር ግን እሱ ጾመኛ ሁኖ እያወቀ ምግብን አና ውሃን መጠቀሙ የተወገዘ ጉዳይ ነው። ስለዚህ አንተ ታስታውሰዋለህ።ከዚህ አላህ ከከለከለው ይቆጠብ ዘንዳ አንተ ደግሞ ወንድሙ ነህ። ወደ ኸይር ነገር ትጠረዋለህ። በጥሩ ነገር ታዘዋለህ። ከመጥፎ ነገር ትከለክለዋለህ።

📚 ፈታዋ ኑሩን ዐለ ደርብ ሊል ኢማም ኢብኑ ባዝ(16/253)


https://t.me/sead429


Репост из: Bahiru Teka
👉 የነብዩን ውዴታ ለፖለቲካ ፍጆታ

ክፍል አንድ

ኢስላም እንከን የለሹ የህይወት መመሪያ ለሰው ልጆች የስኬት ጉዞ መስመር ዘርግቷል ። አምላካችን አላህ ፍጥረተ ዐለሙን ፈጥሮ ረቂቅ በሆነ ጥበብ ሳይዛነፍ እያስተናበረው ይገኛል ። ከፍጥረተ ዐለሙ ፍጥረታት ውስጥ ለየት ያለ ቦታ የያዙት የሰው ዘርና የአጋንንት ዘር እርሱን ብቻ ሊገዙት የፈጠራቸው መሆኑን ለማስተማር በተለያየ ዘመን 124 ሺህ ነብያቶችን ልኳል ።
ከእነዚህ ነብያቶች ውስጥ ሁለቱን ተአምራዊ በሆነ መልኩ እንዲፈጠሩ አድርጓል ። እነሱም አባታችን ኣደምና ነብዩላሂ ዒሳ ናቸው ። ከሁለቱ በጣም ተአምረኛ በሆነ አፈጣጠር የተፈጠረው አባታችን ኣደም ነው ። ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ያለ አባትና ያለ እናት ፈጠራቸው ። በተአምር ሁለተኛውን ደረጃ የያዙት ነብዩላሂ ዒሳ ናቸው ያለ አባት ከእናት ብቻ እንዲፈጠሩ አደረገ ። ሌሎች ነብያቶች ከእናትና አባት ተፈጠሩ ።
አላህ ሁሉንም መልእክቱን እንዲያደርሱ መረጣቸው ። የሁሉም መልእክት አላህን ብቻ ተገዙ ከሱ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም የሚል ነበር ። ይህ ለሁሉም ነብያቶች በተወረደው መፅሀፍ ሰፍሯል ። ይሁን እንጂ እነዚህ መለኮታዊ መልእክት ይዘው ሲመጡ ሁሉም አበባ ነስንሶ አልተቀበላቸውም ። ሁሉም ነብያቶች በዋልጌና በዘቀጠ የስነምግባር ባልተቤቶች ዘለፋ ፣ ትችት ፣ ማንጓጠጥ ፣ አለፍ ሲል ከሀገር ማባረር ፣ ድብደባና ግድያም ጭምር ተፈፅሞባቸዋል ።
አላህ የሰውን ልጅ ከክህደት ጨለማ አውጥተው ወደ ኢማን ብርሃን እንዲያሸጋግሩ ከዘቀጠ ስብእና ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ እንዲል ለማድረግ የላካቸው ነብያቶች በእድለ ቢሶች ተዋርደዋል ።
ከኢስላም መሰረታዊ አስተምሮ አንዱ ሁሉም መልእክተኞች ይዘውት የመጡት መልእክት ከአላህ መሆኑና በአንዱም ማስተባበል በሁሉም ማስተባበል መሆኑን መግለፅ ነው ። ምክንያቱም የሁሉም ተልእኮ ከአላህ በመሆኑና እሱም አላህን ብቻ ተገዙ የሚል ስለሆነ በአንዱ ያስተባበለ በሁሉም እንዳስተባበለ መሆኑን አፅኖት ሰጥቶ አረጋግጧል ።
በነብዩላሂ ዒሳ አምኖ በነብዩ መሐመድ የካደ በሁሉም እንደካደ ይቆጠራል ። በተቃራኒውም እንደዛው ።
በመሆኑም ሙስሊሞች ነብዩላሂ ዒሳ የተከበሩ አላህ በጥበቡ ያለ አባት ከእናታቸው ድንግል መርየም በሱ ሁን በሚለው ቃሉ በጅብሪል አማካይነት በማህፀኗ እንዲነፋ አድርጎ የፈጠራቸው መልእክተኛ መሆናቸውን ያምናሉ ። ይወዱዋቸዋል, ያከብሩዋቸዋል ። እንደ አዩሁዶች ክብራቸውን የነካ ከሀዲ ነው ይላሉ ።
ነብዩ ሙሐመድ ከእነዚህ አላህ መርጦ ከላካቸው ነብያቶች የመጨረሻው የነብያት መደምደሚያ ሲሆኑ እንደ ሌሎች ወንድሞቻቸው በእድለ ቢሶችና በዘቀጠ ስብእና ባልተቤቶች መልእክታቸውን ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ግፎች በሳቸውና በተከታዮቻቸው ላይ ደርሷል ። የሳቸው መልእክት የመጨረሻ መልእክት በመሆኑና እስከ ትንሳኤ ቀን የሚዘልቅ ስለሆነ በእነዚህ እድለ ቢሶች የሚደርሱ ትችቶችና ዘለፋዎችም ይቀጥላሉ ። ለእንደነዚህ አይነት አካላት የት በምን አይነት ሁኔታ ምን አይነት እርምጃና ምላሽ መሰጠት እንዳለበት እንከን የለሹ ሙሉእ የሆነው ኢስላም አስቀምጧል ።

አላህ ካለ ይቀጥላል ።

https://t.me/bahruteka


Репост из: [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
በረመዷን ወር ለአማኞች ሁለት የትግል መንገዶች!!
———
ኢብን ረጀብ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:-
“እወቅ! አማኝ ለሆነ ሰው በረመዷን ወር ላይ ለነፍሱ ሁለት የትግል አይነቶች
ይሰባሰቡለታል:
1ኛ, ቀን ላይ በፆም መታገል
2ኛ, ሌሊት ሶላት ላይ በመቆም መታገል
የነዚህን ትግሎች ሀቃቸውን ጠብቆ ያሟላ፣ በነሱም ላይ የታገሰ ሰው ምንዳው
ያለ ሂሳብ ይሞላለታል።” [ምንጭ:- ለጧኢፉል መዓሪፍ]

ታዲያ ይህን ከፍተኛ አጅር ለማግኘት ከምግብ ብቻ ፆመኛ መሆን ሳይሆን
አላህ ሀራም ካደረጋቸው ነገሮች ሁሉ ፆመኛ መሆን ነው። አደራ! ተራዊህ ሶላት
ላይ አንዘናጋ!፣ ብዙ ሰዎች ግማሿን ሰግደው ከመስጂድ ሲሾልኩ ይታያል፣
አግባብ አይደለም!። ነፍሲያን አሸንፎ በትእግስትና በሙሉ ደስተኝነት የተራዊህ
ሶላትን መጨረስ ተገቢ ነው። የተራዊህ ሶላት የሚሰገድባቸው ቦታዎች
11ረካዓ ሆኖ ቁርኣን በሰፊው የሚነበብባቸውን ቦታዎች መምረጥም ተገቢ
ነው። ሙሉ ልብ ሰጥቶ ቁርኣንን ማዳመጥም የግድ ነው።
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa


Репост из: ጀግና ሴቶች
🟢ጀርባው ይጠና

መንዙማ ተብዬው ዘፈን ያማረውን የነቢያት ሁሉ ዲን አል ኢስላምን ለማጠልሸት ሆን ተብሎ በሰፊው እየተሰራበት እንደሆነ በደምብ ይስተዋላል። በወርሃ ረመዳን የሚብስባቸው ከቁርኣን ለማዘናጋት ቦታ እየተሻሙ ነው።

የታክሲዎቹና የጫት ቤቶቹ እንዳሉ ሆነው
አብዛኛዎቹ የመንደር መንዙማ ቤቶች ምንም የሚሸጡት ነገር ወይም የሚሰሩት ስራ የለም። በሺርክና በኹራፋት የታጨቁትን መንዙማዎች እያስደለቁ ከመወዛወዝ ውጭ ምንም  የለም።
ይባስ ብለው በመንዙማው የሚደንሱም ወጣቶች አልጠፋም።

👌ጠጣር ጥያቄ

ለእነዚህ የመንዙማ "ዲጄዎች" የቤት ኪራዩን እና ደሞዝ ማነው የሚከፍላቸው ?!


إِنَّ وَرَاءَ الأَكَمَةِ مَا وَرَاءَهَا

ሙስሊሞች ሆይ:
እነዚህን አበላሾች ተጠንቀቁ። እነርሱም ከአጥፊነት ይመለሱ። አላህን ፍሩ ኢስላም የጭፈራ ዲን አይደለም።

http://t.me/Abuhemewiya


Репост из: Muhammed Mekonn
በዚህ አመት በየካቲት ወር ብቻ የተደረጉ ሙሐደራወች!
▱▰▱📌

ቀደም ሲል በጥር ወር ብቻ የተደረጉትን ማጠናቀራችን ይታወሳል።
👉 ይ  ሄ   ው   ➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9812

⚙ በዚህ ጥንቅር ደግሞ በተገባደደው የካቲት ወር በተለያዩ ቦታዎች በተለያዩ መሻይኾች  ኡስታዞች እና ዱዓቶች የተሰጡ ትምህርቶችን እናቀርብላችኋለን።

▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰

➊ኛ በስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት ወረዳ ሌራ ከተማ በኢማሙ አህመድ መስጂድ ላይ የተሰጡ ትምህርቶች

«የረመዳን ወር ትሩፋቶች»
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9835

➧ “እንግዳን በክብር ማስተናገድ
       በኢስላም አስተምሮ
!!!”
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9825

➧ ፅናት እና ከሙብተዲዕ መለየት
🎙በሸይኽ መህቡብ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9933

“ኢኽላስ ስራን ለአላህ ማጥራት”
🎙 በሸይኽ ሙባረክ ሁሰይን حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9934

🏝 بَيَانٌ عَنِ التَّوْحِيْدِ وَالْأَسْمَاءِ وَالصِّفَاتِ
🏝 ስለ አላህ አንድነት ስለ ስሞቹ እና ባህሪያቶቹ ዙሪያ ማብራሪያ

🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9936

    ➧ ተውሂድ (የአላህ አንድነት)
🎙
በኡስታዝ ባህሩ ተካ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9941

    ➧ ወደ አላህ ጥሪ ማድረግ
🎙 በኡስታዝ ባህሩ ተካ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9943

  ➧ አል-ኢስቲቃማህ ❴ፅናት❵
🎙
በሸይኽ ኑሪ «حَفِظَهُ الله»
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9949

    ➧ በሌራ የተሰጠው ፈታዋ
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
✅      ➘➘➘➘➘➘

https://t.me/AbuImranAselefy/9952

➋ኛ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በኬሌ ከተማ አስተዳደር በከላቡልቱ ኑር መስጅድ ላይ የተሰጡ ትምህርቶች

ሀ, እስልምና ትክክለኛው ጎዳና
🚥——————————🚦
🏝                 ➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9971

ለ, የዒልም እና ዓሊሞች ልቅና
🚥——————————🚦 
🏝                 ➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9980

ሐ, ተውሒድ የአምልኮ መሰረት ነው።
🚥——————————🚦
🏝                 ➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9983

መ, እስልምና ቀጥኛ መንገድ
🚥—————————🚦
🏝                 ➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10031

▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰

❸ኛ በቀቤና ልዩ ወረዳ በጀብዱ ቀበሌ እና በእጉማ መንደር ከቀን 13/06/2017 ጀምሮ የተሰጡ ትምህርቶች

✅ ፆም ከኢስላም መሰረቶች ነው።
🚥——————————-👌
🎙በሸይኽ ሙባረክ ሁሰይን حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9988

✅ ተውሒድ እና ሽርክ ጉዳይ
🚥—————————-👌
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9989

✅ እስልምናን በአግባቡ መገንዘብ
🚥——————————-👌
🎙 በኡስታዝ ባህሩ ተካ حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9990

✅ የተፈጠርንበት ዋና አላማ!
🚥——————————-👌
🎙በሸይኽ  ሙባረክ حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9993

✅ የአላህ ስራ እና ተውሒድ
🚥—————————-👌
🎙 በኡስታዝ ዐብዱልቃድር حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/9994

✅ ዳዕዋ በጉራጊኛ ቋንቋ
🚥—————————-👌
🎙በኡስታዝ ጀማል حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10010

✅ ዕውቀት የስኬት መሰረት
🚥—————————-👌
🎙በኡስታዝ አብዱልቃድር حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10011

✅ አላህን እና ነብዩን መውደድ
🚥—————————-👌
🎙በኡስታዝ አብዱልጀሊል حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10012

✅በቀቤና የተሰጠው ፈታዋ
🚥—————————-👌
🎙በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حَفِظَهُ الله
🏝               ➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10014

▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰

❹ኛ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው አል-ኢስላህ መድረሳህ ከየካቲት 16/2017 E.C የተሰጡ ምክሮች

◉እስልምና የስኬቶች ሁሉ ቁልፍ
⛱^^^^^^^^^^^^^^^^^^
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حفظه الله
📲🚦🚥🏖    ➴➴➴
https://t.me/AbuImranAselefy/10028

➧ ወደ አላህ ዲን መጣራት
      🏝🏝🏝🏝🏝
🎙በሸይኽ ሀሰን ገላው حفظه الله
📲🚦🚥🏖    ➴➴➴
https://t.me/AbuImranAselefy/9985

◉ፆም 4ኛው የኢስላም ማዕዘን
⛱^^^^^^^^^^^^^^^^^^
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حفظه الله
📲🚦🚥🏖    ➴➴➴
https://t.me/AbuImranAselefy/10029

🔎 የአቂዳችን ምንጮች
⛱^^^^^^^^^^^^^^^^^^
🎙 በሸይኽ ዩሱፍ አህመድ حفظه الله
📲🚦🚥🏖    ➴➴➴
https://t.me/AbuImranAselefy/10009

🔎 የተለያዩ ጥያቄዎች መልስ
   ⛱^^^^^^^^^^^^^^^^^^
🎙 በሸይኽ ዐ/ሐሚድ حفظه الله
📲🚦🚥🏖    ➴➴➴
https://t.me/AbuImranAselefy/9976

▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰

❺ኛ በወራቤ ከተማ ፋብሪካ ሰፈር በሚገኘው አዩብ አል-አንሷሪይ መስጂድ በታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ አብዱልሐሚድ ያሲን አል`ለተሚይ የረመዷንን አቀባበል አስመልክቶ የተደረገ ሰፊ ዳሰሳ

ሀ) ➴➴➴➴➴
ስለ ፆም ዝርዝር ዳሰሳ
♻️
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy/10034

ለ)   ➴➴➴➴➴➴
◎ ተጨማሪ የፆም ህግጋቶች
♻️
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy/10035

ሐ)  ➴➴➴➴➴
በወራቤ የተሰጠው ፈታዋ
♻️
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy/10036


Репост из: Muhammed Mekonn
ካሎዎች ሆይ ንቁ
ሽርጡን ታጠቁ
በሱናው ጠብቁ

እውቀትን ጥለቁ
በሱና ብርሀን እንድትፈነጥቁ

በተምይዕ ሹብሀ የምታነክሰው
ካሎ ላይ ጠብቀኝ አሳክምሀለው

በቢድዐ ሰምጠህ የምትዋልለው
ናና ተከታተል ሹብሀህ ምንድነው

ኡስታዞችን ጠይቅ ያልገባህ የትላይነው
ሀቅ ሲነገርህ ቢመርህም ዋጠው

   
https://t.me/AbuImranAselefy/10106


Репост из: የ ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት ቻናል
ሀቀኞችና የባጢል ባልተቤቶች ለይተን ማወቅ ግድ ይለናል

‏قال الإمام عبدالعزيز ابن باز -رحمه الله-:

"الواجب على طالب العلم أن يميز بين الخبيث والطيب والحق والباطل والهدى والضلال."

📚شرح الاستقامة - ص٢١٣

ኢማሙ ማሊክ ረሂመሁላህ እንድህ ይላሉ
ይህ ኢልም ማለት ነገ የቂያማ ቀን የምትጠየቅበት ደምህ እና ስጋህ ነው ከማን እንደምትቀስም እንደምትማር ተመልከት📚

https://t.me/SheikMohmmedHyatHara


Репост из: የ ሸይኽ ሙሐመድ ሀያት ቻናል
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ከቢዳአ የማያስጠነቅቅ ሰው ዳኢ አይባልም

  🎙الشيخ صالح الفوزان حفظه الله

https://t.me/SheikMohmmedHyatHara




Репост из: Muhammed Mekonn
ኧረ ኢኽዋን አታስቂኝ
============>

መልክሽን  ቀያይረሽ  ዛሬ ብትመጭ
በተለያየ    እቅድ   ብትብለጨለጭ
እንደ ዋልካ ጭካ  ብታሙለጨልጭ
እንደ  እስስት  ሆነሽ   ብትለዋወጭ
መቼም አትሸውጅኝ ተስፋሽን ቁረጭ

===/~/===/~/===~=>

አይ ኢኽዋን
=======>
ባለፈበት ፋሽን ሰውን ለመሰብሰብ
ስትደክሚ አየሁሽ ስኬትን በማሰብ
#ግን_እኔ_ልምከርሽ አደብሽን ያዢ
አርፈሽ ተቀመጪ ተይ አትቅነዝነዢ
#ህዝቡ_ሆኖብሻል__በሱና_ተጓዢ

///===\\\~~~|||===[][][]~=~>

አናማ አንቺ አጭበርባሪ
==============>

ከአህባሽም ሆነሽ እዛው ተወዳጂ
እዛው ከሱፍያሽ ተጨማለቂ እንጂ
#ከሱናሰዎችጋር_አትቀላለጂ
ትወድሚያለሽና #በመረጃ__ፈንጂ

አንቺ ሙፍሊስ ድሃ ስሚ ተመከሪ

ድሮ በ abu imran የተገጠመች

https://t.me/AbuImranAselefy/10113


Репост из: Muhammed Mekonn
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ከቡታጀራ አልበያን መስጅና መድረሳ

በአለም ዳርቻ በቅርብም በሩቅም የምትገኙ አህለል ኸይሮች ዛሬ በጣለው መለስተኛ ዝናብ በቡታጀራ ከተማ የሚገኙ ምእመናኖች
በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል

በምስሉ እንደ ምትመለከቱት ከባድ ዝናብ ቢጥል ምንአክል ጉዳት እንደሚደርስ መገመት ይቻላል

በኣሁኑ ጊዜ ምንም እንኳን በሰለፊዮች ችግር ቢበረታም በቡታጀራ ሰለፊዮች የደረሰው በደል ተወዳዳሪ የለውም

ይሀውም ማረፊያ ቦታ በማጣት ተከራይተውም ጭድ ነስንሰው በሚሰግዱበትና በሚቀሪበት ቦታ ለሰለፊያ ጠሊታ በሆኑ ሰዎች እንግልታ በሉበት ሁኔታ በምስሉ ለምትመለከቱት ተዳርገዋል

በመሆኑም ከምንም በማስቀደም ለእኚህ ብርቅዬ ሰለፊዮች ልንደርስላቸው ይገባል

ሼር በማድረግና እጃቹ የያዘውን እንድታበርክቱ በኣሏህ ስም እንጠይቃቹሃለን


المؤمن للمؤمن كالبنيان


مثل المؤمنين في توادهم وتعاطفهم وتراحمهم كمثل الجسد الواحد إذا اشتكى منه عضو تداعى له سائر الجسد بالسهر والحمى

1000571575063
የመስጅዱ አካውንት

https://t.me/albeyanbutajiragroup?videochat=ebdbd2b7999c899de4


Репост из: Muhammed Mekonn
በሰለፍይነታችን አናፍርም!

ቅር የሚለው ቅራሪ ይጠጣ

የሚቆጭ ኩታ ይቋጭ
እንጂ እኔ ሰሃቦችን እከተላለሁ በማለቴ አላፍርም አዎ!

https://t.me/AbuImranAselefy/10108

Показано 20 последних публикаций.