ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Транспорт


╔════◈◉◈════╗
                     أهل السنة والجماعة
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Транспорт
Статистика
Фильтр публикаций


♦️✨«መመሳሰል አብሮ ከመቀመጥ እንደሚከሰት እወቅ ..!!
  ደስተኛ ከሆነ ሰው ጋር ከተቀመጥክ ደስተኛ ትሆናለህ፤ዘንጊዎችንም ብትጎዳኝ ..ከዘንጊዎች ትሆናለህ ፤አሏህንም ከሚያወሱት ጋር ከተቀመጥክ አላህን ታወሳለህ።

ስለዚህ ሁኔታህን አስብ...የጓደኞችህን ሁኔታ አስተንትን.!! አሏህ መልካም ወዳጅን ከሰጠህ ለዚህ ታላቅ ፀጋው ሰርክ አመስግነው ወደ አሏህ ከማይመራህ ሰው ጋርም አትጎዳኝ!!»አሉ።

🌹ኢብኑ አጣዒላህ አል-ሰከንደሪ ቁዲሰ ሲረሁ🌹


💎ዐቂዳ ደርስ - 52💎

💢 በሸፋዐህ ወይም በምልጃ ማመን

     🎤 በኡስታዝ ዒሳ አብራር
          ( ሀፊዘሁሏሁ ተዐላ )


💎ዐቂዳ ደርስ - 51💎

💢 አሏህ ፊት በመቆም ማመን

     🎤 በኡስታዝ ዒሳ አብራር
          ( ሀፊዘሁሏሁ ተዐላ )


💎ዐቂዳ ደርስ - 50💎

💢 በሚዛን ማመን ከላይ የቀጠለ

     🎤 በኡስታዝ ዒሳ አብራር
          ( ሀፊዘሁሏሁ ተዐላ )


💎ዐቂዳ ደርስ - 50💎

💢 በሚዛን ማመን

     🎤 በኡስታዝ ዒሳ አብራር
          ( ሀፊዘሁሏሁ ተዐላ )


💎ዐቂዳ ደርስ - 49💎

💢 ቀብር ውስጥ በሁለቱ መላኢኮች ጥያቄ ማመን

     🎤 በኡስታዝ ዒሳ አብራር
          ( ሀፊዘሁሏሁ ተዐላ )


እነሆ አንድ ሶስተኛውን የታላቁ እንግዳችንን ቀናቶች አሰናብተን ወደ 11 ቀናት ተሸጋግረናል ፤ ኢላሂ እየሞከርን ነው እና አግዘን 🤲

🌹 ያ ረመዷን 🌹


ብዙ ክርስቲያኖች ሙስሊሙች ጀነት ገበተው 70ሺህ ሚስት ይሰጣቸዋል ምናምን እያሉ ያለግጣሉ 70ሺህ ሴት ቢሰጣቸው የሚጠሉ ይመስል😄😄😄😄

ቀልዱ ቀልድ ነው ግን ሲጀመር በዚህ ጉዳይ ለመጨቃጨቅ ቅድሚያ በአላህ በመልክተኞች በቁርአንን ማመን አለብህ በዚህ ሳታምን አሁን ያነሰህው ነጥብ ላይ ብንጨቃጨቅ ጥቅም የለውም። ምክንያቱም እኔም አንተም ገነተ (ጀነት)ደርሰን አልመጣንም ከህዋስ ውጪ ስለሆነ ነገር ነው የምንወያየው። እኔ በቁርአን በመልክተኛው ስለማምን እሳቸው በነገሩኝ ሁሉ አምኜ ተቀብያለሁ። እናንተ ደግሞ በመልክተኛው ስለማታምኑ ይህን ነገር አትቀበልም አለቀ።


ግን እስኪ በሚገባህ ቋንቋ እናውራ የሆነ ግለሰብ የሆነ ስራ እንድትሰራ አዘዘህ በሚገባ ስራህን ሰርተህ ስጨርስ ዱባይ ወስዶ በሚገርም ሆቴል ውስጥ ዞሪያህ በሴቶች ተከበህ የፈለከውን እየበላህ እየጠጣህ እንድታሳልፍ ቢያደርግልህ ክፋቱ ምንድነው ⁉️

✍ዘ.ሐ


አውዶሁል - በያን

ክፍል - አስራ ሶስት

❇️ ሙታን እንደሚሰሙ


🎤 አልፈቂር ዐብዱልገኒይ

https://t.me/sufiyahlesuna


የአላህ ስራ ይገርመኛል

ኢኽዋን በሙፍቲ ሀጂ ዑመር ላይ ህፃናቸውን፣ እብዳቸውን፣ የአረብ ሀገር ገርዳሜዎችን አንስተው እንዳላሰደቡ ፤ ዛሬ ላይ መድኸሊን ሾመባቸው ፤ ከእነሱ የባሱ ከእኔ ውጪ የሚሉ ቀስ እያሉ ኢኽዋንን ከጫወታ እያወጡት ነው ፤ ነገ ታዘቡኝ ኢኽዋን የሚባል ለታሪክ አይቀርም ፤ አልጀዛኡ ቢጂንሲ አመል(ምንዳ የስራ ቢጤ ነው)💀💀💀💀 ለማንኛውም በረመዳን በደንብ ዉሃ መጠጣት አትርሱ

✍ዘ.ሐ




ሀሰተኛ ነብያት ሀሰተኛ ክርስቶሶች ድንቅን ተዐምር ማሳየት ይችላሉ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ የኛ ሀገር ነብይ ተብየውች እንዃን እውነተኛ ነብይ ሊሆኑ ይቅርና እንደ ሀሰተኛ ነብያት እራሱ ተዓምር ማሳየት ሳይሆን ሚችሉት ድራማ መስራት ነው። እስኪ እውነተኛው ቀርቶ ውሸተኛ ነብይ ሁኑ😂😂😂

✍ዘ.ሐ


🌹ሱሁር ለፈጅር ሶላት መነሳት እንደምንችል ያሳየናል።
🌹ተራዊህ የለሊት ሶላትን መስገድ እንደምንችል ያሳየናል።
🌹ፆም ከስሜታችን በተቃራኒ ራሳችንን መቃወም እንደምንችል ያሳየናል።
🌹የረመዷን ወር በኢማናችን ላይ ግዜያዊ ጭማሪ ሳይሆን..ይህንን በየቀኑ ማድረግ እንደምንችል ያሳየናል።

♦️✨«በዚህ ዐለም ላይ እንደረመዷን ኑር..በአኺራ እንደ ዒድ ትኖራለህ..!!»✨♦️


የአሏህ መልእክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ :-

“ ድሀዎችን ፈልጉልኝ ፤ ሲሳይን የምትለገሱትና ጠላትም ላይ ድልን የምትቀዳጁት በድሀዎቻችሁ አማካኝነት ነው “ ።

አቡ ዳውድ


አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱህ ፤ ኡስታዝ ስላልተመቻቸው የዛሬ አውዶሁል በያን ደርስ አይኖርም


♦️✨ሀቂቃ የሠይዳችንﷺ ሙሀባ ያለው እና በእርሳቸው ያመነ ክብራቸው መነካቱ ያሳምመዋል እንጂ ከእርሳቸው ፖለቲካን አስበልጦ ዝም አይልም!!

«ሠውየው ለሠይዳችንﷺ ያለው መሀባ ምልክቱ ከቻለ በየቀኑ ካልቻለ በ3ቀኑ እርሳቸውን አስታውሶ/ናፍቆ ስቅስቅ ብሎ ማለቀሱ ነው» ይላሉ ሸይኽ ሀቢብ ዑመር(ሀፊዘሁሏህ)

የሚገርመኝ ሠይዳችንንﷺ ተሷድቧል በተባለው ሠው ዙርያ ለገደብ አላፊነቱ እርምጃ ይወሰድበት ሲባል አይ ልክ ነው የሠራው እያሉ ካፊሮቹ እንኳ ለዛ ለቆሸሸው አንደበቱ ሽፋን እየሠጡት ነው።

«መጅሊሡ ምን እየሠራ ነው?» ብለው ወንድሞች ሲጠይቁ..ምን እየሠራ እንደሆነ ምን አገባችሁ ሚል ኮመንትም አየሁ ..ወሀብያ ለነብዩﷺ ሳይሆን ለመጅሊሱ ነው ሽፋን ሚሠጠው

⛔️አሁንስ የመደራጀት /ራስን ችሎ ተቋም የመሆን አስፈላጊነት ገባህ?


ሙጀሲማን በማክፈር ዙሪያ በኡስታዝ ፈኽሩዲን እና በጀምዒያው ኡስታዝ አብዱሏህ ጎበዜ መካከል የተደረገ ውይይት

በውይይቱ
————

👉 ከኛ በኩል ቀጣይ ነጥቦች ተነስተዋል :-

# የአሽዐሪያ ሚዛን የሚደፋው ቀውል ሙጀሲሞችን በሁለት ከፍሎ መመልከት ሲሆን እነርሱም ሙጀሲም ሙሶሪህና ገይሩ ሙሶሪህ ይሰኛሉ

# ሙጀሲም ሙሶሪህ ( ተጅሲምን ከነ መልለያዎቹና መግገለጫዎቹ ) ለአሏህ የሚያፀና ሰው በመክፈሩ ላይ ልዩነት እንደሌለ

# ሙጀሲም ገይሩ ሙሶሪህ
አሏህ ጂስም ነው ግን እንደጂስም ያልሆነ የሚል እንዲሁም ጂስም የሚለውን ቃል ለአሏህ ከተጠቀመ በኃላ የተጅሲምን መግገለጫዎች ውድቅ ያደረገ ሰው በመክፈሩ ላይ በዑለሞች መካከል ልዩነት እንዳለና ከትላልቅ የዐቂዳ ዑለሞቻችን የመጣው እንዲህ አይነት ሰዎችን አለማክፈር ነው ።

# ሙጀሲማን በደፈናው ስለማክፈር የመጡ የዑለሞቻችን አቋሞች ሙጥለቅ እንደሆኑና “ ሙጀሲም ሙሶሪህን “ እንደፈለጉበት እኚህን አቋሞች ያስተላለፋልን ዑለሞች ግንዛቤ እንደሚያስይዝ

# ውይይቱ መመርኮዝ ያለበት በኛ የግል ግንዛቤ ሳይሆን በዑለሞቻችን ግንዛቤ እንደሆነ

👉 ከጀምዒያ በኩል

# የጂስምን ትርጉም እያወቀ ለአሏህ ጂስም የሚለውን ቃል የተጠቀመ ሰው ይከፍራል ፤ ከዚህ ቃል ሌላ ትርጓሜ ፈልጌበት ነው ቢል ቦታ አንሰጠውም ( አረቦች ሆነው ለአሏህ ጂስም የሚለውን ስያሜ የተጠቀሙት ከራሚያዎችን ያላከፈሩትን ታላቁን የኢማም ራዚንና የሌሎች ዑለሞችን አቋም ረድ ማድረግ አልቻሉም)

💢 ርእሱ “ ሙጀሲማን በማክፈር “ ዙሪያ ሆነ ሳለ ልክ እኛ ተጅሲምን ለአሏህ ማፅናት እንደሚቻልና ምንም ችግር እንደሌለው አድርገን እንደምናስተምር አድርጎ ረዥም ስብከት በማድረግ ከአውድ መውጣት

💢 የዑለሞችን ንግግሮች በዑለሞች ግንዛቤ ከመረዳት ይልቅ የራስን ግንዛቤ አስቀድሞ አንድ ሀሳብ ላይ ክችች ማለት ወዘተ ይገኙበታል

♦️ማጠቃለያ

እንደሚታወቀው በጀምዒያዎች አቋም መሰረት “ ሙጀሲማን ያላከፈረ እንደውም ለማክፈር የተጠራጠረ እንኳን እርሱ ይከፍራልና “ ፤ ኡስታዝ አብዱሏህ ሙጀሲሞቹን ከራሚዮችን ሙነዚህ ናቸው ብለው እነርሱን ከማክፈር ሲሸሹ በመርሀቸዉ መሰረት ራሳቸውን ያከፍሩ ይሆን ⁉️⁉️
https://t.me/sufiyahlesuna


ከረመዷን በፊት “ ሙጀሲማንበማክፈርና እነርሱን ያላከፈረን አሽዐሪ በማክፈር “ ዙሪያ ጀምዒዮችን ለውይይት ለመጋበዝ አሰበን ፤ አሁን ወቅቱ ረመዷን እንደመሆኑ መጠን የወሀቢያ ረብሻ እንደሚበዛ ፤ በዚህ ወቅት ደግሞ ከነ ልዩነታችን አንድ ሆነን እነርሱን መመከት ስለሚኖርብን ከረመዷን በኃላ እናድርገው ብለን ተስማምተን ነበር

ሆኖም ትላንትና ከወሀቢዮች ጋር ቢድዐን በተመለከተ ከተካሄደ የላይቭ የቲክቶክ ውይይት በኃላ ጀምዒዮች በራሳቸው ጊዜ ለውይይት መጥተው ቀጣዩ ውይይት ተደርጏል

ከጀምዒያ ጉልሀኖች መካከል ለውይይት ዝግጁ የሆነ ካለ በራችን ሁሌም ክፍት እንደሆነ ልናሳውቅ እንወዳለን


🤎 ኢላሂ
እንደ ንጋት ጀምበር ቀልባችንን በረመዷኑ የሚፀዳ አድርግልን 🩵



Показано 20 последних публикаций.