ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Транспорт


╔════◈◉◈════╗
                     أهل السنة والجماعة
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Транспорт
Статистика
Фильтр публикаций


ዘንጊዎች በዘነጉ፣አሰታዋሾች ባሰታወሱ ቁጥር፣ በረገፈው ቅጠል፣ በፈሰሰው አሸዋ፣ ሰማይን ባደመቁት ክዋክብት፣ ውቂያኖስ በያዘው ጠብታ መጠን የአላህ እዝነትና ሰላም በውዱ ነቢያችን ሙሐመድ(ﷺ)ላይ ይሁን!

አለይሂ ሰላቱ ወሰላም♥️




https://t.me/sufiyahlesuna


“ ዝቅተኛ የሆነውን በላጭ በሆነው ነገር መለወጥን ትፈልጋላችሁን “

አል በቀራህ 61

✍ ይህ አንቀፅ በኒ - ኢስራኢሎች ከሰማይ የሚወርድላቸውን ምግብ ሰልችቶናል ብለው ከመሬት ቅጠላ- ቅጠል ፣ ዱባ፣ ምስር ወዘተ እንዲበቅልላቸው በጠየቁ ጊዜ ሙሳ አልይሂስሰላም የሰጧቸው ምላሽ ነበር ።

❇️ የሰይዳችን ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም ኡመትም ላይ የበኒ- ኢስራኢሎችን ባህሪ የተላበሱ ሙስሊሞች አልጠፋም ፣ እኚህ ሚስኪኖች ህዝበ- ሙስሊሙ በአንድ ድምፅ በዒልምና በተቅዋ የመሰከረላቸውንና ሰለፎች የሆኑትን አራቱን የመዝሀብ መሪዎች ትተው በዘመናችን የሚገኙ ዩቱዩበሮችንን ያለ እውቀት ታዋቂ ሰዎችን የሚከተሉ ወንድሞች ናቸው ።

❇️ ማንኛውም ለራሱና ለዲኑ ክብር ያለው ሙስሊም በላጮቹን እነ ኢማም አቡ- ሀኒፋን ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማም አሽሻፊዒይንና ኢማሙ አህመድን በዝቅተኞች አይቀይርም ።

በአሏህ ፍቃድ እኔ መቼም ቢሆን በላጮችን በዝቅተኞች አልቀይርም እናንተስ ⁉️


https://t.me/sufiyahlesuna


ሙፈሲሮችና ሙሀዲሶች
————————————

ከሙፈሲሮች የበለጠ የቁርአንን ትእዛዛትና መልእክቶች የሚያውቅ የለም ይህ ከመሆኑም ጋር ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ እያንዳንዱ ሙፈሲር ከአራቱ የፊቅህ መዝሀቦች አንደኛውን ይከተል ነበር ።

ሀዲስንም ከሀዲስ ልሂቃንና ተንታኞቹ የበለጠ የሚያውቅ የለም ሆኖም አራቱን የፊቅህ መዝሀቦችን ለመከተል አላመነቱም ።

ይህ የሚያረጋግጥልን ነገር ቢኖር አራቱ መዝሀቦች ከቁርአንና ሀዲስ የመነጩ እንጂ ያፈነገጡ እንዳልሆኑ ነው





https://t.me/sufiyahlesuna


ማነው የሐቂቃ የማይቋረጥ አጅር የሚፈልግ…?
⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️

📗ይህ ኪታብ በሲዳምኛ ቋንቋ የተፃፈ አርካኑል ኢስላምን በስፋት የሚዳስስ መፅሐፍ ነው።

🔻እንደምታውቁት የሲዳማ ማሕበረሰብ ዓሊም የሌለበት በተለይ ጴንጤው ሙስሊሙን ማህበረሰብ  ለመውሰድ ብዙ እየሰራባት ያለች  ብሔረሰብ ነች።

      ሐዲሱ " የቀያይ ግመሎች ባለቤት ከምትሆን አሏህ ሱ.ወ  አንድን ሰው ቢመራልህ ይበልጣል ። "

📙 ይህን መፃፍ ለሲዳማ ማሕበረሰብ በተቻለው መጠን ይህን ለማከፋፈል  ግዴታችን እንወጣ ዘንድ የበኩላችን አስተዋፅዖ እናበርክት። ሆኖም የተነየተው አምስት ሺህ መፅሀፍ ሲሆን የታተሙት አንድ ሺ መፅሀፍቶች ደሞ  በብር እጥረት ምክንያት መፅሐፉ ከማተሚያ ቤት መጋዘን  ማውጣት አልተቻለም።

የምንችለውን በዚህ እናግዝ
      1000267945474
        Ahmed.ismeil


ያስገባችሁበትን ወረቀት እስክሪን ሹት  ከታች ባለው ቴሌግራም አድራሻ ላይ ይላኩልን።
👉 @Han_Arabi


ሼር ሼር ሼር


አንድ ጀግና
—————
ሙሉ ውይይቱን ፅፎ የሚልክልን ፍቃደኛ አህባብ እንፈልጋለን ፣ መን ሙስተዒድ?


ወሏሂ am proud of ኡስታዝ

ወሀቢዮች በቁርአንና በሀዲስ ከመጡ ባህሪያቶች ነው አሏህን የሚገልፁት ፡ እስኪ ከቁርአንና ከሀዲስ የወጡበት ቦታ ካለ ያለው ልጅ ዘሎ ወደ ውይይት እንደገባው በቀላሉ መውጣት አቅቶት ሲንተፋተፍ ሁላችሁም አይታችኃል


እንግዲ ወይይቱ ይህን ይመስል ነበር ፍርዱን ለተመልካች ሁላችንንም ወደ ሀቁ አላህ ይምራን።


አበባ ለአበባ

( وَالطَّيِّبَاتُ لِلطَّيِّبِينَ ) 


ኢብኑ ዒየይናህ ከአቢ ነጂህ ፡ እርሳቸው ደግሞ ከሙጃሂድ እንደዘገቡት “ ورفعنا لك ذكرك " " መወሳትህንም ከፍ አደረግን “ የምትለዋ አንቀፅ ላይ ሙጃሂድ እንዲህ ብለዋል “ እኔ በተወሳሁ ቁጥር አንተም ትወሳለህ “ ።

አርሪሳላህ


በቲክቶክ ላይ በምስኪኑ ማህበረሰብ ላይ ሙድ የሚይዙ ሳይ ይህ ፖስት ታወሰኝ


የዚህ ነስ(ገለፃ) ዘንዩ (ظني)ደላላ ነው ወይስ ቀጥእዩ(قطعي) ደላላ? ኡሱል የቀራቹ እንግዲ ተጥቢቅ የምታደርጉበት መሰአላ አገኘኁላቹ።


የት እየሄይመስላቹዋል?


እኔ ወደ ቄራ እየሄዱ ነው ያገኘኃቸው። ብዙ ነገር ለካ እንዲ
ነው የሚሸውደን ፡ ወደ እንጦጦ ፓርክ አስመስ ወደ ምንታረድበት ቄራ ይወስደናል። ስለዚህ ያማረ ሁሉ አይበላም ።

ነቃ በል፣ ነቃ በ






https://t.me/sufiyahlesuna


✨አንተ የኒዕማ (የፀጋ) ባለቤት መሆን ከፈለክ ሰዎች ኒዕማ (ፀጋ) በማግኘታቸው ተደሰት ውደድ ኒዕማ (ፀጋ) ወደ ሚደሰትባትና ወደ ሚወዳት በጣም ፈጣን ነች።
ከፈለክ ሞክረው


ባውቀው ምን አስደበቀኝ


Zeki Part 01.pdf
3.3Мб
ሰይዳችን ሰ.ዐ.ወ ያልሰሩትን ስራ መስራት ይበቃል ወይስ አይበቃም በሚል የተደረገ ውይይት አዚዝና ዘኪ

በኡስታዝ ዘከሪያ ሀምዛ
ሐፊዘሁሏህ



https://t.me/sufiyahlesuna


ሀብታም መሆን የምትፈልጉ ቀላል መንገድ አለ። በኮምንት ስር እኔ በሉ በውስጥ መስመር እንግራችዋለሁ።




የጅህልና መድሀኒቱ መጠየቅ ነው ይላሉ ሰይዳችን ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም
⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️⛔️

“ የወለድ ገንዘብ “ ብለን እያወራን “ ታዲያ ባንክ ካልተውነው የወለድ ገንዘብ ብሉ ነው ወይ የምትሉን የሚሉ አልጠፋም “ ፡ አቅልህ ማሰብ የሚችለው እስከዚህ ብቻ ከሆነ እኛ ምን እናድርግ ???

❇️ የባንክን ወለድ ምን እናድርገው ስንል አምስተኛ የሌላቸው አራት አማራጮችን እናገኛለን

1)ገንዘቡን ባንክ ውስጥ መተው

# የማንን ገንዘብ ለማን ትተዋለህ ? ባንኩ ይህን ገንዘብ የወሰደው ከሌሎች ነው ፡ አንተ ብትተወው እንኲን ለባለቤቱ አይመልሰውም በዚያ ላይ ባንኩ ይህን የወለድ ገንዘብ እስልምናን በሚጎዱ እኩይ ተግባራት ላይ ነው የሚያውለው

# ስለዚህ ይህ መንገድ ተመራጭ አይደለም

2) ይህን ገንዘብ ለግል መጠቀም
✍ የወለድ ገንዘብ መብላት ሀራም እንደሆነ የምናውቀው ጉዳይ ነው
# ይህም መንገድ አያስኬድም

3) ይህን ገንዘብ ከባንክ አውጥቶ ማቃጠል ወይም ከጥቅም ውጭ ማድረግ

# ገንዘቡ የመጣበት መንገድ ተበላሸ እንጂ ገንዘቡ ራሱ ነጃሳ ወይም ነጂሱን ለዛቲሂ አይደለም ፡ ይህም መንገድ አያዋጣም

ገንዘቡ ምን አጥፍቶ ነው የሚቃጠለው አሉ ሰውየው😂😂

4) ገንዘቡን ከባንክ አውጥቶ የጤና ተቋማትን መገንባት ፣ መንገድ መስራት ፣ ውሀ ማውጣት ለመሳሰሉ ለማህበራዊ መሰረተ ልማቶች ማዋልና አጅር አገኛለው ብሎ ሳያምኑ ለሚስኪኖች መስጠት

❇️ ይህ ብዙ ዑለሞች ዘንድ ተመራጭ መንገድ ነው ፣ ጊዜ ስለሌለን እንጂ ማስረጃዎቻቸውም ጠንካራ ናቸው ።

ለምሳሌ : ገንዘቡ ውስጥ ሀራም የተቀላቀለበት ሰው ያንን ገንዘብ ምን ያድርገው ብለው ኡለሞች ካስቀመጧቸው መፍትሄዎች መካከል የመጀመሪያው ሀራሙ ገንዘብ የሌላ ሰው ከሆነና ባለቤቱን ካወቀ ለባለቤቱ ይመልስ ፣ ባለቤቱን ካላወቀ ደግሞ ለሚስኪን ይስጠው የሚሉ መፍትሄዎች ይገኙበታል ፡ባንክ ቤት የወረቀት ገንዘብ በማስቀመጥ የሚገኝ ትርፍም ባለቤቱ ካልታወቀ ገንዘብ ጋር ተመሳሳይ ነው ።

አምስተኛው መንገድ
—————————-
# ከወለድ ነፃ መስኮት

- ሸሪአችን ግብይት ላይ ከስያሜ ይልቅ የግብይቱ ምንነት ላይ ያተኩራል (العبرة بالمعاني لا الأفاظ والمباني) ፣ አይደለም ከወለድ ነፃ መስኮት “ከወለድ ነፃ በር “ ብለሀው እንኴ በዚያ ገንዘብ የወለድ ግብይት የምታደርግበት ከሆነ ስያሜው አያድንህም ፣ የወለድ ነፃ መስኮትም ስም ብቻ እንጂ ሌላ አይደለምና እንደ አማራጭ አይታይም

- ኢስላማዊ ባንክ

ሀበሻ ላይ ሲኖር እናወራለን

አሏህ አዕላ ወአዕለም


ሚስጥር ሹክ ልበላቹ?

ይህ ከላይ የምትመለከቱት መፅሀፍ አሰዋቢት ወል ሙተገይር ፊ መናሂጂ አተፍሲራት ይባላል ሳሊህ ኢብኑ ሳዊ ሰለፊ የፃፈው ኪታብ ነው።
ታዲያ ከላይ ባስቀመጥንው ገፅ ላይ እንደሚለው ሁለተ አይነት ገፅታ እንደሚያስፈልግ ይገልፃል አንደኛው ስራውን የሚሰራ ሁለተኛው ደግሞ የሚቃወም።በአጠቃላይ የማታለል ስራ ነው።


የወለድን ገንዘብ ባንክ ቤት መተውና መዘዙ
———————————

❇️ ሙስሊሞች ባንክ ውስጥ የሚተውት ወለድ ብዙ ጊዜ ባንኮች የሚያውሉት “ እስልምናን በሚጎዱ ዘርፎች ላይ ነው “ በተለይ ደግሞ ባንኮቹ ትላልቅ የምእራባውያን ባንኮች ከሆኑ ።

⛔️ ብሪታኒያ ህንድን በቅኝ- ግዛት በገዛችበት ወቅት ብሪታኒያ የህንድ ሙስሊሞች ከወለድ- ነፃ መስኮት ሲጠቀሙ የሚገኘውን ወለድ ቤተ- ክርስቲያን ለመገንባትና ለአክፍሮት እንቅስቃሴዎች አውላዋለች ፡ ከዚህም ይበልጥ የሚያስገርመው ከአንድ መስጂድ የባንክ ሂሳብ በተገኘ ወለድ ቤተ ክርስቲያን ገንብታለች ።




https://t.me/sufiyahlesuna

Показано 20 последних публикаций.