Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Медицина


ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenaye24
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenaye24

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Медицина
Статистика
Фильтр публикаций


Application_Form_Graduate_Program_Ethiopian_Applicants_2024.pdf
402.7Кб
𝗦𝗰𝗵𝗼𝗹𝗮𝗿𝘀𝗵𝗶𝗽 𝗢𝗽𝗽𝗼𝗿𝘁𝘂𝗻𝗶𝘁𝘆 𝗳𝗼𝗿 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗚𝗿𝗮𝗱𝘂𝗮𝘁𝗲𝘀!

Link: https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:ugcPost:7187368925058277376/


@tenamereja @tenaye


Vacancy Announcements:-


Organization: Elebat Management and Technology Solution PLC

Location: Addis Ababa

Minimum Experience: Vary (#1_year - 2 years)

Positions:-

1. Position: Midwife Nurse

Education: Diploma or Degree in #Midwifery with relevant training and experience (full time)

Required No: 2


2. Position: Counseling Psychologist

Education: BSc with Psychology, #Psychiatry or related field; with relevant skill and experience (full time)

Required No: 2


3. Position: Nurse

Education: Diploma or BSc in #Nursing, with relevant skill and experience (full time)

Required No: 2


4. Position: Gynecologist

Education: MD with Specialty in Gynecology; with relevant skill and experience (part time)

Required No: 4


5. Position: GP (General Practitioner)

Education: #Medical_doctor with relevant skill and experience (part time, full time)

Required No: 4


Deadline: April 26, 2024

📎 Vacancies Details -> Attached on the PDF above

___
Via Doctors Onlinee
ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
Telegram- https://t.me/tenamereja
Group: https://t.me/medical_Ethiopia
Facebook:  https://www.facebook.com/tenamereja
Facebook group: https://www.facebook.com/amehahealth
WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaR9YO1CRs1m8LYdQT3d
ይከታተሉን።




🔔🔔🔔ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አለን በብቸኝነት ከጤና ሚኒስቴር እውቅና ያገኘንበትን Acute Poisoning Managment የኦንላይን እና ፌስቱፌስ አዲስ የሲፒዲ ኮርስ አዘጋጅተን ፤ ሁሉም  የጤና ባለሞያዎች በኦንላይን እንዲሁም በፌስቱፌስ ስልጠናዉን መውሠድ እንዲችሉ ዝግጅታችንን አጠናቀን እነሆ ብለናል!

📢📢ስልጠናዉን በኦንላይን ፕላትፎርማችን ለመውሰድ በቅድሚያ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወደ ሠርቪንግ ስፕሪት LMS ኦንላይን የሲፒዲ ስልጠና መውሰጃ ፕላት ፎርም በመግባት አካውንት ይክፈቱ
http://cpd.servingspirit1.com

🤳👨‍💻👩‍💻በተመጣጣኝ ዋጋ ከቤቶ፣ ከስራ ቦታዎ እንዲሁም ካሉበት ቦታ በመሆን የሲፒዲ ስልጠናዎን ይከታተሉ ከዚያም ህጋዊ ሠርተፍኬቶን በመውሠድ ላይሰንሶን ያሣድሡ!!!

👉👉👉ስልጠናውን ለመዉሠድ በቅድሚያ ደውለው ይመዝገቡ ፤ ከዚያም የስልጠናዉን ኮድ ከእኛ ዘንድ ይውሰዱ!!

Follow us on
https://t.me/servingspirithealthconsultancy1
You can also visit our website
https://servingspirit1.com

ለተጨማሪ መረጃ፦   
0911958133
                                 
0912651602
                               










Double flow and single flow oxygen concentrator available

0975989927


2,500

Digital  weight scale

0973019295


To send papers use: @tenaye24


🔔🔔🔔ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አለን በብቸኝነት ከጤና ሚኒስቴር እውቅና ያገኘንበትን Acute Poisoning Managment የኦንላይን እና ፌስቱፌስ አዲስ የሲፒዲ ኮርስ አዘጋጅተን ፤ ሁሉም  የጤና ባለሞያዎች በኦንላይን እንዲሁም በፌስቱፌስ ስልጠናዉን መውሠድ እንዲችሉ ዝግጅታችንን አጠናቀን እነሆ ብለናል!

📢📢ስልጠናዉን በኦንላይን ፕላትፎርማችን ለመውሰድ በቅድሚያ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወደ ሠርቪንግ ስፕሪት LMS ኦንላይን የሲፒዲ ስልጠና መውሰጃ ፕላት ፎርም በመግባት አካውንት ይክፈቱ
http://cpd.servingspirit1.com

🤳👨‍💻👩‍💻በተመጣጣኝ ዋጋ ከቤቶ፣ ከስራ ቦታዎ እንዲሁም ካሉበት ቦታ በመሆን የሲፒዲ ስልጠናዎን ይከታተሉ ከዚያም ህጋዊ ሠርተፍኬቶን በመውሠድ ላይሰንሶን ያሣድሡ!!!

👉👉👉ስልጠናውን ለመዉሠድ በቅድሚያ ደውለው ይመዝገቡ ፤ ከዚያም የስልጠናዉን ኮድ ከእኛ ዘንድ ይውሰዱ!!

Follow us on
https://t.me/servingspirithealthconsultancy1
You can also visit our website
https://servingspirit1.com

ለተጨማሪ መረጃ፦   
0911958133
                                 
0912651602
                               


𝗩𝗮𝗰𝗮𝗻𝗰𝘆 𝗮𝗻𝗻𝗼𝘂𝗻𝗰𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁

𝗢𝗿𝗴𝗮𝗻𝗶𝘇𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻: Ethio Istanbul General Hospital

Required Positions:-
1: Quality Manager

Qualification: Medical Doctor, MSc or BSc in Nursing

2: Matron

Qualification: MSc or BSc in Nursing

Deadline: April 27, 2024

Experience: 2 years

How To Apply: Submit your resume and cover letter to info@ethioistanbulgeneralhospital.com
For More information, please call +251 988-02-88-97
Address: Ethio-Istanbul General Hospital Infront of Bole International Airport, Bole Homes compound, Adiss Ababa


Vacancy announcement

Organization: Ramad Drug store

Position: Pharmacist

Qualification: BSc or Diploma in Pharmacy field of study

Quanitity: 1

Experience: 0 years

Deadline: April 26, 2024

How To Apply: submit your documents use Telegram No 0945174419


⚠️ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች
➨ስልጠናው  ቅዳሜ 12/08/16 ይሰጣል።
➨NONCOMMUNICABLE DISEASE /15CEU
➨ PAIN MANAGEMENT /15CEU
👨‍💻👩‍💻ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይአደባ

📞📞0988143656/0911975717
አድራሻችን__ አያት አደባባይ
⚠️⚠️ 4 አና ከዚያ በላይ ሆነው ለሚመጡ 1 ሰው በነፃ።


success of the Second DHIS2 National Forum, a collaborative initiative between the Ministry of Health and HABTech Solutions, held on April 12–13, 2024. 📅

Under the theme #”Leveraging DHIS2 for Data-Driven Decision-Making: Transforming Health Data for Enhanced Impact in Ethiopia,” the forum addressed critical information management challenges in Ethiopia's healthcare system and charted a course for significant improvements. 🚀

Throughout the two-day event, 11 speakers delivered insightful presentations, highlighting achievements and outlining future steps. Engaging discussions and a dynamic panel involving stakeholders enriched the dialogue, paving the way for actionable insights and solutions. 💡

Renowned professionals from across Africa shared expertise, complementing the invaluable contributions of local partners and stakeholders. The diverse expertise showcased a shared commitment to harnessing DHIS2 and health data for impactful decision-making, driving progress in Ethiopia's healthcare landscape. 🌍

More: https://www.habtechsolution.com/2024/04/17/the-2nd-dhis2nationalforum-in-ethiopia




Urgent Vacancy Announcements:-

Organization: Ahadu Plc

1. Position 1 :- Assistant pharmacist

Education: BSc Degree from recognized Educational Institute

Previous work Experience as a pharmacist.

Female Applicant are highly appreciated.

Required Number:- Three

Location:- Addis Ababa,
Experience:- Minimum 2years and above

Female Applicant are highly appreciated.

Salary:- Based on the  company scale

Deadline: May 18 2024

How To Apply: Submit your CV along with your academic  credentials via email: tesfahun.mekonnen@ahadugroup.com or in person to ahadu plc building 2nd floor pharmacutical Department, located Around Gerji meberat haile, Near to totote kitfo or All Mart supermarket , for further information. ☎️  +251118547742 During office hours


#ATTENTION🚨

“ የካንሰር ሕመም እየጨመረ ነው ” - ዶክተር አስቻለው ወርቁ

በኢትዮጵያ የካንሰር ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን፣ በተለይም ማኀበረሰቡ ትንቦሆ፣  አልኮል ነክ ነገሮችን ከመጠቀም እንዲታቀብ ጥሪ ቀረበ።

ለካንሰር ሕሙማን የሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ ቢሆንም በተለይ በኢትዮጵያ በኩል የፋይናንስ እጥረት ችግር እንደፈተነው ማቲዎስ ወንዱ ካንሰር ሶሳይቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ተቋሙ የ20ኛ ዓመት ምስረታውን በማስመልከት መግለጫ ሰጥቶ ነበር።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ካንሰር #በኢትዮጵያ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ? በበሽታው የተጠቂ ሰዎች ቁጥር ቀነሰ ወይስ ጨመረ ? ሲል ጥያቄ አቅርቧል።

የተቋሙ የቦርድ አባልና የውስጥ ደዌ ባለሙያው ዶክተር አስቻለው ወርቁ ምን አሉ ?

“ በጣም እየጨመረ ነው ያለው። ለመጨመሩ የተለያዩ ምክንያቶች ይኖራሉ። በአጠቃላይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽዎች እየጨመሩ ነው። የካንሰር ህመምም እየጨመረ ነው።

ለምሳሌ፦ የሳንባ ካንሰርን ብናዬው ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ነው ያለው። የምንመረምረው ጥቂት ሰዎችን ስለሆነ በዚያችው ዳታ ተመርኩዘን ነው የምንገልጸው። ማኀበረሰቡን ያማከለ የዳሰሳ ጥናት ካልሰራን ቁጥሩን በትክክል መግለጽ ከባድ ነው።

10 ሰዎችን መርምሮ 5 ሕሙማን ቢገኝ 50 በመቶ ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ያልተመረመሩ ብዙ ስለሚኖሩ። እንደ አጠቃላይ ካየነው ግን ፦
- የሳንባ፣
- የአንጀት፣
- የጉበት፣
- የማህፀን፣
- የደም ሴል ካንሰር ታማሚሞች ቁጥራቸው እጅግ ባጣም እየጨመረ ነው ያለው። ” ብለዋል።

ካንሰር ዋነኛ የሞት እና የስቃይ ምክንያት እየሆነ መምጣቱን ቁጥሮች እንደሚያመላክቱ ተገልጿል።

ለአብነት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከሞቱ ሰዎች ካንሰር የመገኘት እድሉ ከፍ ብሏል። ምክንያቱም የሳንባ ካንሰር ካሉት የካንሰር ዝርዝሮች ወደ 6ኛ ደረጃ ላይ ነው ያለው ተብሏል።

የማቲዎስ ወንዱ ካንሰር ሶሳይቲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንዱ በቀለ ምን አሉ ?

“ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትንባሆ መሸጥም መግዛትም እንዳይችል የሚነገርበት ጊዜ መቼ ነው ?

ትንባሆ ነክ ነገሮች፣ አልኮል በሽታውን እያስፋፉት ነው።
 
ከ3,000 በላይ የካንሰር ሕሙማንና ቤተሰባቸውን እረድተናል። በአሁኑ ወቅት 175 ለካንሰር ሕሙማንና ለቤተሰባቦቸው፦

° ከአገራቸው የሚመጡበት ሙሉ የትራንስፖርት፣
° ከውጪ የሚገዙ መድኃኒቶች፣ 
° በሆስፒታል ውጪ በግል ተቋማት ለሚሰሩ የላብራቶሪ ምርመራ፣ 
° ሆስፒታል ለተኙት ሕሙማን ለአንዳንድ ነገር መሸፈኛ በወር 1,000 ብር፣
° እየታከሙ ለሚማሩ ተማሪዎች በወር 1,000 ብር፣
° 24 አልጋ ባለው የካንሰር ሕክምና ማዕከል በየዕለቱ ለቁርስ፣ ምሳ፣ በክሰስና እራት ወጪዎችን እየሸፈንን ነው። ”

NB. ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ የአቶ ወንዱ በቀለ የ4 ዓመት ጨቅላ ልጃቸው በካንሰር በሽታ ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ቤተሰቦቹ የደረሰባቸውን መሪር ሀዘን “ ማቲዎስ ቢሞትም ብዙ ማቲዎሶችን ማዳን እንችላለን ” በሚል መልካም አስተሳሰብ በመቀየር በ15 መስራች አባሎች ሚያዚያ 9 ቀን 1996 ዓ/ም የተመሠረተ ለካንሰር ሕሙማን የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።

#TikvahEthiopiaFamilyAA



Показано 20 последних публикаций.