''ቲክቶክን የመግዛት እቅድ የለኝም'' -ኤለን መስክየቴስላ እና ስፔስ ኤክስ ባለቤት መስክ በቻይናው የባይት ዳንስ ኩባንያ የሚተዳደረውን የቪዲዮ ማጋሪያ ቲክቶክ ለመግዛት እንደማያስብ አስታውቋል፡፡
መስክ፣ ''ቲክቶክ ቢኖረኝ ምን እንደምሰራበት እቅድ ስሌለለኝ ለጨረታ አልተዘጋጀሁም'' ብለዋል።
አሜሪካ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት አለው ባለችው የቻይና ኩባንያ ላይ በመላ ሀገሪቱ እንዲዘጋ አልያ ከፊል ድርሻው ለአሜሪካውያን ባለሃብቶች እንዲሸጥ ጠይቃለች፡፡
ከሚሸጥ መዘጋቱን የሚመርጠው የባይትዳንስ ኩባንያ በባይደን ዘመን ተዘግቶ የነበረ ቢምንም፤ ትራምፕ እገዳው ለ75 ቀናት እንዲቆይ ወስነዋል፡፡ #cnn
@thiqahEth