ውሉደ ብርሃን ሚድያ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


የመካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ ውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ ወቅታዊ ሁኔታዎችን የሚገልፁ መረጃዎችን እንዲሁም ማስታወቂያዎችን የምንለቅ ስለሆነ እንድትከታተሉን እንጠይቃለን።
👋👋👋👋👋👋👋👋👋👋
መልእክት ካሎት በዚህ ሊንክ ይላኩልን
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
@saint_kirkos

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ።

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉 የዩቲዩብ ገፅ
@weludebirhan9612' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@weludebirhan9612
👉 የፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/saintkirkosweludebirhan/
👉 የቴሌግራም ገፅ
https://t.me/weludebirhan
👉 የቲክቶክ ገፅ
https://www.tiktok.com/@weludebirhan?_t=8fSm647llUD&_r=1


ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ።

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉 የዩቲዩብ ገፅ
@weludebirhan9612' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@weludebirhan9612
👉 የፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/saintkirkosweludebirhan/
👉 የቴሌግራም ገፅ
https://t.me/weludebirhan
👉 የቲክቶክ ገፅ
https://www.tiktok.com/@weludebirhan?_t=8fSm647llUD&_r=1


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት “ንጹህ ምንጭ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው ዐውደ ርእይ የአባቶቻችን የብራና ስራዎች በዘመናችን መኖራቸውን ለአሁኑ ትውልድ ለማሳየት ታስቢ ያደረገ  ከሚያዚያ 06-13 2016 ዓ.ም. ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ አውደ ርዕይ በግዮን ሆቴል እያካሄደ ይገኛል።

የመግቢያ ትኬቶችን በግዮን ሆቴል በአካል በመገኘት ወይም በሁሉም ለአሐዱ ባንኮች ማግኘት ይችላሉ።


ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋ ይሁን እያልን በቀጣይ እሁድ በሚኖረን የብርሃን ጉዞ ላይ ለመሳተፍ ትኬቱን የቆረጣሁ በእለቱ ትኬቱን ይዛችሁ እንድትገኙ እያስታወስን በተለያየ ምክንያት እስካሁን ያልቆረጣችሁ አባላት እስከ ሚያዝያ 10 ድረስ ትኬቱን
👉 በሰ/ት /ቤቱ መዝሙር ቤት
👉 በአስተባባሪ አገልጋዮች እጅ
👉ባሉበት ሆነው 1000319361824 ዋሲሁን ፍስሐ አፍሬ(ንግድ ባንክ) መቁረጥ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ 0919834565
0977460328 ይደውሉ


ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋ ይሁን እያልን በቀጣይ እሁድ በሚኖረን የብርሃን ጉዞ ላይ ለመሳተፍ ትኬቱን የቆረጣሁ በእለቱ ትኬቱን ይዛችሁ እንድትገኙ እያስታወስን በተለያየ ምክንያት እስካሁን ያልቆረጣችሁ አባላት እስከ ሚያዝያ 10 ድረስ ትኬቱን
👉 በሰ/ት /ቤቱ መዝሙር ቤት
👉 በአስተባባሪ አገልጋዮች እጅ
👉ባሉበት ሆነው 1000319361824 ዋሲሁን ፍስሐ አፍሬ(ንግድ ባንክ) መቁረጥ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ 0919834565
0977460328 ይደውሉ


የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ አውደርዕይ!

አስራ ስድስተኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ የመፅሐፍ አውደርዕይ እና ሽያጭ ከነገ ሰኞ ሚያዝያ 7 እስከ ፊታችን እሁድ ሚያዝያ 13 2016 ዓ.ም ለተከታታይ ሰባት ቀናት ስድስት ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ውስጥ ይካሄዳል።

በዚህ የመፅሐፍ አውደርዕይ እና ሽያጭ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ሰባት አዳዲስ መጻሕፍት ይዞ አውደርዕዩ ላይ ይገኛል።

የእነዚህ ሰባት አዳዲስ መጻሕፍት አዘጋጆችም ማክሰኞ ፣ ረቡዕና ሐሙስ ስለ መጻሕፍቶቻቸው ማብራሪያ የሚሰጡበት መርሐግብርም እንደተዘጋጀ ኤቨንት አዲስ ድረገጽ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።

በአውደርዕዩም በርካታ ከ30 በላይ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በቅርቡ የታተሙ፣ ከገበያ የጠፉ ፣ የህፃናት መጻሕፍት፣ የሐይማኖት መጻሕፍትን ይዘው ይገኛሉ ተብሏል።

ለተጨማሪው:https://t.me/EventAddis1

ማስታወሻ: ላይብረሪውን በተለያዩ መጽሐፍቶች ማገዝ ለምትፈልጉ አባላትና ምእመናን ይሄንን የመጽሐፍት አውደርዕይ ማየት ትችላላችሁ።


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ከፊታችን እሁድ ሚያዝያ 13 ለሚደረገው አመታዊ የብርሃን ጉዞ በውጭ አገር የምትገኘ እህታችን አቅማቸው ለማይችል 30 የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት 9000 ብር ድጋፍ በማድረግ ጉዞውን እንዲካፈሉ ስላገዘችን በአምላክ ቅዱስ ቂርቆስ ስም እያመሰገንን በዚ እድል መጠቀም የምትፈልጉ አባላት በ 0919834565 ስልክ ቁጥር በመደወል ትኬቱን ማግኘት እንደምትችሉ እያሳወቅን በተመሳሳይ አቅሙ ያላቹ አባላት ለሌሎች መንድምና እህቶችን የጉዞውን ወጪ በመሸፈን በጋራ ጉዞውን እንድናደርግ እንጠይቃለን።

ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ።

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉 የዩቲዩብ ገፅ
@weludebirhan9612' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@weludebirhan9612
👉 የፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/saintkirkosweludebirhan/
👉 የቴሌግራም ገፅ
https://t.me/weludebirhan
👉 የቲክቶክ ገፅ
https://www.tiktok.com/@weludebirhan?_t=8fSm647llUD&_r=1


ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ።

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉 የዩቲዩብ ገፅ
@weludebirhan9612' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@weludebirhan9612
👉 የፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/saintkirkosweludebirhan/
👉 የቴሌግራም ገፅ
https://t.me/weludebirhan
👉 የቲክቶክ ገፅ
https://www.tiktok.com/@weludebirhan?_t=8fSm647llUD&_r=1


ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ።

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉 የዩቲዩብ ገፅ
@weludebirhan9612' rel='nofollow'>https://www.youtube.com/@weludebirhan9612
👉 የፌስቡክ ገፅ
https://www.facebook.com/saintkirkosweludebirhan/
👉 የቴሌግራም ገፅ
https://t.me/weludebirhan
👉 የቲክቶክ ገፅ
https://www.tiktok.com/@weludebirhan?_t=8fSm647llUD&_r=1


ሕጻናት ክፍል ተማሪዎች እና አገልጋዮቻቸው የአንድነት ቅዱስ ቁርባን ሥርዓት ፈጸሙ

***
*

በደብራችን መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ውሉደ ብርሃን  ሰ/ት/ቤት  ሕፃናት  ክፍል የሚማሩ  ከ500 በላይ ሕጻናት እና  ቀኖናቸውን የጨረሱ ታዳጊ ወጣት ተማሪዎች እና አገልጋዮቻቸው በአብይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት በገብርሔር ዕለት  06 /08/2016 ዓ.ም  የአንድነት የቁርባን መረሃ_ግብር አከናውነዋል።

በዕለቱም የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ጸሐይ ቆሞስ አባ ብርሃነ ሥላሴ አስፋው ልጆቹ በተሰበሰቡበት የደብሩ አዳራሽ በመገኘት ለህፃናቱ እና ለአገልጋዬቹ አባታዊ ምክርን ሰጥተው የዕለቱን ስንክሳር መጸሐፍ አንብበውላቸው በመጨረሻም ቡራኬ ሰጥተዋቸዋል።

ውሉደ ብርሃን ሚድያ
07/08/2016 ዓ.ም.







Показано 13 последних публикаций.