በአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህሲ መድሃኒቶች ርጭት(Fumigation) እየተከናወነ ነው።
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ሞገስ ጥበቡ በተለይም ለአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ትናንት በሰጡት መግለጫ መሰረት በከተማዋ ከሚገኙ መንገዶች ውስጥ ዋና ዋና ተብለው በተለዩ 13 መንገዶች ላይ ዛሬ ማለዳ ጀምሮ የፀረ ተዋህሲ መድሃኒቶች ርጭት በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡41 ኪሎ ሜትር በሚሸፍኑት መንገዶች ላይ እየተከናወነ ባለው የፀረ ተዋህሲያን መድሃኒቶች ርጭት ምክንያትም እስከ ረፋዱ አምስት ሰዓት መንገዶቹ ዝግ ሆነው ይቆያሉ።የከተማ አስተዳደሩ ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ዑማ በማለዳ ገብተው ይህንን ስራ እያከናወኑ ላሉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ሞገስ ጥበቡ በተለይም ለአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ትናንት በሰጡት መግለጫ መሰረት በከተማዋ ከሚገኙ መንገዶች ውስጥ ዋና ዋና ተብለው በተለዩ 13 መንገዶች ላይ ዛሬ ማለዳ ጀምሮ የፀረ ተዋህሲ መድሃኒቶች ርጭት በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡41 ኪሎ ሜትር በሚሸፍኑት መንገዶች ላይ እየተከናወነ ባለው የፀረ ተዋህሲያን መድሃኒቶች ርጭት ምክንያትም እስከ ረፋዱ አምስት ሰዓት መንገዶቹ ዝግ ሆነው ይቆያሉ።የከተማ አስተዳደሩ ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ዑማ በማለዳ ገብተው ይህንን ስራ እያከናወኑ ላሉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Via Addis TV
@YeneTube @FikerAssefa