ኑ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


#ወደ_ኤፌሶን_ሰዎች_ምዕ 4፥5

#አንድ ጌታ #አንድ ሃይማኖት #አንዲት ጥምቀት
ከዅሉ በላይ የሚኾን በዅሉም የሚሠራ በዅሉም የሚኖር #አንድ አምላክ የዅሉም አባት አለ።
ነገር ግን እንደክርስቶስ ስጦታ መጠን ለያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።
#ማንኛውም_አስተያየት_ሀሳብ 👉 @kasechtadese

@yetwahdotemrtmaskemch

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


2016"" ባሪያህን በሰላም አሰናብተው!? ""

(ሉቃ. ፪:፳፱)

(የካቲት 8 - 2016

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
       አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn


♦⛪️የኢኦተቤክ አስተምህሮ ና ስርአትን የጠበቁ የትኞቹን መዝሙራት ማግኝት ይፈልጋሉ⁉️ 'https://t.me/addlist/6GhqHrWjTU03M2Vk' rel='nofollow'>

👏 የቸብቸቦ መዝሙራት
          📖▓⇨→vido    ⇨ግጥም
🎻 የበገና መዝሙራት  
         📖▓⇨→vido     ⇨ግጥም
👑 የቅዱሳን መዝሙራት
          📖▓⇨→vido    ⇨ግጥም
⛪️ የንግስ መዝሙራት
          📖▓⇨→vido    ⇨ግጥም
🤲 የምስጋና  መዝሙራት
          📖▓⇨→vido    ⇨ግጥም
🙏 የንስሐ  መዝሙራት
         📖▓⇨→vido   ⇨ግጥም
💍 የሠርግ መዝሙራት
          📖▓⇨→avido   ⇨ግጥም
🌦 ወቅታዊ መዝሙራት
          📖▓⇨→vido    ⇨ግጥም
🇪🇹 ለአገር የተዘመሩ
          📖▓⇨→vido   ⇨ግጥም
          👇👇
https://t.me/+lVXHSARuil5kZDU0

          👇🏽ከእስልምና ወደ ክርስትና በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ በYOUTUBE👇🏽

         👇🏽🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 𝒏𝒐𝒘 🔻👇🏽
   https://t.me/+lVXHSARuil5kZDU0


💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕

[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛


🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇
🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧


መልካም ዜና ለአእላፍት ዝማሬ ቤተሰቦች ❤️‍🔥

የአእላፍት ዝማሬ መዝሙሮችን በነፃ የምታገኙበት አዲስ ቻናል ተገኝቷል፣ በቀላሉ ቻናሉን ለማግኘት 👇






"ልብህ ይጫዎት ዘንድ አፍኽን ዝም አስሰኜው፤ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ይችል ዘንድ ደግሞ ልብኽን ዝም አስሰኜው" ቅዱስ ዮሐንአፈወርቅ

"ሀብትን አናወግዘውም፤ ከሀብት ጀርባ ያለውን ትእቢት ግን እናወግዘዋለን" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

"ከምቀኝነት እና ከክፋት የሚከፋ ምንም ነገር የለም" ቅዱስ ዮሐንድ አፈወርቅ

አንድን ሰዉ መመዘን የምትችሉት በዉጪያዊዉ ገጽታዉ ሳይሆን በዉሳጣዊ ማንነቱ ነዉ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

በዚህ ዓለም ከሰው ሕይወት የበለጠ ተለዋዋጭና ደካማ ነገር የለም፡፡

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 

በምኞት"ስትጠራራ ዘመንህ እንዳያልፍ በግዜህ" ተጠቀምሊቁ  ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ"!

ትግስት የመልካምነት ዘዉድነዉ ሊቁ ዮሐንስአፈወርቅ

ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
  "መጽሐፍ ስትከፍት ከጥበበኞች ጋር ትነጋገራለህ፤ በሃሳባቸው ትካፈላለህ፣ በመልካምነታቸው ትበለጽጋለህ።

‛‛ ሃይማኖት መሠረት ነው ሌሎች ምግባራት ደግሞ ጣራና ግድግዳዎች ናቸው’’ እንዲል ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ [ድርሳን ፱]

👉 ሕይወታችን የሚያበራ ቢሆን ኖሮ ስብከት ባላስፈለገን ነበር። ከቃላት ይልቅ የምናደርገው ለእኛ ምስክር ነበር እውነተኛ አማኞች ብንሆን ኖሮ የማያምኑ ሰዎች ባልኖሩ ነበር

👉 ባልንጀራሕ ወዴ ሐጢያት ሲገባ ስታዬው  ንገረው አልሠማ ካለሕ አሁንም ንገረው በሶስተኛው እንቢ ካለሕ ጨርጉን ይዘሕ ጎትተው አልገባው ብሎ ነው እንጅ ሲኦልን ወዶ ሐጢያት እሚሠራ የለም

👉 አተ ሠው እገሌ ክፉ ነው ብለሕ ምን ትጠቀም አለሕ  ብትችል ከክፉ ሥራው መልሠው መመለስ ባትችል ግን ዝም በል

👉ድሮ አባቶቻችን  ከዓለም ወደ እግዚአብሔር ይሰደዱ ነበር ዛሬ ግን እኛ ከእግዚአብሔር ወደ ዓለም እንሰደድ አለን

👉 አንተ ሠው ባትለወጥም ዝብለሕ ቃለ እግዚአብሔርን ስማ እንደት ብትለኝ አንድት ውሃ ከዋሻላይ ስትጠበጠብ ስትወርድ ስትወርድ ጠብታዋ ግን ትንሽ ብትሆን በቋሚነት ግን ብትወርድ ያንን ጠንካራውን አለትታጎደጉደው አለች አንተም ምን ልብሕ የዴነደነ ቢሆን ሁልጊዜ ቃለ እግዚአብሔርን ስትሠማ አንድ ቀን ልብሕ ይሠበራል ምክንያቱም ያንተ ልብ ከአለቱ አይበረታምና ደካማይቱ ውሃ አለቱን ማጎድጎድ ከቻለች ሐያሉ የእግዚአብሔር ቃል አንተን ለምን አይለውጥሕም ስለዚሕ አልተለወጥሁም ብለሕ መስበክ ግን አትተው

↗️ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ አፈ በረከት ወልሳነ ወርቅ

ኦ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ አስተብቁዕ ለነ ለዉሉድከ ደቂቀ አዳምሰሚዐነ ተግሣጸከ ከመንድኃን እሳቱ ዘኢይጠፍእ ወዕፄሁ ዘኢይነውም
ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ የአዳም ልጆችን እኛን አማልደን ተግሣጽህን ሰምተን እንድን ዘንድ ከማይጠፋው እሳት ትሉም ከማያንቀላፋ

የቅዱሱ እረድኤት በረከቱ ይደርብን በጸሎቱም ይማረን!




"" ዝክረ ቅዱሳን - የካቲት ፭ "" 2016
ስንክሳር የካቲት 6

በቅዱሳን ስም መዘከር ማለት

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት


በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdus

🔴የባለፈው ዓመት ነው


"" መንፈስ ቅዱስን የሰደበ ኀጢአቱ አይሠረይለትም! "" (ማቴ. ፲፪:፴፩)

(የካቲት 1 - 2016)

ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት

https://t.me/zikirekdusn


Репост из: በእንተ ቅዱሳን ኅሩያን (ከገድላት አንደበት)
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


⛪️ •"በሦስት ቀን ነነዌ ትጠፋለች"
•"የነነዌ ጾም ስለምን ተጾመ ?
•"ነቢዩ ዮናስ ወደ ባሕር የመጣሉ
       ምክንያትና ምስጢሩ
•"የበሽታህ ምንጭ የሆነውን ኃጢአትህን አርቅ

🍃በዲ/ን ጥበቡ ማሞ🍃

  🌹መልካም ቆይታ አድምጡ 👂🥀


@yetwahdotemrtmaskemch




ጾመ ሰብአ ነነዌ

‹‹ጾመ ሰብአ ነነዌ፤ የነነዌ ሰዎች ጾም›› የሦስት ቀን ጾም የጾሙት በነነዌ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ናቸው፡፡ ከተማዋም (ነነዌ) በጤግሮስ ወንዝ ዳርቻ የምትገኝ ስትኾን መሥራቿም ናምሩድ ነው፡፡ ጥንታዊቷ የነነዌ ከተማ ለአሦር መነሻ የሆነች እጅግ ሰፊና ያማረች የቅጥሯ ርዝመትም ፲፪ ኪሎ ሜትር የሚሸፈን ነበር፡፡ በከተማዋ ንጉሡ ሰናክሬም ብዙ ሕንጻዎችን ገንብቶ ነበር፡፡

በዚያ ዘመን የነበሩ የነነዌ ሰዎች ኃጢአታቸው በዝቶ እግዚአብሔር ሊያጠፋቸው ሲል ዮናስ የስሙ ትርጓሜ ‹ርግብ› የሆነ በዳግማዊ ኢዮርብዓም ዘመነ መንግሥት የነበረ ነቢይን ቸርነትና ምሕረቱ የማያልቅበት እግዚአብሔር መክሮ፣ዘክሮ እንዲመልሳቸውና ንስሐ እንዲገቡ ነቢዩ ዮናስን ወደ ነነዌ ሕዝብ ላከው፡፡ ይህ ነቢይ መኖሪያው በገሊላ በጋትሔፌር ድንበር ከተማ ነበረ አባቱም አማቴ ይባላል፡፡ በዚያን ጊዜ ኢዮርብዓም ሶርያውያንን አባሮ የእስራኤልን ድንበር እንዲመልስ ነቢዩ ዮናስ ትንቢትን ተናገረ፡፡ ነቢዩ ኤልያስ ያስነሣው የሰራጵታዋ መበለት ሕፃን ነቢዩ ዮናስ እንደ ሆነ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ያስረዳል፡፡ መድኃኒታችን ክርስቶስም የዮናስን ከዓሣ ሆድ መውጣት የራሱ ትንሣኤ ምሳሌ አድርጎ ነግሮናል፡፡

እግዚአብሔር አምላክም ‹‹ሔደህ በነነዌ ላይ ስበክ›› ባለው ጊዜ ነቢዩ ዮናስ ‹‹አንተ መሐሪ ነህ፣ልትጠፉ ነው ብዬ ተናግሬ ብትምራቸው ሐሰተኛ ነቢይ እባላለሁ›› ብሎ ላለመታዘዝ እስራኤልን ለቆ በመርከብ ወደ ተርሴስ ሸሸ እግዚአብሔርም ታላቅ ነፋስን አስነሥቶ መርከቧ በማዕበል እንድትመታ አደረገ፡፡ ከዮናስ ጋር በመርከቧ ተሳፍረው የነበሩ ነጋድያንም ያላቸውን ሀብት ወደ ባሕሩ መጣል ሲጀምሩ ነቢዩ ዮናስ ጥፋቱን ተገንዝቦ ‹‹ማዕበሉ በእኔ ምክንያት የመጣ ስለሆነ ንብረታችሁን ሳይሆን እኔን ወደ ባሕር ጣሉኝ›› ብሎ ተማጸናቸው፡፡

እነርሱም ‹‹ስለዚህ ሰው ነፍስ እንዳንጠፋ፣ንጹሕም ደም በእኛ ላይ እንዳይደረግብን አይሆንም›› አሉ ወደ ባሕሩ ለመጣል ዕጣ በተጣጣሉ ጊዜም ዕጣው በዮናስ ላይ ስለ ወጣ ነጋድያኑ ዮናስን ወደ ባሕሩ ጣሉት፡፡ ወዲያውኑ ከእግዚአብሔር ዘንድ የታዘዘ ታላቅ ዓሣ አንበሪ ዮናስን በአፉ ተቀብሎ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት አሳድሮ ወደ ነነዌ አደረሰው፡፡ እግዚአብሔር የቅል ተክልን ምሳሌ በማድረግ ቅጠሉ በመድረቁ ዮናስ ባዘነ ጊዜ ‹‹አንተ ላልደከምክበት እና በአንድ ቀን በቅሎ ላደገ ቅል ስታዝን እነሆ በታላቂቱ ነነዌ ከተማ ያሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺሕ በላይ ሕዝብና እንስሳቱ የእጄ ፍጥረቶች ስለ ሆኑ ያሳዝኑኛል›› በማለት ነቢዩ ዮናስም ውሸታም ላለመባል መኮብለሉ ስሕተት መሆኑን አስረድቶታል፡፡
ዮናስም ነነዌ መሬት ላይ መድረሱን ባወቀ ጊዜ ከእግዚአብሔር መሸሽ አለመቻሉን ተረዳ፤ የነነዌ ሰዎችንም ‹‹ንስሐ ግቡ›› እያለ መስበክ ጀመረ የነነዌ ሰዎችም ንስሐ በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር ይቅር ብሎ ከጥፋት አድኗቸዋል፡፡ ሐሰት እንዳይባልም እሳቱ እንደ ደመና ሆኖ ከላይ ታይቶአል፡፡ የታላላቁ ዛፍ ቅጠል እስኪጠወልግ ድረስ አድርቆ ለሕዝቡ አሳይቷቸዋል፡፡ ንስሐቸው በከንቱ እንዳልቀረ አስረድቷቸዋል፡፡

ጾመ ነነዌ የሦስት ቀን ሱባኤ ሲሆን በሦስት ቀናት ጾምና ጸሎት ንስሐ የገቡ የነነዌ ሰዎች ከጥፋት እንደ ዳኑ ሁሉ፣በብሉይ ኪዳን አስቴር ሦስት ቀን ጾማ፣ ጸልያ በእስራኤል ላይ የመጣውን መቅሠፍት እንዲመለስ አድርጋለች፡፡ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ከበዓል ስትመለስ ሕፃኑ ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ መንገድ ላይ ጠፍቶአት ከሦስት ቀን ፍለጋ በኋላ በቤተ መቅደስ አግኝታዋለች፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ለሄሮድስ በሰጠው ምላሽ መልስ ሦስት ቀን የሱባኤ ፍጻሜ መሆኑን ገልጿል፡፡

ጾመ ነነዌ የእግዚአብሔርን ቸርነትና መሐሪነት የምናስታውስበት ጾም ነው፡፡ ይኸውም እኛ ፍጡራኑ በበደልን ጊዜ ፈጽሞ ከማጥፋት ይልቅ ምክንያት ፈልጎ እንድንድን ያደርገናል፡፡ የነነዌ ሰዎች የተነሳሕያን ምሳሌ ናቸው ይህም ማለት ሰው ጥፋቱን አምኖ ንስሐ ከገባ እግዚአብሔር ይቅር ማለቱን አይተውም፡፡ ለዚህም ነው ዮናስን ‹‹አንተ ላልደከምክበት እና በአንድ ቀን በቅሎ ላደገ ቅል ስታዝን እነሆ በታላቂቱ ነነዌ ከተማ ያሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺሕ በላይ ሕዝብና እንስሳቱ የእጄ ፍጥረቶች ስለ ሆኑ ያሳዝኑኛል›› ያለው፡፡

ቀደምት የቤተ ክርስቲያን አባቶቻችን ይህን እና ሌሎች አጽዋማትን እንድንጾም የወሰኑልን ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ሕጉ የተዘጋጀልን እንደ ነነዌ ሰዎች እኛም ጾመን፣ ጸልየን ከኃጢአታችን እንነጻ ዘንድ ነው፡፡ ዛሬ ዓለማችን በኃጢአት ማዕበል እየተናወጠች ባለችበት ወቅት እኛም እንደ ነነዌ ሰዎች ከበደላችን ብንመለስ እና ንስሐ ብንገባ ቸሩ ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ይቅርታና ምሕረት የባሕርይ ገንዘቡ ስለ ሆነ ‹‹ወደ እኔ ተመለሱ፣እኔም ይቅር እላችኋለሁ፣›› ይለናል፡፡

ስለሆነም በነቢዩ ዮናስ ላይ የተደረጉ ተአምራትንና ካለመታዘዝ የሚመጣ ቅጣት ቀላል አለመሆኑን በማስተዋል፣ለነነዌ ሰዎች የወረደውን ምሕረት በመገንዘብ ለእግዚአብሔርም ሆነ ለሃይማኖት አባቶች እና ለወላጆቻችን መታዘዝ ይገባናል፡፡ ስንጾምም እግዚአብሔር አምላካችን መዓቱን በምሕረት፣ ቍጣውን በትዕግሥት መልሶ በኃጢአት ለጠፋው ዓለም ይቅርታውን ይልካል፡፡ በመጾማችን ራሳችን ከመዓትና ከመቅሠፍት ከመዳናችን ባሻገር በእኛ በደል ምክንያት አገራችን፣ዕፀዋቱና እንስሳቱም ሳይቀር ከድርቅና ከቸነፈር ይተርፋሉና፡፡


የካቲት፪(2)ስንክሳር

(የካቲት ፩
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስአበበ

✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
'


"" ሌባውስ ሊሰርቅና ሊያርድ፤ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፡፡ (ዮሐ. ፲:፲) ""

(ጥር 30 - 2013)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስአበበ

✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝

" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
'


እንኳን አደረሰን !

ጾ  መ    ነ ነ ዌ

- ሰኞ = የካቲት ፫ [  3  ]
- መላው ኦርቶዶክሳዊ
- በንስሐ በምሕላ ጸሎት

❝ የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ ፥ ለጾም አዋጅ ነገሩ ፥ ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ ። ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ ደረሰ ፤ እርሱም ከዙፋኑ ተነስቶ መጎናጸፊያውና አወለቀ ማቅም ለበለ ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ ። አዋጅም አስነገረ በነነዌም ውስጥ የንጉሡንና የመኳንቱን ትእዛዝ አሳወጀ ፥ እንዲህም አለ ፦ ሰዎችን እንስሶች ላሞችና በጎች አንዳችን እንዳይቀምሱ አይሰማሩም ውኃንም አይጠጡ ፤ ሰዎችና እንስሶችም በማቅ ይከደኑ ፥ ወደ እግዚአብሔርም በብርቱ ይጩኹ ሰዎችም ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በእጃቸው ካለው ግፍ ይመለሱ ፥እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ተመልሶ ይጸጸት እንደ ሆነ ፥ ከጽኑ ቁጣውም ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል ?

እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደ ተመለሱ በሥራቸውን አየ ፤ እግዚአብሔርም ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጽቶ አላደረገውም። ❞

[ ት.ዮናስ ፫፥፭ -፲ ]

❝ ወደ ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ ፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ ፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፉ። እኔም። ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ ፤ ነገር ግን ወደ ቅዱስ መቅደስህ ደግሞ እመለከታለሁ አልሁ። ❞ [ዮና.፪፥፬]


"አቤቱ አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ ::አቤቱ ስለ ስምህ ሕያው አድርገኝ ስለ ጽድቅህም ነፍሴን ከመከራ አውጣት"

(መዝሙር 145)




⛪️ እውነተኛ ፍቅር ለእውነተኛ ጋብቻ
   •ለችግሮች መፍትሔ መመካከር
•"ባል ማንኛውንም ነገር ከመሥራት በፊት ልቦናው ሚስት ግን አማክር ይለዋል ፡ሚስትም እንዲሁ"
•የወደዱትን ሰው ባሕርይ በትዕግሥት መቀበል
•በትዳር ውስጥ የአንዱ ባሕርይ  ቢቀየርስ ?
               ክፍል ኹለት

Показано 20 последних публикаций.