"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::
(ማቴ ፫:፫
ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ በእንተ ሰላማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተክለሃይማኖት አባ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ።
ብፁዕ አባ አቡነ ተክለሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኵልነ ኀበ ማርያም እምነ።
ልብኪ የዋህ ዘኢየአምር ተበቊሎ ለኃጥእ እምተኃጒሎ፡፡ ተሣሀልኒ ድንግል ዘልማድኪ ተሣሕሎ ምንተ እነግረኪ ዉስተ ልብየ ዘሀሎ፡፡ እስመ አንቲ ተአምሪ ኀዘንየ ኩሎ፡፡"
ብጹእ አንተ ወሠናይ ለከ ብእሴ እግዚአብሔር መርቆሬዎስ ሰማዕት ሰላመ ጸሊ ለርኁቃን ወዳኂና ለቅሩባን ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ::
ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ፤
አቢብ ሲኖዳ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፤
ለባርኮትነ ንዑ ውስተ ጽርሐ ዛቲ መቅደስ፤
ተክለ ሃይማኖት አኖሬዎስ ኤዎስጣቴዎስ፤
ሳሙኤል ተክለ አልፋ በብኑዳ ኪሮስ፡፡
✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
አላማ
እምነት
ጥረት
ጥንቃቄ
ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
@9ኙ የቅድስና መንገዶች
፩👉ሃይማኖት
፪👉ጾም
፫👉ጸሎት
፬👉ስግደት
፭👉ምጽዋት
፮👉ፍቅር
፯👉ትህትና
፰👉ትዕግስት
፱👉የዋህነት
ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል
ዝክረቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር
በቴሌግራም👉
https://t.me/zikirekdusn