Репост из: Christian Living
መንፈሳዊ አለምን በፀሎት እንጂ በምኞት Access ማድረግ አይቻልም
ስለዚህ አጥብቃችሁ ፀልዩ እንጂ አጥብቃችሁ አትመኙ
“ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።”
— ሐዋርያት 12፥5
“ወይም አሥር ድሪም ያላት አንድ ድሪም ቢጠፋባት፥ መብራት አብርታ ቤትዋንም ጠርጋ እስክታገኘው ድረስ አጥብቃ የማትፈልግ ሴት ማን ናት?”
— ሉቃስ 15፥8
ስለዚህ አጥብቃችሁ ፀልዩ እንጂ አጥብቃችሁ አትመኙ
“ጴጥሮስም በወኅኒ ይጠበቅ ነበር፤ ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።”
— ሐዋርያት 12፥5
“ወይም አሥር ድሪም ያላት አንድ ድሪም ቢጠፋባት፥ መብራት አብርታ ቤትዋንም ጠርጋ እስክታገኘው ድረስ አጥብቃ የማትፈልግ ሴት ማን ናት?”
— ሉቃስ 15፥8