የሰዎችን መብት ከማጎደል አደራህን!
ሶፊያን አስውሪ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿إن لقيت الله تعالى بسبعين ذنبًا فيما بينك وبين الله تعالى؛ أهون عليك من أن تلقاه بذنب واحد فيما بينك وبين العباد﴾
“ባንተና በባሪያዎች መካከል ያለ አንድ ወንጀል ይዘህ ከላቀው አላህ ጋር ከምትገናኝ ይልቅ ባንተና በላቀው አላህ መካከል ያለ ሰባ ወንጀል ይዘህ ብትገናኘው የቀለለ ነው። ”
📙 ተንቢሁል ጋፈሊን ሰመርቀንዲይ፡ 1/380
ጆይን፦ https://t.me/ATWHIDCOM
ሶፊያን አስውሪ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿إن لقيت الله تعالى بسبعين ذنبًا فيما بينك وبين الله تعالى؛ أهون عليك من أن تلقاه بذنب واحد فيما بينك وبين العباد﴾
“ባንተና በባሪያዎች መካከል ያለ አንድ ወንጀል ይዘህ ከላቀው አላህ ጋር ከምትገናኝ ይልቅ ባንተና በላቀው አላህ መካከል ያለ ሰባ ወንጀል ይዘህ ብትገናኘው የቀለለ ነው። ”
📙 ተንቢሁል ጋፈሊን ሰመርቀንዲይ፡ 1/380
ጆይን፦ https://t.me/ATWHIDCOM