የእምነት ጥበብ dan repost
1. አሁንም ሰው የአዳም ባህሪን የጎሰቆለውን ይዞ ነው እንዴ ሚወለደው?
መልስ፡ አዎ “ሥጋ ሁሉ አንድ አይደለም፥ የሰው ሥጋ ግን አንድ ነው “እንድል መጽሐፍ ሁላችን የአዳምን ሥጋ እንካፈል አለን መጽሐፍ እንደሚል “ የሙታን ትንሣኤ ደግሞ እንዲሁ ነው። በመበስበስ ይዘራል፥ ባለመበስበስ ይነሣል፤በውርደት ይዘራል፥ በክብር ይነሣል፤ በድካም ይዘራል፥ በኃይል ይነሣል፤” እንድል ሥጋችን ከብሮ ጉሥቁልናችን የሚቀረው በትንሳኤ ነው ።”ፍጥረታዊ አካል ይዘራል፥ መንፈሳዊ አካል ይነሣል። ፍጥረታዊ አካል ካለ መንፈሳዊ አካል ደግሞ አለ።” አይደል የሚለው መጽሐፍ ሁላችን በአዳም እንሞት አለን በክርስቶስ እንነሳለን መጽሐፍ የሚለውም እኮ እንደህ ነው “ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና።” የጎሰቆለውን የአዳምን ባሕርይ ባኝዝማ ኑሮ ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ ባላለ ነበር ።እንድህም ይላል “ነገር ግን አስቀድሞ ፍጥረታዊው ቀጥሎም መንፈሳዊው ነው እንጂ መንፈሳዊው መጀመሪያ አይደለም።” ስለዚህ ሰው ሲወለድ መንፈሳዊ ሁኑ አይደለም ተፈጥሮአዊ እንጂ
2. ያልተጠመቁ ሌላ እምነት ውስጥ ያሉት የወደቀውን ማንነት ነው ማለት ነው የያዙት?
መልስ፡ ያልተጠመቁት ብቻ አይደለም እኛ እራሱ የክርስቶስ ፍቅር በውስጣችን ከሌለ ኃጢያት ሥንሰራ መንፈስ ቅዱስ ከእኛ ይርቃል ከጸጋ የተራቆትን አርጌውን ሰው እንለብስ አለን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም እንድህ እንደል “አሁን ብዙ ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ብዙ ጸጋ ሰዎች ታላቅ ኃጢአት ሲሠሩ ይርቃል”ብዙ ጊዜ አሮጌውን ሰው ከአዳም እርግማን ጋር ስለምናያዘው ነው የተቸገርንው አሮጌው ሰው የተባለው ለኃጢያት ያዘነበለ ፣ኃጢያትን የሚያደርግ ነው ቅዱስ ኤፍሬምም እንደሚል “I.1 አንተ ሥጋ፥ ፍጹም የተጠላውን ያንን አሮጌ ሰው አስወግደው፥ በውስጥህ የምትኖረውንና የለበስከውን አዲስነት እንዳይቦረቦርብህ፤ የፍላጎቱ ምንዳ ከልብሶቹ ጋር ተቃራኒ ነውና፥ የታደስክ እንደሆንህ ይመለሳልና ይቦረቦርብሃል፤ አንተ ሥጋ፥ ምክሬን ስማ! በ(መልካም) ምግባር አስወግደው፥ (መጥፎ) ልማዶች እንዳያለብስህ።እነሆ፥ ጌታችን፥ አንተ ሥጋ፥ በውኃ አዲስ አድርጎሃል፥ የሕይወትም አርክቴክት እርጅናህን ገንብቷል፥ በደሙ ፈጥሮ ለኑሮው መቅደስ ሠራለትና፤ እርሱ ባደሰው መቅደስ ያ አሮጌ ሰው ከእርሱ ይልቅ እንዳይኖር አትፍቀድ፤ አንተ ሥጋ፥ እግዚአብሔር በመቅደስህ እንዲኖር ካደረግህ፥ አንተም የእርሱ መንግሥት ቤተ መቅደስና የክርስቶስ መሥዋዕት ካህን ትሆናለህ።” (ቅዱስ ኤፍሬም) ስለዚህ የአዳም ሥጋ ስለሆነ ያለህ ኃጢያት ባደረኩ ቁጥር የምትለብሰው አሮጌውን ማንነት ነው።
3. ጌታ አለምን ነው ያዳነው ነገር ግን ከወደቀው ማንነት ውስጥ ሚወጣው ሁሉም የሰው ልጅ ነው ወይስ አምነው ለተጠመቁት ብቻ ? ወይስ ሚጠመቀው ከክርስቶስ ጋ አንድ ለመሆን ብቻ ነው ከውድቀት ውስጥ ለመውጣት ሳይሆን?
መልስ ፡ ጌታ ያደነው አዎ ዓለምን ነው ሁሉም የሰው ልጅ ከአዳም እርግማን ነጻ ወጥቷል እንደዚያማ ካልሆነ ሁሉም የሰው ልጅ በስብሶ ይቀር ነበር ግን ሁሉም ትንሳኤ አለው ይሄ ስል ግን ሁሉም ፍጸሜ አግኝቷል ማለት አይደለም ምክንያቱም የአዳም መርገም ቢነሣም የአዳም ሥጋ ግን አለ ሥለዚህ ይሄን ሥጋችን እንደገና ተዘርቶ እንደገና ሲነሳ ፍጹም ይሆናል ። ይሄን ሲል ግን ያላመኑ ሰዎች በእርግማን ውስጥ አይደሉም እያልኩ አይደለም አዳም የተረገመው ዕጸ በለስን የበላህ ጊዜ ተሞታለህ ነው አሁን ግን ሥጋዬን የበላ የዘላለም ሕይዎት አለው ነው በጥንት ጊዜ መብላት ያስረግማል አሁን በሐድስ ኪዳን አለመብላት ያስረግማል በጥንት ለአዳም የተሰጠው ትዛዝ የዘላለም ሕይዎት እንድኖርህ አትብላ ነው አሁን በሐድስ የዘላልም ሕይዎት እንድኖርህ ብላ ነው አሁን ሐድስ ኪዳን ላይ ነህ ወንድሜ የምን የአዳም መርገም ነው ። ምነው በስብሶ የሚቀር አለ ተብልኃል እንዴ ? የአዳም መርገም ካለማ አሁን ሕጻናትም ሳይጠመቁ ቢሞቱ ሲኦል ሊገቡ ነው በብሉይ ኪዳን እንደዚያ ነበርና ። ሐድስ ኪዳን ተሰቶህ የምን የአዳም መርገም ነው ።አሁን ያለው የሐድስ ኪዳን መርገም ነው ጳውሎስ እንደሚናገረው ኢየሱስ ክርስቶስን የሚጠላ የተረገመ ይሁን እንዳለው ማንም ክርስቶስን የማይወደ የተረገመ ነው። ከእርግማን ነጻ ያልወጣ ሰው ደግሞ አልዳነም በልጁ የማያምን እና እሱ የሰጠውን ጸጋ ያልተቀበለ ሁሉ የተረገመ ነው የዘላለም ሕይዎት የሌለው ሰው ሁሉ የተረገመ ነው ።ሌላው ማውቅ ያለብን ውድቀት እና የውድቀት ማንነት የምንለው ምኑን ነው ? የውድቀት ማንነት ለኃጢያት ማዘንበል ለሥጋዊ ነገር ማድላት እነዚህን ከሆነ ሰው የሚድነው ከዚህ ሲጠመቅ እንዳንድስ ይፈጠራል የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ይሆናል አለበለዚያ ሊድን አይችልም መጸሕፍት የሚሉት ተጠመቁ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ ነው ። አይ ርግማን ከሆነ አሁን ያ ርግማን የለም የተረገመው ሥጋ ስላለ ግን ይሄ በስብሶ እስከሚነሳ በሁሉም የሰው ልጆች ላይ አሉ ውጤቶቹ ። ይልቁንስ ስለመዳን ቆጆ ጽሑፍ በእንግሊዘኛ ሳነብ ካገኘውት ላካፍላችሁ ለሁሉም ጥያቄ መልስ በዚህ ጽሐፍ ቅስጥ ታገኛላችሁ
መዳን
I. መዳን በክርስቶስ ስም ብቻ ነው።
II. በመዳን ውስጥ የጸጋ ሚና
III. በመዳን ውስጥ የእምነት ሚና
IV. በመዳን ውስጥ የመታዘዝ ሚና
V. የእግዚአብሔር ጽድቅ ከሕግ ጽድቅ ጋር ሲነጻጸር
VI. መዳንን ማጣት ይቻላልን?
VII. የጌታን ስም መጥራትና መናዘዝ
VIII. የቀደመች ቤተክርስቲያን ስለ መዳን እንዴት ትሰብክ ነበር?
IX. መንግሥተ ሰማያትን በኃይል የሚወስዱት
መልስ፡ አዎ “ሥጋ ሁሉ አንድ አይደለም፥ የሰው ሥጋ ግን አንድ ነው “እንድል መጽሐፍ ሁላችን የአዳምን ሥጋ እንካፈል አለን መጽሐፍ እንደሚል “ የሙታን ትንሣኤ ደግሞ እንዲሁ ነው። በመበስበስ ይዘራል፥ ባለመበስበስ ይነሣል፤በውርደት ይዘራል፥ በክብር ይነሣል፤ በድካም ይዘራል፥ በኃይል ይነሣል፤” እንድል ሥጋችን ከብሮ ጉሥቁልናችን የሚቀረው በትንሳኤ ነው ።”ፍጥረታዊ አካል ይዘራል፥ መንፈሳዊ አካል ይነሣል። ፍጥረታዊ አካል ካለ መንፈሳዊ አካል ደግሞ አለ።” አይደል የሚለው መጽሐፍ ሁላችን በአዳም እንሞት አለን በክርስቶስ እንነሳለን መጽሐፍ የሚለውም እኮ እንደህ ነው “ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና።” የጎሰቆለውን የአዳምን ባሕርይ ባኝዝማ ኑሮ ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ ባላለ ነበር ።እንድህም ይላል “ነገር ግን አስቀድሞ ፍጥረታዊው ቀጥሎም መንፈሳዊው ነው እንጂ መንፈሳዊው መጀመሪያ አይደለም።” ስለዚህ ሰው ሲወለድ መንፈሳዊ ሁኑ አይደለም ተፈጥሮአዊ እንጂ
2. ያልተጠመቁ ሌላ እምነት ውስጥ ያሉት የወደቀውን ማንነት ነው ማለት ነው የያዙት?
መልስ፡ ያልተጠመቁት ብቻ አይደለም እኛ እራሱ የክርስቶስ ፍቅር በውስጣችን ከሌለ ኃጢያት ሥንሰራ መንፈስ ቅዱስ ከእኛ ይርቃል ከጸጋ የተራቆትን አርጌውን ሰው እንለብስ አለን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅም እንድህ እንደል “አሁን ብዙ ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ብዙ ጸጋ ሰዎች ታላቅ ኃጢአት ሲሠሩ ይርቃል”ብዙ ጊዜ አሮጌውን ሰው ከአዳም እርግማን ጋር ስለምናያዘው ነው የተቸገርንው አሮጌው ሰው የተባለው ለኃጢያት ያዘነበለ ፣ኃጢያትን የሚያደርግ ነው ቅዱስ ኤፍሬምም እንደሚል “I.1 አንተ ሥጋ፥ ፍጹም የተጠላውን ያንን አሮጌ ሰው አስወግደው፥ በውስጥህ የምትኖረውንና የለበስከውን አዲስነት እንዳይቦረቦርብህ፤ የፍላጎቱ ምንዳ ከልብሶቹ ጋር ተቃራኒ ነውና፥ የታደስክ እንደሆንህ ይመለሳልና ይቦረቦርብሃል፤ አንተ ሥጋ፥ ምክሬን ስማ! በ(መልካም) ምግባር አስወግደው፥ (መጥፎ) ልማዶች እንዳያለብስህ።እነሆ፥ ጌታችን፥ አንተ ሥጋ፥ በውኃ አዲስ አድርጎሃል፥ የሕይወትም አርክቴክት እርጅናህን ገንብቷል፥ በደሙ ፈጥሮ ለኑሮው መቅደስ ሠራለትና፤ እርሱ ባደሰው መቅደስ ያ አሮጌ ሰው ከእርሱ ይልቅ እንዳይኖር አትፍቀድ፤ አንተ ሥጋ፥ እግዚአብሔር በመቅደስህ እንዲኖር ካደረግህ፥ አንተም የእርሱ መንግሥት ቤተ መቅደስና የክርስቶስ መሥዋዕት ካህን ትሆናለህ።” (ቅዱስ ኤፍሬም) ስለዚህ የአዳም ሥጋ ስለሆነ ያለህ ኃጢያት ባደረኩ ቁጥር የምትለብሰው አሮጌውን ማንነት ነው።
3. ጌታ አለምን ነው ያዳነው ነገር ግን ከወደቀው ማንነት ውስጥ ሚወጣው ሁሉም የሰው ልጅ ነው ወይስ አምነው ለተጠመቁት ብቻ ? ወይስ ሚጠመቀው ከክርስቶስ ጋ አንድ ለመሆን ብቻ ነው ከውድቀት ውስጥ ለመውጣት ሳይሆን?
መልስ ፡ ጌታ ያደነው አዎ ዓለምን ነው ሁሉም የሰው ልጅ ከአዳም እርግማን ነጻ ወጥቷል እንደዚያማ ካልሆነ ሁሉም የሰው ልጅ በስብሶ ይቀር ነበር ግን ሁሉም ትንሳኤ አለው ይሄ ስል ግን ሁሉም ፍጸሜ አግኝቷል ማለት አይደለም ምክንያቱም የአዳም መርገም ቢነሣም የአዳም ሥጋ ግን አለ ሥለዚህ ይሄን ሥጋችን እንደገና ተዘርቶ እንደገና ሲነሳ ፍጹም ይሆናል ። ይሄን ሲል ግን ያላመኑ ሰዎች በእርግማን ውስጥ አይደሉም እያልኩ አይደለም አዳም የተረገመው ዕጸ በለስን የበላህ ጊዜ ተሞታለህ ነው አሁን ግን ሥጋዬን የበላ የዘላለም ሕይዎት አለው ነው በጥንት ጊዜ መብላት ያስረግማል አሁን በሐድስ ኪዳን አለመብላት ያስረግማል በጥንት ለአዳም የተሰጠው ትዛዝ የዘላለም ሕይዎት እንድኖርህ አትብላ ነው አሁን በሐድስ የዘላልም ሕይዎት እንድኖርህ ብላ ነው አሁን ሐድስ ኪዳን ላይ ነህ ወንድሜ የምን የአዳም መርገም ነው ። ምነው በስብሶ የሚቀር አለ ተብልኃል እንዴ ? የአዳም መርገም ካለማ አሁን ሕጻናትም ሳይጠመቁ ቢሞቱ ሲኦል ሊገቡ ነው በብሉይ ኪዳን እንደዚያ ነበርና ። ሐድስ ኪዳን ተሰቶህ የምን የአዳም መርገም ነው ።አሁን ያለው የሐድስ ኪዳን መርገም ነው ጳውሎስ እንደሚናገረው ኢየሱስ ክርስቶስን የሚጠላ የተረገመ ይሁን እንዳለው ማንም ክርስቶስን የማይወደ የተረገመ ነው። ከእርግማን ነጻ ያልወጣ ሰው ደግሞ አልዳነም በልጁ የማያምን እና እሱ የሰጠውን ጸጋ ያልተቀበለ ሁሉ የተረገመ ነው የዘላለም ሕይዎት የሌለው ሰው ሁሉ የተረገመ ነው ።ሌላው ማውቅ ያለብን ውድቀት እና የውድቀት ማንነት የምንለው ምኑን ነው ? የውድቀት ማንነት ለኃጢያት ማዘንበል ለሥጋዊ ነገር ማድላት እነዚህን ከሆነ ሰው የሚድነው ከዚህ ሲጠመቅ እንዳንድስ ይፈጠራል የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ይሆናል አለበለዚያ ሊድን አይችልም መጸሕፍት የሚሉት ተጠመቁ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ ነው ። አይ ርግማን ከሆነ አሁን ያ ርግማን የለም የተረገመው ሥጋ ስላለ ግን ይሄ በስብሶ እስከሚነሳ በሁሉም የሰው ልጆች ላይ አሉ ውጤቶቹ ። ይልቁንስ ስለመዳን ቆጆ ጽሑፍ በእንግሊዘኛ ሳነብ ካገኘውት ላካፍላችሁ ለሁሉም ጥያቄ መልስ በዚህ ጽሐፍ ቅስጥ ታገኛላችሁ
መዳን
I. መዳን በክርስቶስ ስም ብቻ ነው።
II. በመዳን ውስጥ የጸጋ ሚና
III. በመዳን ውስጥ የእምነት ሚና
IV. በመዳን ውስጥ የመታዘዝ ሚና
V. የእግዚአብሔር ጽድቅ ከሕግ ጽድቅ ጋር ሲነጻጸር
VI. መዳንን ማጣት ይቻላልን?
VII. የጌታን ስም መጥራትና መናዘዝ
VIII. የቀደመች ቤተክርስቲያን ስለ መዳን እንዴት ትሰብክ ነበር?
IX. መንግሥተ ሰማያትን በኃይል የሚወስዱት