Addis Tech Zone


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Inglizcha


We'll talk about tech,hacking,
Programming
Apps
Bot
How to get followers, tg members
Contact us by @Hack_It_bot

Связанные каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Inglizcha
Statistika
Postlar filtri








ዛሬ ማታ አንዴት በ ስልካችን የፍለግነውን ነገር ስካን ኣድርገን ወደ 3ዲ አንደምንክየር አናያልን


Game ለምትሰሩ በትልይ ኣሪፍ ኣፕ ነው


ሰላም ሰዎች ትንሽ ተፍቺ ነብር ኣሁን ተምልሻልሁ በየከኑ ሰለ ኣዳዲስ ግጝቶች አናወራልን




#1. Diamond Rose iPhone 4
32GB

#በአለማችን በውድነቱና እና በአስደናቂነቱ የቀዳሚነቱን ደረጃ ስልክ Diamond Rose iPhone 4 32GB የተባለው ነው።😱

በ Stuart Hughes የተሰራው ይሄ ስልክ ከ500 የተለያዩ ክብደት አልባ #የአልማዝ ቅንጣቶች እና😊

ጀርባው ሙሉ በሙሉ #rose_golds የተሰራ ነው።

ሆም በተኑን ለመስራት ደግሞ እጅግ ውድ platinum ተጠቅመዋል ።

*ዋጋው 192,000,000 ብር ነው።


give me like on ig




Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ዋይፋይ ሀክ: ፓስወርድ መለመን ቀረ ማንኛውንም ዋይፋይ ሀክ ማድረግ ተቻለ || Shambel App | Muller App 2020


ሰላም ጉዋደኞቼ ፖስት ያልትደርግው ለ youtube ቻናላችን ቪዲዎ ኣየሰራን ሰለሆነ ነው ነገ ፖስት ይከትላል




Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
How To Mirror Windows PC Screen to a Android Phone
@addis_tech_zone


#አሁን_በደረሰን_ዜና ❗️

#በመጨረሻም ስለ ግብፅ የሳይበር ጥቃት ከመንግስት ምላሽ አግኝተናል እንደሚከተለው እናቀርባለን ❗️

#ጥቃቱን_አክሽፈነዋል ❗️

በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ ስነ ልቦናዊ እና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን #ኢመደኤ አስታወቀ❗️

⚡️የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) ሰኔ 10፣ 12 ፣ 13 እና 14/2012 ዓ.ም መቀመጫቸዉን ግብጽ ያደረጉ የሳይበር ወንጀለኞች በኢትዮጵያ የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን አስታውቋል።

⚡️የሳይበር ጥቃት ሙከራው የተቃጣው ሳይበር ሆሩስ ግሩፕ (Cyber_Horus Group)፣ አኑቢስ ዶት ሃከር (AnuBis.Hacker) እና ሴኪዩሪቲ ባይ ፓስ (Security_By_Passed) በተባሉ የሳይበር አጥቂዎች አማካይነት መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል፡፡

⚡️ወንጀለኞቹ ለረጅም ጊዜ ሲዘጋጁ የቆዩ እና ኤጀንሲው ሲከታተላችው የነበሩ ሲሆን በይበልጥ አርብ ሰኔ 12/2012 እና ቅዳሜ ሰኔ 13/2012 ከፍተኛ የሚባል የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ማድረጋቸውን የገለጸው ኤጀንሲው በዚህ ጊዜ ዉስጥ የ13 የመንግስት፣ 4 መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን የድረ-ገጽን የማስተጓጎል ሙከራ ማድረጋቸውን አስታውቋል፡፡

⚡️የሳይበር ጥቃት ሙከራው በሀገሪቱ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ የደህንነት መስሪያ ቤቶች እና የግል ድርጅቶች ድረ-ገጽ ላይ ያነጣጠረ ነበር፡፡

⚡️ሳይበር ሆሩስ ግሩፕ፣ አኑቢስ ዶት ሃከር እና ሴኪዩሪቲ ባይ ፓስ የሳይበር ጥቃት አድራሽ ቡድኖች ሃላፊነቱን የወሰዱ ሲሆን ዋና አላማቸዉም ከህዳሴው ግድብ ዙሪያ በተለይ በውሃ አሞላል ጋር በተያያዘ ሁሉን አቀፍ ተጽእኖ በሀገሪቱ ላይ ለመፍጠር በማሰብ እንደፈጸሙት ገልጸዋል፡፡

⚡️የሳይበር ጥቃት የተሰነዘረባቸው ተቋማት አብዛኛዎቹ በድረ-ገጽ ግንባታ ሂደት ደህንነታችው ታሳቢ ያላደረጉ ተቋማት፤ በቀጣይነት የደህንነት ፍተሻ ያላደረጉ እና ከፍተኛ የሳይበር ደህንነት ተጋላጭነት የነበረባቸው መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አረጋግጧል፡፡

⚡️ኤጀንሲው አስቀድሞ ቅድመ ዝግጅት በማድረጉ ምክንያት እና ይህን መጠነ ሰፊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ባይችል ኖሮ ጥቃቱ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፤ ፖሊቲካዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ሊያስከትል ይችል እንደነበር የገለጸው ኤጀንሲው በመከላከሉም ሊደርሱ የሚችሉ ከፍተኛ አደጋዎችን ማስወገድ መቻሉን እና ይህንንም ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት አሳውቋል፡፡

⚡️በቀጣይም መሰል ጥቃቶች በስፋት፤ በረቀቀ መንገድ እና ከተለያዩ ስፍራ ሊሰነዘር እንደሚችል ግምት ውስጥ በማስገባት ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት .et domain ከመጠቀማቸው በፊት የድረ-ገጻቸውን ደህንነት አረጋግጠው እንዲጠቀሙ፤ ራሳቸውን ከሳይበር ደህንነት ተጋላጭነት ለመከላከል እና አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ እንደሚኖርባቸው ኤጀንሲው አሳስቧል።

⚡️ተቋማት ከኤጀንሲው ጋር በመተባበር ያለባቸውን የደህንነት ተጋላጭነት መድፈን እንዳለባችው እና የተለያዩ የሳይበር ደህንነት ጥቃት ሙከራ ሲያጋጥማቸውም ሆነ ሙያዊ ድጋፍ ሲያሻቸው ለኤጀንሲው በማሳወቅ አስፈላጊውን ትብብርና ድጋፍ ማግኘት እንደሚችሉ አስታወቋል።

• ባለፉት ሁለት ቀናት ትብብር ላደረጉልን ተቋማት እና ግለሰቦች በተለይ ለኢትዮ ቴሌኮምና ለኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ኤጀንሲው ምሰጋና አቅርቧል፡፡

© የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ

@Addis_tech_zone ®




netcut-42468-59099-1771135.exe
1.7Mb
🔥NetCut 2.1.4 For Pc🔥
WIFI ተጠቃሚዎችን እንዳይጠቀሙ ለማድረግ (ትመሳሳይ Network ያሉ Deviceኦች ) ለማስቆም ይጠቅማል

🤙ምንም ችግር ከገጠማቹ inbox
⛔️Windows Defender ካላቹ አስቁሙት አለበለዚያ ያጠፋባቹሀል
@addis_tech_zone ®


👆👆👆👆👆👆
Tor Browser by The Tor Project
org.torproject.torbrowser
Version: 68.9.0(2015691593)
Updated: Jun 3, 2020
Size: 55.46MB
Tor Browser is improving with each new release. This release inc


org.torproject.torbrowser.apk
55.5Mb
Tor browser
For accessing dark web


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ሃኪንግ ለጀማሪዎች in Amharic



20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

77

obunachilar
Kanal statistikasi