አቡበከር ናስር ሁለተኛ ግቡን አስቆጥሯል !
የዋልያዎቹ እና የማሜሎዲ ሰንዳውንሱ የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር ሁለተኛ ግቡን ለሰንዳውንስ ማስቆጠር ችሏል።
ቡድኑ ሰንዳውንስ ከሱፐር ሱፖርት ዩናይትድ ጋር ባደረጉት ጨዋታ የማሸነፊያዋን ሁለተኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል ።
@Amharasport
የዋልያዎቹ እና የማሜሎዲ ሰንዳውንሱ የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር ሁለተኛ ግቡን ለሰንዳውንስ ማስቆጠር ችሏል።
ቡድኑ ሰንዳውንስ ከሱፐር ሱፖርት ዩናይትድ ጋር ባደረጉት ጨዋታ የማሸነፊያዋን ሁለተኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል ።
@Amharasport