ተጠናቀቀ !!!!!
🇷🇼 ሩዋንዳ 0-1 ኢትዮጵያ 🇪🇹
(22' ዳዋ ሆቴሳ)
ኢትዮጵያ በአልጄርያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) ውድድር ማለፋን አረጋገጠች።
በመጨረሻው ዙር ማጣርያ ሩዋንዳን የገጠመው ብሔራዊ ቡድናችን ከሜዳው ውጪ ባሳካው ድል በድምር ውጤት 1-0 አሸንፎ የቻን ማጣርያ ጉዞውን ምንም ሽንፈት እና ጎል ሳያስተናግድ በድል አጠናቋል።
እንኳን ደስ አለን !
@Amharasport
🇷🇼 ሩዋንዳ 0-1 ኢትዮጵያ 🇪🇹
(22' ዳዋ ሆቴሳ)
ኢትዮጵያ በአልጄርያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) ውድድር ማለፋን አረጋገጠች።
በመጨረሻው ዙር ማጣርያ ሩዋንዳን የገጠመው ብሔራዊ ቡድናችን ከሜዳው ውጪ ባሳካው ድል በድምር ውጤት 1-0 አሸንፎ የቻን ማጣርያ ጉዞውን ምንም ሽንፈት እና ጎል ሳያስተናግድ በድል አጠናቋል።
እንኳን ደስ አለን !
@Amharasport