በያካባቢያችሁ ያሉ አቅመ ደካማ መሻይኾችን፣ ዱዓቶችን፣ የቁርኣን አስተማሪዎችን፣ የመስጂድ ኢማሞችን፣ ሙአዚኖችን፣ በዒልም ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ደረሶችን፣ ... ብትችሉ አስተባብራችሁ፣ እሱ ባይሆን የአቅማችሁን በራሳችሁ ማገዝን አትርሱ። "እንዴት እየኖሩ ይሆን?" ብላችሁ አስቡ። ኑሯቸውን ደጉሙ። ኪታብ ግዙላቸው። ከጎናቸው ቁሙ። እነዚህን ማገዝ ዲንን ማገዝ ነው።
በተለይ በተለይ የመስጂድ ኮሚቴዎች በዚህ ረገድ ሃላፊነታችሁን ተወጡ። ነጋዴዎች ጓደኞቻችሁን አስተባብሩ። ሌሎችም እንዲሁ አላህ የገራላችሁን ያህል ሳትሰስቱ በየ ሰፈሩ ላሉ አቅመ ደካሞች አድርጉ። ነብዩ ﷺ “ከሰው ሁሉ በላጩ ለሰዎች ይበልጥ ጠቃሚ የሆነው ነው” ይላሉ። [አሶሒሐህ፡ 426] በደዕዋ ላይ የተሰማሩ አካላትን ማገዝ ሲሆን ደግሞ ዋጋው ይለያል።
"ሼር" አድርጉ፣ ባረከላሁ ፊኩም። ምናልባት ለሆነ አካል መታገዝ ሰበብ ትሆኑ ይሆናል።
الدَّالُّ عَلَى الْخَيْرِ كَفَاعِلِه
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
በተለይ በተለይ የመስጂድ ኮሚቴዎች በዚህ ረገድ ሃላፊነታችሁን ተወጡ። ነጋዴዎች ጓደኞቻችሁን አስተባብሩ። ሌሎችም እንዲሁ አላህ የገራላችሁን ያህል ሳትሰስቱ በየ ሰፈሩ ላሉ አቅመ ደካሞች አድርጉ። ነብዩ ﷺ “ከሰው ሁሉ በላጩ ለሰዎች ይበልጥ ጠቃሚ የሆነው ነው” ይላሉ። [አሶሒሐህ፡ 426] በደዕዋ ላይ የተሰማሩ አካላትን ማገዝ ሲሆን ደግሞ ዋጋው ይለያል።
"ሼር" አድርጉ፣ ባረከላሁ ፊኩም። ምናልባት ለሆነ አካል መታገዝ ሰበብ ትሆኑ ይሆናል።
الدَّالُّ عَلَى الْخَيْرِ كَفَاعِلِه
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor