ህይወት አጭር ናት...ይህም ጽሑፍ እንደዚያው።የእድሜያችንን መጨረሻ ማንም ሊነግረን አይችልም። ማናችንም ለነገ ዋስትና የለንም፡፡ ስንወጣ እንደምንመለስ እርግጥጠኛ መሆን አንችልም። ስንተኛ እንደምንነቃ ዋስትና የለንም፡፡
በየቀኑ ጠዋት ከእንቅልፍህ ስትነቃ እያንዳንዱ ቀን ስጦታ እንደሆነ አስተውል። ከተኛህበት ተነስተህ ለዛሬ በረከት በቅተሀል። የተሰጠህን ተጨማሪ ቀን እንደ በረከት ቁጠረው፤
እግዚአብሔር አመስግን ::
Share ->
@ei_du ✅