ዋልያዎቹ በ ፊፋ ወርሐዊ ደረጃ !
የ ወርሀ ታህሳስ የ ፊፋ የወንዶች የአለም እግር ኳስ የደረጃ ሰንጠረዥ ይፋ ሲደረግ ቤልጂየም ለአራተኛ ተከታታይ አመት ቦታዋን ሳታስነጥንቅ ቁጥር አንድ ሆና ተቀምጣለች ።
ከ አፍሪካ ሴኔጋል በግንባር ቀደምትነት ስትቀመጥ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ አለም 137ተኛ ደረጃን ይዛ ተቀምጣለች ።
የ ወርሀ ታህሳስ የ ፊፋ የወንዶች የአለም እግር ኳስ የደረጃ ሰንጠረዥ ይፋ ሲደረግ ቤልጂየም ለአራተኛ ተከታታይ አመት ቦታዋን ሳታስነጥንቅ ቁጥር አንድ ሆና ተቀምጣለች ።
ከ አፍሪካ ሴኔጋል በግንባር ቀደምትነት ስትቀመጥ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ አለም 137ተኛ ደረጃን ይዛ ተቀምጣለች ።