የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ባለሞያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል.. ከማስታወቂያዉ የተዘረዘሩ መስፈርቶችን ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ጎንደር ከተማ ዳሽን ባንክ ህንፃ በሚገኘዉ የክለባችን ፅ/ቤት በመገኘት ማስረጃችሁን ማስገባት እንደምትችሉ እንገልጻለን::
🇦🇹የፋሲል ከነማ ስፓርት ክለብ!!
#More_than_a_club
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@fasilkenema_sc_official
🇦🇹የፋሲል ከነማ ስፓርት ክለብ!!
#More_than_a_club
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@fasilkenema_sc_official