Forward from: በትረማርያም አበባው Betremariam Abebaw
Dr. Samuel Seifu
Dr. Mule Dereje
Dr. Samuel Gebretsadik
እንኳን ደስ አላችሁ። እናንተን የመሳሰሉ ዶክተሮች ስላሉን እንደ ሀገር ደስተኞች ነን።
ሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
ሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክጨ ትናንት የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ መገናኛ ማራቶን የገበያ ማዕከል ጀርባ በሚገኘው ራሄም ህንፃ ላይ በይፋ ተመርቆ ስራውን መጀመሩን አሳወቀ።
በህክምና ሙያተኞች አማካኝነት የተመሠረተው ክሊኒኩ የሙያ ስነምግባር የተሞላ አገልግሎትን መርሁ አድርጎ፡በተጓዳኝ አቅም ለሌላቸውን ዜጎች በጎ ፈቃድ አገልጎሎት ለመስጠት የተቋቋመ መሆኑን በምረቃው መርሐግብር ላይ ተገልጿል።
ዶክተር ሳሙኤል ሰይፉ የሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ መስራች እና የአፍ ውስጥ ፣ የፊት እና የመንጋጋ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ፤እንደገለፁት ክሊኒኩ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ያሟላ ሲሆን ለህብረተሰቡም ተደራሽ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን እና በቀጣይም በዘርፉ የልህቀት ማዕከል ለማድረግ እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የክሊኒኩ መስራች ከሆኑት መካከል አንዱ የሆኑት ዶክተር መለሰ ብዙአየሁ ደግሞ እንደገለፁት ክሊኒኩ በዘመናዊ መሳሪያዎች መደራጀቱንና በየወሩ በ16ኛው ቀን ነጻ የህክምና አገልግሎት እንደሚደረግ ገልጸዋል። በተጨማሪም የክሊኒኩ መከፈትን አስመልክቶ ከዛሬ የካቲት 10 እስከ የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ወደክሊኒኩ ለሚመጡ ታካሚዎች አስቀድሞ 0976 16 00 16 ላይ በመደወል የ50 በመቶ ቅናሽ እንደሚደረግ ጨምረው ገልጸዋል።
በመክፈቻው መርሐግብሩ ላይ ፣ በዘርፉ ዕውቅ የሆኑ ባለሙያዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
Dr. Mule Dereje
Dr. Samuel Gebretsadik
እንኳን ደስ አላችሁ። እናንተን የመሳሰሉ ዶክተሮች ስላሉን እንደ ሀገር ደስተኞች ነን።
ሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ በአዲስ አበባ ተከፈተ
ሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክጨ ትናንት የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ መገናኛ ማራቶን የገበያ ማዕከል ጀርባ በሚገኘው ራሄም ህንፃ ላይ በይፋ ተመርቆ ስራውን መጀመሩን አሳወቀ።
በህክምና ሙያተኞች አማካኝነት የተመሠረተው ክሊኒኩ የሙያ ስነምግባር የተሞላ አገልግሎትን መርሁ አድርጎ፡በተጓዳኝ አቅም ለሌላቸውን ዜጎች በጎ ፈቃድ አገልጎሎት ለመስጠት የተቋቋመ መሆኑን በምረቃው መርሐግብር ላይ ተገልጿል።
ዶክተር ሳሙኤል ሰይፉ የሐመረ ኖህ ስፔሻሊቲ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ መስራች እና የአፍ ውስጥ ፣ የፊት እና የመንጋጋ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ፤እንደገለፁት ክሊኒኩ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ያሟላ ሲሆን ለህብረተሰቡም ተደራሽ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን እና በቀጣይም በዘርፉ የልህቀት ማዕከል ለማድረግ እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የክሊኒኩ መስራች ከሆኑት መካከል አንዱ የሆኑት ዶክተር መለሰ ብዙአየሁ ደግሞ እንደገለፁት ክሊኒኩ በዘመናዊ መሳሪያዎች መደራጀቱንና በየወሩ በ16ኛው ቀን ነጻ የህክምና አገልግሎት እንደሚደረግ ገልጸዋል። በተጨማሪም የክሊኒኩ መከፈትን አስመልክቶ ከዛሬ የካቲት 10 እስከ የካቲት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ወደክሊኒኩ ለሚመጡ ታካሚዎች አስቀድሞ 0976 16 00 16 ላይ በመደወል የ50 በመቶ ቅናሽ እንደሚደረግ ጨምረው ገልጸዋል።
በመክፈቻው መርሐግብሩ ላይ ፣ በዘርፉ ዕውቅ የሆኑ ባለሙያዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ተገኝተዋል።