👉👉ቅኔ ዘመጋቢት መድኃኔዓለም
👉ጉባዔ ቃና
ትቤ ወላድ ቀራንዮስ ከመኢይድክም ኃይልየ
በትዕምርተ መስቀል አአትብ አማኑኤልሃ ገጽየ
ሁለተኛ
አንከረ አብ ወመንፈስቅዱስ ተምአ
አሐዱ ህብስት እስመለኀምስ ተሠርአ
ሶስተኛ
አማኑኤል ይብል እንዘይትከዓው ደምየ
ሥጋየ ጠግዐ ዲበዕፀመስቀል አጽምየ
አራተኛ
ምንት ውእቱ ሕማመሥጋወልድ ስቅለት
ስቅለተ ሥጋ ሕማም እስመ አብጽሆ ለሞት
አምስተኛ
ባሕርየ መስቀል ለከ ወባሕርየ ክርስቶስ ሎቱ
ባሕርየ መስቀል ሕይወት ወባሕርየ ክርስቶስ ሕይወቱ
ስድስተኛ
መቃብረ ሙሴ ሕሙም እምድኅረ ሐመ ሕዳጠ
ሕሙም መቃብረሙሴ መድኃኒተ ውህጠ (መድኃኒት የተባለው ክርስቶስ ነው
ሰባተኛ
ይብል ወልድ ማዕምረ አፍዓሁ ወውስጡ
ለመስቀል እጓለመዋቲ ነፍስየ እሜጡ
ስምንተኛ
አማኑኤል ይብል በከመቀኖት መሳጢ
መስቀል ብእሴምንዳቤ ኪያየ ያነጢ
ዘጠነኛ
ይብል ወልድ ማዕምረ አፍኣ ወውስጣ
ለብእሲት ምድረ ቀራንዮ መኑመ አስፈጣ
👉👉ዘአምላኪየ
ውስተ ቤተመቅደስ ስቅለት አመተ ተፈተተ ናሁ
መስቀል ብእሴንስሓ ተወክፈ ሥጋሁ
ሎቱ ለወልድ አምጣነ መድኃኒት ለሊሁ
ሁለተኛ
ብእሴ ሃይማኖት መስቀል እንዘይኔጽር ቀዊሞ
ቀራንዮስ ብእሲተዓመጻ ተመጠወት ደሞ
ወዳግመሂ ተወክፈት ለአማኑኤል ሕማሞ
ሶስተኛ
ሶበ አማኑኤል ዖቀ ከመይመውት ባህቲቶ
ለመስቀል እጓለመዋቲ አውረሰ ንብረቶ
ወእጓለማውታ መስቀል አስተሐፈረ ጸላዕቶ
👉👉ሚበዝሁ
ኦ ገብርኤል በይነምንት አርመምከ ወኢተናገርከ በይነምንት
እንዘ ይወስዶ ለወልድ ውስተ ቤተ ሞቅሕ ስቅለት
በዓለ ጊዜ መስቀል በከመአዘዞ ፍጡነ በዓለዘመን ቀኖት
ሁለተኛ
ቅንዋት ህዝብ ካህነ ቀራንዮስ ወልድ እንዘ ይትናገር ቀዲሙ
ቅድመገጸ ካህን ወልድ አትህቱ ርእሰክሙ
ወሶበ ይቤ ስግዱ ታህተ እገሪሁ ስግዱ እስመ ቅዱሳን አንትሙ
ሶስተኛ
በበአፉሆሙ ይብሉ ቅንዋት ካህናት ለወልድ ፍቁራኒሁ
ከፈለነ ንብላዕ እምዕፀ ሕይወት ሥጋሁ
ወደሞ ክቡረ ወሀበነ ንስተይ እስመተስፋ ሕይወት ላዕሌሁ
አራተኛ
ነቅዐ ማየ ሕይወት ብዙህ አማኑኤል ኮነ
ጠለዕፀመስቀል ሠናይ
እስመ ሙሐዘ ማይ ኮነ አማኑኤል ነቅዐማይ
ወፍሬ በረከት ነሥአ ዕፀ ተዋሕዶ መስቀል። ወኩለታሁ ሲሳይ
አምስተኛ
ኢሳያስ ይብል ለሕማም ወግፍዕ አረጋውያን መንፈቆሙ
ብእሴ ሃይማኖት መስቀል ኀበ አማኑኤል ወሰዶሙ
ለሕማም ወግፍዕ አረጋውያን ዘበዝሁ
እስመ ተስፋ ሕይወት ቦሙ
ስድስተኛ
ኢይፈርህኑ እግዚአ ብእሴ ዓመጻ ኩይናት ለተመጥዎደም ሶበቀርበ
ብእሴ ዓመጻ ኩይናት እስመበደመሰብዕ ተሐጽበ
ወሚ ሐካይ ብእሴ ዓመጻ ኩይናት እስመኢነስሐ ካዕበ
ሰባተኛ
ካህነ ቀራንዮስ ወልድ ተገፍዖ ሥጋ ወንጌለ እንዘያነበብ በምልኡ
አዕጋረ ወልደአብ ህዝብ ቁሙ ወአጽምኡ
ወሶበ ቀዳሚ ይትነበብ ተገፍዖ ሥጋ ወንጌል ከመቀዳሚ ስምኡ
ስምንተኛ
ዘመደሥጋ ብሂል ዘመደ ሥጋወልድ መስቀል እስመሕማመወልድ አመሶጠ
ዘመደሥጋሁ መስቀል እስከነይመውት ኢተፈልጠ
ወዘመደሥጋ መስቀል ድኅረሞተ ወልድ ኀበአዝማዲሁ ተመይጠ
ዘጠነኛ
ቅንዋት ዘብርት ወንጌላውያን ይቤሉ ሶበወልደአብ ያንሶሱ
ብእሲተ ሕማም መስቀል ገሰሰት ጽንፈልብሱ
ወበጽንፈ ልብሱ ለወልድ ለብእሲተ ሕማም መስቀል ሕማማቲሃ ተግህሱ
👉ዋዜማ
ይብል አማኑኤል ድኅረማዕድየ በልዑ በዕፀ መስቀል እዴየ
ቅንዋት ሰማዕተዓመጻ ተንስኡ ላዕሌየ
ወዘበቀዳሚ መከሩ ከመይስተዩ ደምየ
ቅንዋት አሐው ምስለ ጸላዕትየ
ተማከሩ ይብልዑ ሥጋየ
ሁለተኛ
ብእሴ ኦሪት አማኑኤል መስቀል ርግብ እንዘትመጽእ ኀቤሁ
ቀርበ ከመይትወከፋ ሰፊሆ እዴሁ
ብዕሥራተ ሕይወትነ ለነ ከመይጠይቅ ለሊሁ
መስቀል ርግብ እስመ ተስፋሁ
ለዓለም ዘብዙህ ደዌሁ
👉ሥላሴ
በከመኢበዝኀ ኀዘነ አዕላፍ ተዋሕዶ
አሐዱ ህብስት እንዘ ይሰየጥ ሠላሳ
እምዮም ወእምይእዜሰ ኢተረክበ ስሳ
እስመ አሐዱ ህብስት ሕይወተ አዕላፍ ኃምሳ
ወእምቀራንዮስ እስከሱሳ
በረከተዘቦ ህብስት በበሐሰሳ
ኢረከበ ልብነ አቢሳ
👉ዘይዕዜ
ይቤለነ ሊቅ ዕፀመስቀል ብእሴዓመጻ ቀኖት እንዘያስተዋርድ ሰብአ
ቀኖት ብእሴዓመጻ በረከተ ኀጥአ
እስመኢያከብር ሄረ መምህረ ወእግዚአ
ብእሴዓመጻ ቀኖት እስከነአጥፍአ
ስመ ወላዲሁ እግዚእ ወበላዕለ እግዚእ ተንሥአ
ብእሴዓመጻ ቀኖት እስከነአጥፍአ
ሁለተኛ
ለዐቃቤ ሥራይ ወልድ ዘበባህቲቱ ሕሙማነ ሥጋ ቀኖት ወዕፀመስቀል እኁነ
ዐቃቤ ሕይወትነ ይቤልዎ
እስመወልድ ዐቃቤሥራይ መድኃኒተ ኮነ
ወነፍሰ ብዙኃን ይቤዙ የሐስስ ሕሙማነ
ዐቃቤሥራይ ወልድ እስመ ሕይወትነ
ዐቃቤሥራይ ወልድ ዘተፈነወ ኀቤነ
👉መወድስ
ብእሴ ትህትና ወጽድቅ መድኃኔዓለም
ዘበቀዳሚ ይፈቱ ነገረ ቅንዋት ሕጻናቲሁ
ቅንዋት ደቂቅ ሶበአልጸቁ ኀቤሁ
ተወክፎሙ ወተቀበሎሙ ሰፊሆ እዴሁ
ወቅድመ ሰዐልዎ አዝማደ ቅንዋት ደቂቅ ከመ ይባርኮሙ ናሁ
ቅንዋትሂ ደቂቀዘቦ ኢትዮጵያ ተስፋሁ
እንዘ ይብሉ ኆሳዕና ይዜምሩ በቅድሜሁ
ወዘመደ እሉ መስቀል እንዘ ይሰምእ ዜናሁ
ፈቀደ ቀሪቦቶ ከመይርዓይ ኩለታሁ
ሁለተኛ
ካህነ ትህትና ወጽድቅ መድኃኔዓለም ዘስብሐቲሁ እጹብ ወመንክር ቅዳሴሁ
ውስተ ቤተመቅደስ ስቅለት እንዘ ይወጽእ ለሊሁ
ቅንዋት ህዝበ ተዋሕዶ ሰዓሙ እዴሁ
እንዘይብሉ ይብጽሐነ በረከተ ቅድስት እዴከ
ወመንፈስ ቅዱስ ዘበላዕሌሁ
ኩይናትሂ ዘመደሥጋ ዘበእንቲአሁ
ይቀውም በገቦሁ ወይተሉ አዕጋሪሁ
ወካልዑኒ መስቀል እንዘይኔጽር ኪያሁ
መዓልተ ወሌሊተ ኢተፈልጠ እምኔሁ
ሶስተኛ
ካህነ ትህትና ወጽድቅ መድኃኔዓለም ሶበ እዴሁ አሐዘ ወገሠሠ ኩለታሁ
ሕሙመ ሥጋ ቀኖት ድኅረ ተፈወሰ ናሁ
ተንሥአ ቀዲሙ ወቆመ ቅድሜሁ
አምጣነ ዘኮነ መጻጉዐ ሕሙመ ሥጋ ቀኖት ሐይወ እምደዌሁ
ዕፀመስቀልሂ ዘመደሥጋ እንዘያንሶሱ ምስሌሁ
አንከረ ወተደመ አምጣነ የአምር ሕላዌሁ
ወሶበ እዴሁ አሐዘ ድኅረ ተንሥአ ለሊሁ
አንሶሰወ ቅድመገጹ እስመ ጸንዐ እገሪሁ
አራተኛ
ሐዋርያ ሰላም ወጽድቅ መድኃኔዓለም ሕማመ ጣቢታ ቀኖት ድኅረ አስተርአያ አዕይንቲሁ
ጣቢታ ቀኖት እምኀበሰከበት ናሁ
ትንሥኢ እንዘይብል
ለቀኖት ጣቢታ መጠዋ እዴሁ
ወጣቢታሂ ቀኖተሥጋ ፍጡነ ቆመት
ወአንሶሰወት ቅድሜሁ
ጣቢታሂ ቀኖተሥጋ ድኅረ ተንሥአት አዲሁ
መሐለት እንዘትብል ኢይትፈለጥ እምኔሁ
ወጣቢታሂ ቀኖት ከመ አሬዳኢሁ
ሐዋርያሁ ሐዋርያሁ ሐዋርያሁ ሐዋርያሁ
አምስተኛ
ይቤ መጽሐፍ መድኃኔዓለም ፈነወ ሰብአ ውስተቤተልሄም ገቦየ
ንጉሠ እስራኤል ኩይናት ከመ ተመነየ
ማየ ቤተልሔም ደመገቦየ
አምጣነፈተወ ከመይስተይ ማየ
ኢፈቀደሂ ከመእስተይ ሶበ አምጽዕዎ ሊተ ቅንዋት አሐውየ
ደመ ምስለማይ እስመአስተርአየ
ወማየ ዘፈተወ ይስተይ ኢሐለየ
ንጉሠ እስራኤል ኩይናት አምጣነ ሐረየ
ሞተ አሐውየ ቅንዋት ወመቅበርተ መስቀል ዘመድየ
👉አጭር መወድስ
ለእግዚአ ስብሐት ምስጢር ካህናተብዙህ ምናኔ
ይቤልዎ ኢየሐልቅኑ ዓመቲከ ቅኔ
ሁለተኛ
አምላከ ሊቃውንት ምስጢር መኮንነጽድቅ ወግርማ
አብርሆን ለአዕይትየ ትርጓሜ ወዜማ
ሶስተኛ
ትቤሎ ድንግል መጽሐፈ ሐተታ ፍጠኔ
ለእግዚአ ስብሐት ቃለ ትርጓሜ
ዘመንከ ዜማ ዘመንየ ቅኔ
የመድኃኔዓለም ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን ለዛሬ ዓመት በሰላም ያድርሰን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ሊ)ጉ አባ ገብረማርያም
@beteyared21@beteyared21@beteyared21