ማስታወቂያ፦
በአብነት ትምህርት ቤታችን (ቤተ ያሬድ) ከ፬ አመት በፊት ጀምሮ የንባብ እና የቅዳሴ ትምህርት፤
ባለፈው ዓመት ደግሞ የቅኔ ትምህርት እየተሰጠ መኾኑ ይታወቃል።
ይህን ትምህርት ተምረው ማገልገል እውቀታቼውን ማሳደግ የሚፈልጉ ብዙ እኅት ወንድሞች፣ ዲያቆናትና ካህናት አሉ።
በመኾኑም
፩) መማር ለሚፈልጉ ቻናላችንን ሼር እንድታደርጉላቼው፣
፪) በቴሌግራም ወይም በቲክቶክ ብዙ አባላት ያላችኹና ማስታወቂያ የመሥራት ፍላጎት ያላችኹ ቤተሰቦቻችን
@lealem16 ላይ እንድታናግሩን በጉባኤ አምላክ ስም እንጠይቃለን።
@beteyared21@beteyared21@beteyared21::::-----::::---::::::
በቤተ ያሬድ የማይሰጡትን
ማለትም
ዜማና አቋቋም (ከመ/ር ሲራክ ጌትነት)
ልሳነ ግዕዝና ባህረ ሐሳብ (ከቅኔ መምህራችን ከመ/ር ጳውሎስ ብርሃኔ)
በሌላ ክፍል መማር ስለምትችሉ
የሚያስተምሩ መምህራንን ስልክ እንሰጣችኋለን።
@beteyared21@beteyared21@beteyared21።።።።።----።።።።።።------።።።።