ቼልሲ ፓልመርን ወደ ስብስቡ አካቷል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በቀጣይ ለሚያደርጓቸው የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ጨዋታዎች ኮል ፓልመርን ማካተቱ ተገልጿል።
ሰማያዊዎቹ ለኮል ፓልመር እረፍት ለመስጠት ከመጀመሪያው ዙር የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ስብስብ ውጪ አድርገውት እንደነበር ይታወሳል።
በተጨማሪም ትሬቮህ ቻሎባህ እና ማቲስ አሞጉ ወደ ስብስቡ መካተት ችለዋል።
በሌላ በኩል ሮሚዮ ላቭያ እና ዌስሌይ ፎፋና በጉዳት ምክንያት ለቀሪው የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ውድድር በስብስቡ አልተካተቱም።
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በቀጣይ ለሚያደርጓቸው የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ጨዋታዎች ኮል ፓልመርን ማካተቱ ተገልጿል።
ሰማያዊዎቹ ለኮል ፓልመር እረፍት ለመስጠት ከመጀመሪያው ዙር የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ስብስብ ውጪ አድርገውት እንደነበር ይታወሳል።
በተጨማሪም ትሬቮህ ቻሎባህ እና ማቲስ አሞጉ ወደ ስብስቡ መካተት ችለዋል።
በሌላ በኩል ሮሚዮ ላቭያ እና ዌስሌይ ፎፋና በጉዳት ምክንያት ለቀሪው የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ውድድር በስብስቡ አልተካተቱም።