ሲአይኤ ኮሮና ቫይረስ ከቤተሙከራ ያመለጠ ነው አለ
አዲሱ የአሜሪካ ማዕከላዊ ስለላ ድርጅት ወይም ሲአይኤ ሀላፊ ጆን ራትክሊፍ እንዳሉት የኮሮና ቫይረስ በተፈጥራዊ መንገድ የተከሰተ ሳይሆን ከቤተ ሙከራ ያመለጠ የመሆን እድሉ ሰፊ መሆኑን ተናግረዋል።
ሀላፊው አክለውም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ አሜሪካዊያን መሞት ምክንያት የሆነው ቫይረስ እንደ ሀገር እስካሁን ወጥ አቋም አለመያዙ ትክክል አለመሆኑንም ጠቅሰዋል።
ቻይና በበኩሏ ቫይረሱ ከቤተ ሙከራ አምልጧል የሚለው አስተያየት አሜሪካ ቻይናን ለማጥቃት በሚል የምታሰራጨው መረጃ ነው በሚል ውድቅ አድርጋለች።
አዲሱ የአሜሪካ ማዕከላዊ ስለላ ድርጅት ወይም ሲአይኤ ሀላፊ ጆን ራትክሊፍ እንዳሉት የኮሮና ቫይረስ በተፈጥራዊ መንገድ የተከሰተ ሳይሆን ከቤተ ሙከራ ያመለጠ የመሆን እድሉ ሰፊ መሆኑን ተናግረዋል።
ሀላፊው አክለውም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ አሜሪካዊያን መሞት ምክንያት የሆነው ቫይረስ እንደ ሀገር እስካሁን ወጥ አቋም አለመያዙ ትክክል አለመሆኑንም ጠቅሰዋል።
ቻይና በበኩሏ ቫይረሱ ከቤተ ሙከራ አምልጧል የሚለው አስተያየት አሜሪካ ቻይናን ለማጥቃት በሚል የምታሰራጨው መረጃ ነው በሚል ውድቅ አድርጋለች።