በቋራ ወረዳ ነብስ ገበያ ቁጥር 1 እና በመተማ ወረዳ ቱመት መንዶካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ።
ሻለቃ መሪ ይታያል ውዱ ተገኘ በማለት ራሱን እየገራ በመተማ ወረዳ በቱመት-መንዶካ ፣ እና በቋራ ወረዳ ቀጥር 1 እና ነብስ ገበያ 22 ራሱን ሆኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ ታጣቂ በሽንፋ ለሚገኘው ጥምር የጸጥታ በሰላም እጃቸውን ሰጥተዋል።
ታጣቂው ሃይሉ 15 ባለመሳሪያ እና 7 ጀሌ ሆነው ለመንግስት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል።
ታጣቂ ሀይሉ የሰላምን መንገድ የመረጥነው የማያዋጣ እና አላማ የሌለው ትግል በመሆኑ ማህበረሰባችን ጋር ተቀላቅለን እንዲሁም ከመንግስት ጎን ሆነን ለአገራችን ሰላምና ልማት የበኩላችን ለመወጣት ነው ብለዋል።
የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደሳለኝ ሞገስ በቦታው ተገኝተው እነደተናገሩት ለህዝብ በማሰብ የሰላምን መንገድ መርጣችሁ በሰላም ወደ ማህበረሰባችሁ ሰለተቀላቀላችሁ ስልጡንነታችሁን ያሳያል።
በመንግስት በኩል የተለያዩ የተሃድሶ ስልጠና ወስዳችሁ ከህዝባችሁ እና ከመንግስት ጎን ሆናችሁ የበኩላችሁን እንድትወጡ ያደርጋል ብለዋል።
ዘገባው የመተማ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ነው።
ሻለቃ መሪ ይታያል ውዱ ተገኘ በማለት ራሱን እየገራ በመተማ ወረዳ በቱመት-መንዶካ ፣ እና በቋራ ወረዳ ቀጥር 1 እና ነብስ ገበያ 22 ራሱን ሆኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ ታጣቂ በሽንፋ ለሚገኘው ጥምር የጸጥታ በሰላም እጃቸውን ሰጥተዋል።
ታጣቂው ሃይሉ 15 ባለመሳሪያ እና 7 ጀሌ ሆነው ለመንግስት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል።
ታጣቂ ሀይሉ የሰላምን መንገድ የመረጥነው የማያዋጣ እና አላማ የሌለው ትግል በመሆኑ ማህበረሰባችን ጋር ተቀላቅለን እንዲሁም ከመንግስት ጎን ሆነን ለአገራችን ሰላምና ልማት የበኩላችን ለመወጣት ነው ብለዋል።
የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደሳለኝ ሞገስ በቦታው ተገኝተው እነደተናገሩት ለህዝብ በማሰብ የሰላምን መንገድ መርጣችሁ በሰላም ወደ ማህበረሰባችሁ ሰለተቀላቀላችሁ ስልጡንነታችሁን ያሳያል።
በመንግስት በኩል የተለያዩ የተሃድሶ ስልጠና ወስዳችሁ ከህዝባችሁ እና ከመንግስት ጎን ሆናችሁ የበኩላችሁን እንድትወጡ ያደርጋል ብለዋል።
ዘገባው የመተማ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ነው።