በከባድ ብርድ ምክኒያት የትረምፕ ቃለ መሐላ ሥነ ሥርዐት በቤት ውስጥ እንዲከናወን ተወሰነ
--------
የአሜሪካ ተመራጭ ኘሬዝደንቶች ከቤት ውጭ በሚካሄድ በዓለ ሲመት ስነስርዓት ነበር ቃለ መሃላ የሚፈፅሙት።
አሁን ግን በዋሽንግተን ባለው ከባድ ብርድ ምክንያት የዶናልድ ትራምኘ የቃለ መሃላ ስነስርዓት በምክር ቤቱ ሕንፃ ካፒቶል ሂል እንዲከናወን ተወሰኗል።
ቃለ መሃለው በሚፈፀምበት የፊታችን ሰኞ በዋሽንግተን እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ይኖራል በመባሉ ነው የተመራጩ ፕሬዚደንት ቃለ መሃላ በምክር ቤቱ ውስጥ እንዲከናወን የተወሰነው።
--------
የአሜሪካ ተመራጭ ኘሬዝደንቶች ከቤት ውጭ በሚካሄድ በዓለ ሲመት ስነስርዓት ነበር ቃለ መሃላ የሚፈፅሙት።
አሁን ግን በዋሽንግተን ባለው ከባድ ብርድ ምክንያት የዶናልድ ትራምኘ የቃለ መሃላ ስነስርዓት በምክር ቤቱ ሕንፃ ካፒቶል ሂል እንዲከናወን ተወሰኗል።
ቃለ መሃለው በሚፈፀምበት የፊታችን ሰኞ በዋሽንግተን እጅግ ከባድ ቅዝቃዜ ይኖራል በመባሉ ነው የተመራጩ ፕሬዚደንት ቃለ መሃላ በምክር ቤቱ ውስጥ እንዲከናወን የተወሰነው።