ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ መደበኛ ተማሪዎቹ መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት (ከ50 በላይ) ማምጣታቸውን ገልጿል፡፡
የኤክስቴንሽን፣ የክረምት እና በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተፈታኞቹ መካከል ደግሞ 77 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት ማግኘታቸውን ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል፡፡
የኤክስቴንሽን፣ የክረምት እና በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን ከወሰዱ ተፈታኞቹ መካከል ደግሞ 77 በመቶዎቹ የማለፊያ ውጤት ማግኘታቸውን ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል፡፡