"በግ ሁልጊዜ "ይበላኛል" ብሎ የሚፈራው እና የሚጠነቀቀው ተኩላን ነው፥ ነገር ግን አሳድጎ፣ አስብቶ እና ተንካባክቦ አርዶ የሚበላው በሚያምነው እና በሚታመንለት በገዛ እረኛው ነው። ከውጪ ከሚመጣ የኩፋሮች ጥቃት ይልቅ ጉያችሁ ሥር ያሉትን ሙናፊቃን እንጠንቀቅ! ከኩፍር ይልቅ ኒፋቅ ዲንን የሚሰረስር ዝገት ነው። አሏህ ከኒፋቅ ሸር እና ደባ እንዲሁ ከሙናፊቃን ተንኮል እና ሴራ ይጠብቀን! አሚን።"
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom