ከዓድዋ ድል በኋላ…
"…ከታላቁ የዓድዋ ድል በኋላ በግልጽ፣ እንዲረክሱ፣ በሀገሬው ሕዝብም እንዲጠሉ ጠላት በብርቱ የደከመባቸው።
ሀ፦ራሱ ዓድዋ የሚለው ስም
ሁ፦እምዬ ምኒልክ
ሂ፦የዐማራ ነገድ
ሃ፦የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
ሄ፦ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ህ፦ታቦት እና ማርያም
ሆ፦ሰንደቅ ዓላማ እና ሀበሻ
• ሀ፦ጠላት ኢትዮጵያን የሚያደሙ ባንዳዎችን በሙሉ ከዓድዋ ከተማ መረጠ። መለስ ዜናዊ፣ ስብሃት ነጋ፣ ቅዱሳን ነጋ፣ ወዘተ ከከዓድዋ ብቻ ተመረጡ። ከሌላኛው የትግሬ ክፍል እምብዛም ነው። ዓድዋ በእነሱ ምክንያት ተጠላ። ሁ፦በዓድዋ የጦር መሪ በእምዬ ምኒልክ ላይማ የሚዘንበው የጥላቻ ዶፍ ምኑ ይነገራል? ሂ፦ ጦርነቱን የመራው ነገደ ዐማራው ነውና በሚል ይኸው መቶ ዓመት ሙሉ ፍዳውን እያየ ነው።
• ሃ፦ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ያን ዋነኛዋ ጠላት ተደርጋ የምትሰቃየውም ለዚሁ ነው። ከመሃል አዲስ አበባ ዓድዋ ድረስ የዘመተው ታቦተ ጊዮርጊስንማ በደንብ ነው የተበቀሉት። ቢራ አድርገው ቅዱስ ሥዕሉ ተረገጠ፣ ሽንት ተሸናበት፣ ተረገጠ፣ ተዋረደ፣ ቄሶቹ ራሱ ጠጥተው እንዲሰክሩበት ተደረገ። ታቦት ቅርስ ነው እንዲል ብርሃኑ አድማስ፣ ለሦሰተኛው መቅደስ ታቦተ ጽዮን ትመለስ ዘንድ ኢትዮጵያውያን ታቦት እንዲጠሉ በሰፊው ተሠራ። ምኒልክ ማርያምን ብለው በመማላቸው ምክንያት ማርያም የሚለው ስምም ከምኒልክ በላይ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ይጠላ ዘንድ በሰፊው ተሠራ። ሆ፦ የቀረው ሰንደቅ ዓላማዋና ሀበሻ ነበር። ሰንደቅ ዓለማው በዓድዋው ሾተላዮች ረከሰ፣ በኦሮሞ የወያኔ ገረዶች ተዋረደ፣ ተቃጠለም። ሀበሻ የሚለው ክቡር ስምም ነበር እሱም ቢራ አድርገው አመጡት። አሁን ላይ እሱም እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ በየቦታው ይረገጣል። ሽንት ይሸናበታል። ቆሻሻም ተደረገ።
• አይገርምላችሁም?
• የረሳሁት፣ ያስቀረሁት ካለም ጨምሩበት…
"…ከታላቁ የዓድዋ ድል በኋላ በግልጽ፣ እንዲረክሱ፣ በሀገሬው ሕዝብም እንዲጠሉ ጠላት በብርቱ የደከመባቸው።
ሀ፦ራሱ ዓድዋ የሚለው ስም
ሁ፦እምዬ ምኒልክ
ሂ፦የዐማራ ነገድ
ሃ፦የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
ሄ፦ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ህ፦ታቦት እና ማርያም
ሆ፦ሰንደቅ ዓላማ እና ሀበሻ
• ሀ፦ጠላት ኢትዮጵያን የሚያደሙ ባንዳዎችን በሙሉ ከዓድዋ ከተማ መረጠ። መለስ ዜናዊ፣ ስብሃት ነጋ፣ ቅዱሳን ነጋ፣ ወዘተ ከከዓድዋ ብቻ ተመረጡ። ከሌላኛው የትግሬ ክፍል እምብዛም ነው። ዓድዋ በእነሱ ምክንያት ተጠላ። ሁ፦በዓድዋ የጦር መሪ በእምዬ ምኒልክ ላይማ የሚዘንበው የጥላቻ ዶፍ ምኑ ይነገራል? ሂ፦ ጦርነቱን የመራው ነገደ ዐማራው ነውና በሚል ይኸው መቶ ዓመት ሙሉ ፍዳውን እያየ ነው።
• ሃ፦ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ያን ዋነኛዋ ጠላት ተደርጋ የምትሰቃየውም ለዚሁ ነው። ከመሃል አዲስ አበባ ዓድዋ ድረስ የዘመተው ታቦተ ጊዮርጊስንማ በደንብ ነው የተበቀሉት። ቢራ አድርገው ቅዱስ ሥዕሉ ተረገጠ፣ ሽንት ተሸናበት፣ ተረገጠ፣ ተዋረደ፣ ቄሶቹ ራሱ ጠጥተው እንዲሰክሩበት ተደረገ። ታቦት ቅርስ ነው እንዲል ብርሃኑ አድማስ፣ ለሦሰተኛው መቅደስ ታቦተ ጽዮን ትመለስ ዘንድ ኢትዮጵያውያን ታቦት እንዲጠሉ በሰፊው ተሠራ። ምኒልክ ማርያምን ብለው በመማላቸው ምክንያት ማርያም የሚለው ስምም ከምኒልክ በላይ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ይጠላ ዘንድ በሰፊው ተሠራ። ሆ፦ የቀረው ሰንደቅ ዓላማዋና ሀበሻ ነበር። ሰንደቅ ዓለማው በዓድዋው ሾተላዮች ረከሰ፣ በኦሮሞ የወያኔ ገረዶች ተዋረደ፣ ተቃጠለም። ሀበሻ የሚለው ክቡር ስምም ነበር እሱም ቢራ አድርገው አመጡት። አሁን ላይ እሱም እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ በየቦታው ይረገጣል። ሽንት ይሸናበታል። ቆሻሻም ተደረገ።
• አይገርምላችሁም?
• የረሳሁት፣ ያስቀረሁት ካለም ጨምሩበት…