"ርእሰ አንቀጽ"
• ሦስት ነገር
፩፥
"…ጥቁር ካልሲ፣ በጥቁር ጫማ፣ ጥቁር ሱሪ፣ በጥቁር ቡታንታ ግልገል ሱሪ፣ ጥቁር ሸሚዝ፣ ጥቁር ኮፍያ፣ በጥቁር መነጽር ያጠለቀው መልአከ ሞቱ አቢይ አሕመድ ካልጠፋ ሰዓት በጥቁር ድቅድቅ ጨለማ ቀድሞ የነበረን የኖረ የጥይት ፋብሪካ ታሪኩን ደምስሶ፣ ክዶም 30 ሚልዮን ዶላር ትርፍ እንዳገኘንበት የነገረንን የጥይት ፋብሪካ መርቆ እንደሱው ጥቁር የኀዘን ልብስ ከለበሰው ከምክትሉ ተመስገን ጥሩነህ ጋር በመሆን ጦቢያውያን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
፪፥
"…የጥይት ፋብሪካው ምርት እየተነገረ ባለበት ዕለት በሌላ ዜና ደግሞ በራያ አላማጣ ጥሙጋ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያንን ከ40 ዓመት በላይ ያገለገሉና የድጓ መምህር የሆኑትን መሪጌታ ገብረ መድኅን የተባሉ ደካማ ዓይነ ስውር አባት ዕድሜያቸው ከ10-14 ከሚሆናቸው 3 ዲያቆናት ጋር የካቲት 27ለ28/2017 አጥቢያ ንጋት ላይ ራያ አላማጣ ሰፍሮ በሚገኘው ቀይ ለባሹ ኮማንዶ ክፍለጦር መጨፍጨፋቸው ተሰምቷል። ከግድያው በኋላ ከሞት የተረፉት የአብነት ተማሪዎቹ በሙሉ ተበታትነዋል።
፫፥
"…በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ማለትም በብፁዕ አቡነ አብርሃም እና በብፁዕ አቡነ ሄኖክ መካከል በሠራተኛ ቅጥርና በሙስና ጉዳይ በመካከላቸው የተፈጠረውን ያለመግባባት ለመፍታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የመደባቸው ኮሚቴዎችም በትናንትናው ዕለት ጋዜጠኞች ሰብስበው መግለጫ መስጠታቸው ተዘግቧል።
"…የብልጽግናው መንደር ሐዋርያት "ሃሌ ሉያ ኢትዮጵያ አድጋለች፣ አዲስ አበባም አውሮጳ መስላለች" የሚለው ሰበካቸው ከዚህ ዜና ጋር ባለመሄዱ አዝናለሁ።
• እየሞትነ…
• ሻሎም…! ሰላም…!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
የካቲት 28/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።
• ሦስት ነገር
፩፥
"…ጥቁር ካልሲ፣ በጥቁር ጫማ፣ ጥቁር ሱሪ፣ በጥቁር ቡታንታ ግልገል ሱሪ፣ ጥቁር ሸሚዝ፣ ጥቁር ኮፍያ፣ በጥቁር መነጽር ያጠለቀው መልአከ ሞቱ አቢይ አሕመድ ካልጠፋ ሰዓት በጥቁር ድቅድቅ ጨለማ ቀድሞ የነበረን የኖረ የጥይት ፋብሪካ ታሪኩን ደምስሶ፣ ክዶም 30 ሚልዮን ዶላር ትርፍ እንዳገኘንበት የነገረንን የጥይት ፋብሪካ መርቆ እንደሱው ጥቁር የኀዘን ልብስ ከለበሰው ከምክትሉ ተመስገን ጥሩነህ ጋር በመሆን ጦቢያውያን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
፪፥
"…የጥይት ፋብሪካው ምርት እየተነገረ ባለበት ዕለት በሌላ ዜና ደግሞ በራያ አላማጣ ጥሙጋ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያንን ከ40 ዓመት በላይ ያገለገሉና የድጓ መምህር የሆኑትን መሪጌታ ገብረ መድኅን የተባሉ ደካማ ዓይነ ስውር አባት ዕድሜያቸው ከ10-14 ከሚሆናቸው 3 ዲያቆናት ጋር የካቲት 27ለ28/2017 አጥቢያ ንጋት ላይ ራያ አላማጣ ሰፍሮ በሚገኘው ቀይ ለባሹ ኮማንዶ ክፍለጦር መጨፍጨፋቸው ተሰምቷል። ከግድያው በኋላ ከሞት የተረፉት የአብነት ተማሪዎቹ በሙሉ ተበታትነዋል።
፫፥
"…በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ማለትም በብፁዕ አቡነ አብርሃም እና በብፁዕ አቡነ ሄኖክ መካከል በሠራተኛ ቅጥርና በሙስና ጉዳይ በመካከላቸው የተፈጠረውን ያለመግባባት ለመፍታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የመደባቸው ኮሚቴዎችም በትናንትናው ዕለት ጋዜጠኞች ሰብስበው መግለጫ መስጠታቸው ተዘግቧል።
"…የብልጽግናው መንደር ሐዋርያት "ሃሌ ሉያ ኢትዮጵያ አድጋለች፣ አዲስ አበባም አውሮጳ መስላለች" የሚለው ሰበካቸው ከዚህ ዜና ጋር ባለመሄዱ አዝናለሁ።
• እየሞትነ…
• ሻሎም…! ሰላም…!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
የካቲት 28/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።