Forward from: መንሀጅ ፊርቀቱ ናጅያ
★﷽★
☞ለይለቱል ቀድር
﴿لَیۡلَةُ ٱلۡقَدۡرِ خَیۡرࣱ مِّنۡ أَلۡفِ شَهۡرࣲ﴾ القدر ٣
ለይለቱል ቀድር ከ አንድ ሺህ ወር ትበልጣለች
قَالَ الْمُفَسِّرُونَ: مَعْنَاهُ: عَمَلٌ صَالِحٌ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ خَيْرٌ مَنْ عَمِلِ أَلْفِ شَهْرٍ لَيْسَ فِيهَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
📮 ይህም ማለት ሙፈሲሮች እደገለፁት ትርጉሙ< መልካም ስራ በለይለተል ቀድር ከሚሰራውና ለይለተል ቀድር ከሌለባቸው ሌሊቶች ከሚሰራው መልካም ስራ በ አንድ ሺ ወር ይበልጣል ማለት ነው>
📙📔📗 تفسير البغوي
﴿لَیۡلَةُ ٱلۡقَدۡرِ خَیۡرࣱ مِّنۡ أَلۡفِ شَهۡرࣲ﴾ القدر ٣
ለይለቱል ቀድር ከ አንድ ሺህ ወር ትበልጣለች
والمراد بالخيريَّة هنا ثوابُ العملِ فيها، وما يُنْزِل الله تعالى فيها من الخير والبركة على هذه الأُمَّة
📭 በላጭ ( ኸይር) ነች ሲባል በዚህ አያ የተፈለገው የስራ ምንዳ ነው በዚህችም ኡማ الله የሚያወርደው ኸይር በረካንም ጭምር ነው
📗📘📕 تفسير بن عثيمين رحمه الله
🎁 ምን ያህል ለዚህች ለይል ታጠቀሀል??
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ :
አቡ ሑረይራ رضي الله عنه ባስተላለው ሀዲስ ረሱል ﷺ እደዚህ ብለዋል
" مَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ، وَمَنْ صَامَ رَمَضَانَ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ "
🪞 የለይለተል ቀድርን አምኖ እና ከ الله ምንዳን ፈልጎ የቆመ ( የሰገደ) ያሳለፈው ወንጀሉን ይማርለታል፣ የረመዷንን ወር አምኖ ከ الله ምንዳን ፈልጎ የፆመ ያሳለፈውን ወንጀሉን ይማርለታል።
📔📙📘 صحيح البخاري
📦 ለይለተል ቀድር ካጋጠመን የምናደርገው ዚክር👇
عَنْ عَائِشَةَ قَالَتْ : قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ أَيُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ، مَا أَقُولُ فِيهَا ؟ قَالَ :
" قُولِي : اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ تُحِبُّ الْعَفْوَ ؛ فَاعْفُ عَنِّي "
هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
📙📒 سنن الترمذي
☞ለይለቱል ቀድር
﴿لَیۡلَةُ ٱلۡقَدۡرِ خَیۡرࣱ مِّنۡ أَلۡفِ شَهۡرࣲ﴾ القدر ٣
ለይለቱል ቀድር ከ አንድ ሺህ ወር ትበልጣለች
قَالَ الْمُفَسِّرُونَ: مَعْنَاهُ: عَمَلٌ صَالِحٌ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ خَيْرٌ مَنْ عَمِلِ أَلْفِ شَهْرٍ لَيْسَ فِيهَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
📮 ይህም ማለት ሙፈሲሮች እደገለፁት ትርጉሙ< መልካም ስራ በለይለተል ቀድር ከሚሰራውና ለይለተል ቀድር ከሌለባቸው ሌሊቶች ከሚሰራው መልካም ስራ በ አንድ ሺ ወር ይበልጣል ማለት ነው>
📙📔📗 تفسير البغوي
﴿لَیۡلَةُ ٱلۡقَدۡرِ خَیۡرࣱ مِّنۡ أَلۡفِ شَهۡرࣲ﴾ القدر ٣
ለይለቱል ቀድር ከ አንድ ሺህ ወር ትበልጣለች
والمراد بالخيريَّة هنا ثوابُ العملِ فيها، وما يُنْزِل الله تعالى فيها من الخير والبركة على هذه الأُمَّة
📭 በላጭ ( ኸይር) ነች ሲባል በዚህ አያ የተፈለገው የስራ ምንዳ ነው በዚህችም ኡማ الله የሚያወርደው ኸይር በረካንም ጭምር ነው
📗📘📕 تفسير بن عثيمين رحمه الله
🎁 ምን ያህል ለዚህች ለይል ታጠቀሀል??
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ :
አቡ ሑረይራ رضي الله عنه ባስተላለው ሀዲስ ረሱል ﷺ እደዚህ ብለዋል
" مَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ، وَمَنْ صَامَ رَمَضَانَ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ "
🪞 የለይለተል ቀድርን አምኖ እና ከ الله ምንዳን ፈልጎ የቆመ ( የሰገደ) ያሳለፈው ወንጀሉን ይማርለታል፣ የረመዷንን ወር አምኖ ከ الله ምንዳን ፈልጎ የፆመ ያሳለፈውን ወንጀሉን ይማርለታል።
📔📙📘 صحيح البخاري
📦 ለይለተል ቀድር ካጋጠመን የምናደርገው ዚክር👇
عَنْ عَائِشَةَ قَالَتْ : قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ أَيُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ، مَا أَقُولُ فِيهَا ؟ قَالَ :
" قُولِي : اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ تُحِبُّ الْعَفْوَ ؛ فَاعْفُ عَنِّي "
هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
📙📒 سنن الترمذي